ቅዳሴ አትናቴዎስ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ። አሜን።
አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም።
አሜን።
In the Name of the Father, the Son, and the Holy
Spirit One GOD. Amen.
ሚመጠን ግርምት ዛቲ ዕለት ወዕፅብት ዛቲ ሰዓት እንተ ባቲ
ይወርድ መንፈስ ቅዱስ እመልዕልተ ሰማያት ወይጼልሎ
ለዝንቱ መሥዋዕት ወይቄድሶ።
ይህች ቀን ምን ያህል የምታስፈራ ናት? ይህችስ ሰዓት ምን
ያህል የምታስጨንቅ ናት? መንፈስ ቅዱስ ከሰማያተ ሰማያት
የሚወርድባት ፤ ይህን መሥዋዕቱን የሚሠውርባትና
የሚያከብርባት።
How awful is this day and how marvelous this hour
wherein the Holy Spirit will descend from Heaven and
over-shadow and hallow this sacrifice.
በጽሙና ወበፍርሀት ቁሙ ወጸልዩ ከመ ሰላሙ ለእግዚአብሔር
የሀሉ ምስሌየ ወምስለ ኵልክሙ።
በጽሞናና በመፍራት ቁሙ ፤ የእግዚአብሔር ሰላም ከእኔና
ከእናንተ ጋራ ይሆን ዘንድ ጸልዩ።
In quietness and in fear, stand up and pray that the
peace of God be with me and with all of you.
አሜን።
Amen.
ዘወትር ከሰኞ እስከ ዓርብ
On the days from Monday to Friday
እምነ በሀ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሥርጉት ዓረፋቲሃ ወስእልት
በዕንቍ ጳዝዮን። እምነ በሀ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን።
እናታችን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንልሻለን።
ግድግዳዎችዋ የተሸለሙና በጳዝዮን ዕንቍ ያጌጠች ናት።
እናታችን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንልሻለን።
Peace be unto you, our mother, O honorable church.
your walls are embroidered with Topaz. Peace be unto
you, our mother, O honorable church.
በዕለተ ቀዳሚት ሰንበት - On Saturdays
መስቀል አብርሃ በከዋክብት አሠርገወ ሰማየ እምኵሉሰ ፀሐየ
አርአየ። መስቀል አብርሃ! በከዋክብት አሠርገወ ሰማየ።
መስቀል አበራ ሰማይን በኮከቦች ሸለመ(አስጌጠ)። ከሁሉም
ይልቅ ፀሐይን አሳየ። መስቀል አበራ። በኮከቦች ሰማይን
ሸለመ።
The cross shined and had the heavens embroidered
with stars. Of all the sun is seen. The cross shined and
had the heavens embroidered with stars.
በዕለተ እሑድ - On Sundays
ኵሉ ዘገብራ ለጽድቅ ጻድቅ ውእቱ ወዘያከብር ሰንበተ ፤ ኢይበል
ፈላሲ ዘገብአ ኀበ እግዚአብሔር ይፈልጠኒኑ እምሕዝቡ
በጎን የሚያደርግ ፣ ሰንበትንም የሚያከብር ሁሉ ጻድቅ ነው።
“ወደ እግዚአብሔር አምልኮ የገባ መጻተኛ ከሕዝቡ ሁሉ ይለየኝ
ይሆንን?” አይበል ፤
Blessed is he who does blessed deeds and honors the
Sabbath. Let him not question whether he will be outcast
from the multitudes if he was to enter into the worship of
God.
ኵሉ ዘገብራ ለጽድቅ ጻድቅ ውእቱ ወዘያከብር ሰንበተ።
በጎ ያደረገ ሰንበትንም የሚያከብር ጻድቅ ነው።
Blessed is he who does blessed deeds and honors the
Sabbath.
ሃሌ ሉያ እመቦ ብእሲ እምእመናን ዘቦአ ቤተ ክርስቲያን በጊዜ
ቅዳሴ ወኢሰምዐ መጻሕፍተ ቅዱሳተ ወኢተዐገሠ እስከ ይፌጽሙ
ጸሎተ ወቅዳሴ ወኢተመጠወ እምቍርባን ይሰደድ እምቤተ
ሃሌ ሉያ በቅዳሴ ጊዜ ከምእመናን ወገን ወደ ቤተ ክርስቲያን የገባ
ሰው ቢኖር ቅዱሳት መጻሕፍትን ሰምቶ የቅዳሴውን ጸሎት
እስኪጨርሱ ባይታገሥ ከቍርባኑም ባይቀበል ከቤተ ክርስቲያን
Halleluia! If there be anyone of the faithful that has
entered the church the time of mass not heard the Holy
Scriptures, and has not waited until they finish the prayer
of the Mass, and has not received the Holy communion,
let him be driven out of the church:
ክርስቲያን ፤ እስመ አማሰነ ሕገ እግዚአብሔር ወአስተሐቀረ
ቁመተ ቅድመ ንጉሥ ሰማያዊ ንጉሠ ሥጋ ወመንፈስ ከመዝ
መሀሩነ ሐዋርያት በአብጥሊሶሙ።
ይለይ ፤ የእግዚአብሔርን ሕግ አፍርሷልና ፤ የነፍስና የሥጋ
ንጉሥ በሚሆን በሰማያዊ ንጉሥ ፊት መቆምን አቃሏልና ፤
ሐዋርያት በሲኖዶሳቸው እንዲህ አስተማሩን።
for he has violated the law of God and disdained to
stand before the heavenly King, the King of Body and
Spirit. The Apostles have taught us in their canons.
ክርስቶስ አምላክነ ዘበአማን እግዚእነ ዘሖርከ ውስተ ከብካብ አመ
ጸውዑከ በቃና ዘገሊላ ወባረከሎሙ ወረሰይኮ ለማይ ወይነ ከማሁ
ረስዮ ለዝንቱ ወይን ዘክቡር በቅድሜከ።
እውነተኛ አምላካችን ጌታችን ክርስቶስ ሆይ የገሊላ አውራጃ
በምትሆን በቃና በጠሩህ ጊዜ ወደ ሠርግ የሄድህ ውኃውንም
ባርከህ ጠጅ ያደረግህላቸው ፤ በፊትህ የተቀመጠ ይህንን ወይን
እንደርሱ አድርገው።
Christ our God, truly our Lord, Who went to the wedding
when they invited You in Cana of Galilee, and did bless
for them the water and changed it into wine, You do in
like manner unto this wine which is set before You.
ወይዜኒ ባርኮ ወቀድሶ ወአንጽሖ ይኩን ለሕይወተ ነፍስነ
ወሥጋነ ወመንፈስነ በኵሉ ጊዜ። ሀሉ ምስሌነ አብ ወወልድ
ወመንፈስ
አሁንም ባርከው አክብረውም ፤ አንጻውም ሁልጌዜ የሥጋችንና
የነፍሳችን የልቡናችንም ሕይወት ይሆን ዘንድ። አብ ወልድ
Now also please bless it, hallow it and purify it, so that it
may become the life of our soul, body, and spirit at all
times. Father, Son and Holy Spirit,
ቅዱስ ወምላእ ወይነ ትፍሥሕት ወኀሤት ለሠናይ ወለሕይወት
ወለመድኃኒት ወለሥርየተ ኃጢአት ፤ ለልቡና ወለፈውስ
መንፈስ ቅዱስ ከኛ ጋር ኑር። ለተድላና ለደስታ የሚሆን
ወይኑንም ለበጎ ነገር ምላው። ለሕይወትና ለመድኃኒት ፣
ለኃጢአትም ማስተሠረያ ፣ ለማስተዋል ፣
be with us; and fill the wine with joy and happiness, for
goodness, for life, for salvation and for the remission of
sin, for understanding,
ወለምክረ መንፈስ ቅዱስ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም።
አሜን።
ለደኅንነት ለመንፈስ ቅዱስም ምክር ዛሬ ዘወትርም ለዘላለሙ
አሜን።
for healing, for the counsel of the Holy Spirit, both now
and ever and world with out end. Amen.
ንጹሕ ወጣዕም ወበረከት ለእለ ይሰትዩ እምደምከ ክቡር
አላትዮን በአማን።
በእውነት ሰው የሆንህ አምላክ ሆይ፤ ከክቡር ደምህ ለሚጠጡ
ንጹሕ ጣዕም በረከትም ይሁን፤
Purity, sweetness and blessing be to them who honestly
drink of Your precious blood.
አሜን።
Amen.
ቡሩክ እግዚአብሔር አብ አኃዜ ኵሉ ዓለም አምላክነ።
ዓለሙን ሁሉ የያዘ እግዚአብሔር አብ አምላካችን ቡሩክ ነው።
Blessed be the Lord, Almighty Father, our God.
አሜን።
Amen.
ወቡሩክ ወልድ ዋሕድ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒነ።
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወልድ ዋሕድም
ቡሩክ ነው።
And blessed be the only Son, our Lord and our Savior
Jesus Christ.
አሜን።
Amen.
ወቡሩክ መንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ መጽንዒ ወመንጽሔ
ኵልነ።
ሁላችንን የሚያነጻና የሚያጸና መንፈስ ቅዱስም ቡሩክ ነው።
And blessed be the Holy Spirit, the Paraclete, the
comforter and cleanser of us all.
አሜን።
Amen.
ቡሩክ እግዚአብሔር አብ አኃዜ ኵሉ ዓለም አምላክነ።
ዓለሙን ሁሉ የያዘ እግዚአብሔር አብ አምላካችን ቡሩክ ነው።
Blessed be the Lord, Almighty Father, our God.
አሜን።
Amen.
ወቡሩክ ወልድ ዋሕድ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒነ።
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወልድ ዋሕድም
ቡሩክ ነው።
And blessed be the only Son, our Lord and our Savior
Jesus Christ.
አሜን።
Amen.
ወቡሩክ መንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ መጽንዒ ወመንጽሔ
ኵልነ።
ሁላችንን የሚያነጻና የሚያጸና መንፈስ ቅዱስም ቡሩክ ነው።
And blessed be the Holy Spirit, the Paraclete, the
comforter and cleanser of us all.
አሜን።
Amen.
ቡሩክ እግዚአብሔር አብ አኃዜ ኵሉ ዓለም አምላክነ።
ዓለሙን ሁሉ የያዘ እግዚአብሔር አብ አምላካችን ቡሩክ ነው።
Blessed be the Lord, Almighty Father, our God.
አሜን።
Amen.
ወቡሩክ ወልድ ዋሕድ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒነ።
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወልድ ዋሕድም
ቡሩክ ነው።
And blessed be the only Son, our Lord and our Savior
Jesus Christ.
አሜን።
Amen.
ወቡሩክ መንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ መጽንዒ ወመንጽሔ
ኵልነ።
ሁላችንን የሚያነጻና የሚያጸና መንፈስ ቅዱስም ቡሩክ ነው።
And blessed be the Holy Spirit, the Paraclete, the
comforter and cleanser of us all.
አሜን።
Amen.
ስብሐት ወክብር ይደሉ ለሥሉስ ቅዱስ ፤ አብ ወወልድ
ወመንፈስ ቅዱስ ዕሩይ ኵሎ ጊዜ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ
ዓለም።
ልዩ ሦስት ለሚሆኑ ሁልጊዜም ለተካከሉ ለአብ ፣ ለወልድ ፣
ለመንፈስ ቅዱስም ክብር ምሥጋና ይገባል ዛሬም ዘወትርም
ለዘላለሙ።
Glory and honour are due to the Holy Trinity, the
Father and the Son and the Holy Spirit always coequal,
both now and ever and world with out end.
አሜን።
Amen.
ጸልዩ አበውየ ወአኃውየ ላዕሌየ ወላዕለ ዝንቱ መሥዋዕት።
አባቶቼና ወንድሞቼ በእኔ ላይ በመሥዋዕቱም ላይ ጸልዩ።
My fathers and my brothers, pray for me and for this
sacrifice.
እግዚአብሔር ይስማዕከ ኵሎ ዘሰአልከ ፤ ወይትወከፍ መሥዋዕተከ
ወቊርባነከ ከመ መሥዋዕተ መልከ ጼዴቅ ፣ ወአሮን ወዘካርያስ
ካህናተ ቤተ ክርስቲያኑ ለበኵር።
እግዚአብሔር የለመንከውን ሁሉ ይስማህ። የበኵር የቤተ ክርስቲያኑ
ካህናቱ የሚሆኑ የመልከ ጼዴቅንና የአሮንን ፣ የዘካርያስንም
መሥዋዕት እንደተቀበለ መሥዋዕትህን ቍርባንህንም ይቀበልልህ።
May God hear you in all that you have asked and accept
your sacrifice and offering like the sacrifice of Melchisedec
and Aaron and Zacharias, the priests of the church of the
first-born.
ቡራኬ።
Benediction
ተዘከረኒ ኦ አቡየ ቀሲስ በጸሎትከ ቅድስት።
ቄሱ አባቴ ሆይ ክብርት በምትሆን በጸሎትህ አስበኝ።
Remember me, my father priest, in your Holy prayers.
እግዚአብሔር ይዕቀባ ለክህነትከ ወይትወከፍ መሥዋዕተከ
ወቍርባነከ በብሩህ ገጽ። ሥመር እግዚኦ ከመ ታድኅነኒ።
እግዚአብሔር ክህነትህን ይጠብቃት። መሥዋዕትህንና
ቊርባንህንም በቡሩህ ገጽ ይቀበልልህ። አቤቱ እኔን ታድነኝ
ዘንድ ማዳንን ውደድ።
The Lord keep your priesthood and accept your
sacrifice and offering with a cheerful countenance. Be
pleased, Lord, to save me.
፩ዱ አብ ቅዱስ።
፩ዱ ወልድ ቅዱስ።
፩ዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ።
አንዱ አብ ቅዱስ ነው።
አንዱ ወልድ ቅዱስ ነው።
አንዱ መንፈስ ቅዱስም ቅዱስ ነው።
One is the Holy Father,
One is the Holy Son,
One is the Holy Spirit.
በአማን አብ ቅዱስ።
በአማን ወልድ ቅዱስ።
በአማን ውእቱ መንፈስ ቅዱስ።
አብ በእውነት ቅዱስ ነው።
ወልድም በእውነት ቅዱስ ነው።
መንፈስ ቅዱስም በእውነት ቅዱስ ነው።
Truly the Father is Holy,
Truly the Son is Holy,
Truly the Holy Spirit is Holy.
ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር ኵልክሙ አሕዛብ።
ሁላችሁም ምዕመናን እግዚአብሔርን አመስግኑት።
Praise The Lord, all you nations.
ወሴብሕዎ ኵሎሙ ሕዝብ።
ሕዝብ ሁሉ ያመሰግኑታል።
And praise Him, all you people.
እስመ ጸንዐት ምሕረቱ ላዕሌነ።
ምሕረቱ በእኛ ላይ ጸንታለችና።
For His merciful kindness is great toward us.
ጽድቁሰ ለእግዚአብሔር ይሄሉ ለዓለም።
የእግዚአብሔርስ ቸርነት ለዘለዓለም ይኖራል።
And the Truth of the Lord endures for ever.
ካህኑን በመከተል እንበል - repeat after priest.
ስብሐት ለአብ ፣ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ። ይእዜኒ ወዘልፈኒ
ወለዓለመ ዓለም አሜን ሃሌ ሉያ።
ለአብ ፤ ለወልድ ፤ ለመንፈስ ቅዱስም ምስጋና ይገባል። ዛሬም
ዘወትርም ለዘለዓለሙ አሜን ሃሌሉያ።
Glory be to the Father and to the Son and to the Holy
Spirit. Both now and world without end. Amen.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.3
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with your spirit.
ጸሎተ አኰቴት ዘቅዱስ ባስልዮስ።
የቅዱስ ባስልዮስ የምስጋና ጸሎት።
The “Prayer of Thanksgiving” of St. Basil.
ነአኲቶ ለገባሬ ሠናያት ላዕሌነ እግዚአብሔር መሐሪ አቡሁ
ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ እስመ
ሠወረነ
ለእኛ በጎ ነገርን ያደረገ ይቅር ባይ እግዚአብሔርን
እናመሰግነዋለን። ይቅር ባይ የጌታችን የአምላካችንና
የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት ሠውሮናልና ፤
We give thanks unto the doer of good things unto us,
the merciful God, the Father of our Lord and our God
and our Savior Jesus Christ: for He has covered us
ወረድአነ ዐቀበነ ወአቅረበነ ወተወክፈነ ኀቤሁ። ወተማኅፀነነ ፤
ወአጽንዐነ ፤ ወአብጽሐነ እስከ ዛቲ ሰዓት።
ረድቶናልና ፤ ጠብቆ አቅርቦናልና ፤ ወደ እርሱም
ተቀብሎናልና አጽንቶ ጠብቆናልና ፤ እስከዚህም ሰዓት
አድርሶናልና።
and succored us, He has kept us and brought us nigh
and received us unto Himself, and undertaken our
defense, and strengthened us, and brought us unto this
hour.
ንስአሎ እንከ ከመ ይዕቀበነ በዛቲ ዕለት ቅድስት ኵሎ መዋዕለ
ሕይወትነ ወበኵሉ ሰላም አኃዜ ኵሉ እግዚአብሔር አምላክነ።
አሁንም ክብርት በምትሆን በዚህች ዕለት በሕይወታችን ዘመን
ሁሉ በፍጹም ሰላም ሁሉን የሚይዝ አምላካችን እግዚአብሔር
ይጠብቀን ዘንድ እንለምነው።
Let us therefore pray unto Him that the Almighty Lord
our God keep us in this Holy day and all the days of
our life in all peace.
ጸልዩ።
You, pray.
እግዚእ እግዚኦ እግዚአብሔር አኃዜ ኵሉ አቡሁ ለእግዚእነ
ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ። ነአኵተከ ላዕለ ኵሉ
ግብር በእንተ ኵሉ ግብር ወውስተ ኵሉ ግብር።
ሁሉን የያዝህ ጌታችን እግዚአብሔር የጌታችንና የአምላካችን
የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት በሥራው ሁሉ ላይ ፤
ስለ ሥራው ሁሉ ፤ በሥራውም ሁሉ ውስጥ እናመሰግንሃለን።
Master, Lord God Almighty, the Father of our Lord and
our God and our Savior Jesus Christ, we render You
thanks upon everything, for everything and in everything,
እስመ ሠወርከነ ወረዳእከነ ፤ ዐቀብከነ ወአቅረብከነ ፤
ወተወከፍከነ ኀቤከ ወተማኅፀንከነ ወአጽናዕከነ ፤ ወአብጻሕከነ
እስከ ዛቲ ሰዓት።
ሠውረኸናልና ፤ ረድተኸናልና ፤ ጠብቀኸናልና ፤ ወዳንተ
አቅርበህ ጠብቀኸናልና ፤ አጽንተህ ጠብቀኸናልና እስከዚህችም
ሰዓት አድርሰኸናልና።
for You have covered us and succoured us, have kept
us and brought us nigh, and received us unto Yourself,
and undertaken our defense, and strengthened us and
brought us unto this hour.
ኅሡ ወአስተብቍዑ ከመ ይምሐረነ እግዚአብሔር ወይሣሀል
ላዕሌነ።
እግዚአብሔር ይምረን ዘንድ በእኛም ላይ ይቅር ይል ዘንድ
እሹ ፤ ለምኑ።
You entreat and beseech that the Lord have pity
upon us and be merciful to us,
ወይትወከፍ ጸሎተ ወስእለተ እምነ ቅዱሳኒሁ በእንቲአነ
በዘይሤኒ ኵሎ ጊዜ ይረስየነ ድልዋነ ከመንንሣእ እምሱታፌ
ምሥጢር ቡሩክ ወይሥረይ ለነ ኃጣውኢነ።
ስለእኛ ከቅዱሳን ጸሎትን ልመናን ይቀበል ዘንድ ፤ ሁልጊዜ
ባማረ ነገር ቡሩክ ከሚሆን ምሥጢር አንድነት እንድንቀበል
የበቃን ያደርገን ዘንድ።
receive prayer and supplication from His saints on our
behalf, according to what is expedient at all times, so
that He may make us meet to partake of the communion
of the blessed sacrament and forgive us our sins.
ኪርያላይሶን።
አቤቱ ይቅር በለን።
Kyrie eleison..
በእንተ ዝንቱ ንስእለከ። ወነኀሥሥ እምነ ኂሩትከ ኦ መፍቀሬ
ሰብእ ሀበነ ከመ ንፈጽም ዛተ ዕለተ ቅድስተ ኵሎ መዋዕለ
ሕይወትነ ወበኵሉ ሰላም ምስለ ፈሪሆትከ ኵሎ ቅንዓተ
ስለዚህ እንለምንሃለን። ከቸርነትህም እንሻለን። ሰውን የምትወድ
ሆይ ክብርት የምትሆን ይህችን ዕለት እንድንፈጽም ስጠን ፤
የሕይወታችንን ዘመን ሁሉ በፍጹም ሰላም አንተን ከመፍራት
ጋራ።
For this cause we pray and entreat of Your goodness, O
lover of man, grant us to complete this Holy day and all
the days of our life in all peace along with Your fear.
ወኵሎ መከራ ወኵሎ ግብረ ሰይጣን ወምክረ ሰብእ እኩያን
ወእትንሣኤ ፀር ዘኅቡእ ወዘገሃድ። አርኅቅ እግዚኦ እምኔየ
ወእምነ ኵሉ ሕዝብከ ወእምዝቱ መካን ቅዱስ ዘዚአከ።
ቅንዓትን ሁሉ ፣ መከራውንም ሁሉ ፤ የሰይጣንንም ሥራ ሁሉ ፣
የክፉዎች ሰዎችንም ምክር ፣ የጠላትንም መነሣት የተሠወረውንና
የተገለጸውን አቤቱ ከእኔ ፤ ከሕዝቡም ሁሉ ፤ የአንተ ከሚሆን
ከዚህም ቅዱስ ቦታ አርቅ።
All envy, all trial, all the working of Satan, the counsel of
evil, and all the uprisings of adversaries, secret and open,
remove far from me, and from all Your people and from
this Your Holy place. All good things,
ኵሎ ሠናያተ ዘይሤኒ ወዘይኄይስ አዝዝ ለነ እስመ አንተ
ዘወሀብከነ ሥልጣነ ከመ ንኪድ ከይሴ ወአቃርብተ ወዲበ ኵሉ
ኃይለ ጸላዒ።
በጎውን ነገር ሁሉ ፤ ያማረውንና የሚሻለውን እዘዝልን። እባቡን
ጊንጡንም የጠላትንም ኃይል ሁሉ እንረግጥ ዘንድ ሥልጣንን
የሰጠኸን አንተ ነህና።
that are expedient and excellent, command You for us,
for You are He who has given us power to tread upon
serpents and scorpions and upon all the power of the
enemy.
ኢታብአነ ውስተ መንሱት አላ አድኅነነ ወባልሐነ እምኵሉ
እኩይ በጸጋ ወሣህል ዘለፍቅረ ሰብእ ዘበወልድከ ዋሕድ እግዚእነ
ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘቦቱ ለከ
ወደ መከራ አታግባን ከክፉ አድነን እንጂ። አንድ ልጅህ
ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው
ፍቅር ብሎ ባደረገው ቸርነትና ይቅርታ በእርሱ ያለ ምስጋና
Lead us not into temptation, but deliver us and rescue
us from all evil in the grace and loving- kindness, which
were shown by the love towards mankind of Your only-
begotten Son, our Lord, God, and our Saviour Jesus
ስብሐት ወክብር ወእዘዝ ይደሉ ምስሌሁ ወምስለ መንፈስ ቅዱስ
ማሕየዊ ዘዕሩይ ምስሌከ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም
አሜን።
ክብር ጽንዕ ከእርሱ ጋር ለአንተ ይገባል ፤ ከአንተ ጋራ ትክክል
ማኅየዊ ከሚሆን ከመንፈስ ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም
ለዘላላሙ አሜን።
Christ, through whom to You with Him and with the Holy
Spirit, the life-giver, who is coequal with You are fitting
glory, honour, and dominion, both now and ever, and
world without end. Amen.
ንፍቅ ዲይቆን (Ass’t Deacon)
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ንፍቅ ካህን (Ass’t Priest)
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with your spirit.
ጸሎተ መባእ ዘሐዋርያት
የሐዋርያት የመባ ጸሎት
“The prayer of Oblation” of the Apostles.
ንፍቅ ካህን (Ass’t Priest)
ወካዕበ ናስተበቍዕ ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር አብ ለእግዚእ
ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ በእንተ እለ ያበውኡ መባአ በውስተ
ቅድስት አሐቲ እንተ ላዕለ ኵሉ ቤተ ክርሲቲያን ፤
ዳግመኛም ሁሉን የሚይዝ የጌታችንንና የመድኃኒታችንን
የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን እንማልዳለን። ከሁሉ
በላይ በምትሆን በከበረች በአንዲት ቤተ ክርስቲያን መባ
ስለሚያስገቡ መስዋዕቱን ቀዳምያቱን ከአሥር አንዱን
And again let us beseech the Almighty Lord, the Father of
the Lord our Savior Jesus Christ, on behalf of those who
bring an oblation within the one Holy universal church,
መስዋዕተ ቀዳማያተ ዐሥራተ አኰቴተ ተዝካር ዘብዙኅ ወዘኅዳጥ
ዘኅቡእ ወዘገሃድ። ወለእለሂ ይፈቅዱ የሀቡ አልቦሙ ዘይሁቡ
የመታሰቢያ ምሥጋና ብዙውንና ጥቂቱን ፤ የተሠወረውንና
የተገለጸውን ይሰጡ ዘንድ ሲወዱ የሚሰጡት ፤ ከሌላቸው ላይ
ፈቃዳቸውን ተቀብሎ መንግሥተ ሰማያትን ይሰጥ ዘንድ
a sacrifice, first-fruits, tithes, a thank-offering, a memorial,
whether much or little, in secret or openly, and of those
who wish to give and have not wherewith to give,
ይትወከፍ ፍትወቶሙ ዘበሰማያት መንግሥተ ይጸጉ ዘለኵሉ
ግብረ በረከት ሥልጣን ቦቱ እግዚአብሔር አምላክነ።
ለሁሉ በረከትን የሚያድልበት ሥልጣን ገንዘቡ የሚሆን
አምላካችን እግዚአብሔር።
that He accept their ready mind, that He vouchsafe to
them the heavenly kingdom; power over all works of
blessing belongs to the Lord our God.
ንፍቅ ዲያቆን (Ass't Deacon)
ጸልዩ በእንተ እለ ያበውኡ መባአ።
መባ ስለሚያገቡ ሰዎች ጸልዩ።
Pray for them who bring an oblation.
ተወከፍ መባኦሙ ለአኃው ፤ ወተወከፍ መባኦን ለአኃት ለነኒ
ተወከፍ መባአነ ወቍርባነነ።
የወንዶችን መባ ተቀበል። የሴቶችን መባ ተቀበል ፤ የእኛንም
መባችንንና ቍርባናችንን ተቀበል።
Accept the oblation of our brothers, accept the oblation
of our sisters, and ours also, accept our oblation and
our offering.
እግዚአብሔር አምላክነ ዘኵሎ ትእኅዝ ንስእለከ ወናስተበቊዐከ
በእንተ እለ ያበውኡ መባአ በውስተ ቅድስት አሐቲ እንተ ላዕለ
ኵሉ ቤተ ክርስቲያን።
ሁሉን የምትገዛ አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ እንለምንሃለን ፤
እንማልድሃለንም። ከሁሉ በላይ የምትሆን በአንዲት ቅድስት
ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መባ ስለሚያገቡ ሰዎች።
Lord our God who are Almighty, we pray You and
beseech You for them that bring an oblation within the
one Holy universal church,
መሥዋዕተ ቀዳምያተ ዐሥራተ አኰቴተ ተዝካር ዘብዙኅ
ወዘኅዳጥ ዘኅቡእ ወዘገሃድ ወለእለሂ ይፈቅዱ የሀቡ አልቦሙ
ዘይሁቡ ተወኪፈከ ፍትወቶሙ ሀብ ለኵሎሙ ዐስበ በረከት ክፍለ
ትኩን።
መሥዋዕቱን መጀመሪያውን ፤ ከዐሥር አንዱን የመታሰቢያ
ምስጋናን ብዙውንና ጥቂቱን የተሰወረውንና የተገለጸውን ይሰጡም
ዘንድ ሲወዱ የሚሰጡት ከሌላቸው ላይ ፈቃዳቸውን ተቀብለህ
ለሁሉም የበረከት ዋጋን ስጥ ዕድል ፈንታ ትሆን ዘንድ።
a sacrifice, first-fruits, tithes, a thank-offering, a memorial,
whether much or little, in secret or openly, and have not
wherewith to give. Your acceptance of their ready mind
grant you unto every one: let the recompense of blessing
be a portion to all of them:
በአሐዱ ወልድከ ዘቦቱ ለከ ምስሌሁ ወምስለ ቅዱስ መንፈስ
ስብሐት ወእኂዝ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለም ዓለም አሜን።
በአንድ ልጅህ በርሱ ያለ ክብር ጽንዕ ላንተ ይገባል፤ ከርሱም
ጋራ ከመንፈስ ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ
አሜን።
through Your only-begotten Son, through whom to You
with Him and with the Holy Spirit be glory and dominion,
both now and ever and world without end. Amen.
ንፍቅ ዲይቆን (Ass’t Deacon)
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ንፍቅ ካህን (Ass’t Priest)
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with your spirit.
ጸሎተ እንፎራ
የኅብስት ጸሎት
The prayer of Oblation.
ካህን(priest)
ኦ ሊቅየ ኢየሱስ ክርስቶስ ሱታፌ ቀዳማዊ ቃለ አብ ንጹሕ
ወቃለ መንፈስ ቅዱስ ማሕየዊ አንተ ውእቱ ኅብስተ ሕይወት
ዘወረድከ እምሰማያት፤
መምህሬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ከቀዳማዊ አብ ጋር አንድ
የምትሆን ንፁሕ የሚሆን የአብ ቃል ፤ የማሕየዊ መንፈስ
ቅዱስም ቃል ፤ ከሰማያት የወረድህ፤
O my Master, Jesus Christ, coeternal pure Word of the
Father, and Word of the Holy Spirit, the life giver, You
are the bread of life which did come down from heaven,
ወአቅደምከ ነጊረ ከመ ትከውን በግዐ ዘአልቦ ነውር በእንተ
ሕይወተ ዓለም ወይእዜኒ ንስእል ወናስተበቊዕ እምነ ኂሩተ
ሠናይቲከ።
የሕይወት ኅብስት አንተ ነህ ስለ ዓለሙ መዳን ነውር የሌለበት
መሥዋዕት እንድትሆን መናገርን አስቀደምህ። አሁንም
ከበጎነትህ ቸርነት እንለምናለን እንማልዳለንም።
and did foretell that You would be the Lamb without spot
for the life of the world: We now pray and beseech of
Your excellent goodness,
ኦ መፍቀሬ ሰብእ አርኢ ገጸከ ላዕለ ዝንቱ ኅብስት ወዲበ
ዝንቱ ጽዋዕ ዘአንበርነ ላዕለ ዝንቱ ታቦት መንፈሳዊ ዘለከ፤
ሰው ወዳጅ ሆይ ያንተ በሚሆን በዚህ በመንፈሳዊ ታቦት ላይ
ባኖርነው በዚህ ኅብስት ላይና በዚህ ጽዋ ላይ ፊትህን ግለጽ።
O lover of man, make Your face to shine upon this
bread, and upon this cup, which we have set upon this
spiritual ark of Yours:
ባርኮ ለዝንቱ ኅብስት። ወቀድሶ ለዝንቱ ጽዋዕ። ወአንጽሖሙ
ለ፪ሆሙ። ወሚጦ ለዝንቱ ኅብስት ይኩን ሥጋከ ንጹሐ
ወዘተደመረ ውስተ ዝንቱ ጽዋዕ ደመከ ክቡረ ወይኩን ለኵልነ
ይህን ኅብስት ባርከው። ይህንንም ጽዋ አክብረው። ሁለቱን
አንጻቸው። ሥጋህን ይሆን ዘንድ ለውጠው በዚህ ጽዋ ውስጥ
የተቀዳውም ወይን የከበረ ደምህን ይሁን ለሁላችንም
Bless this bread and hallow this cup and cleanse them
both, And change this bread to become Your pure Body,
and what is mingled in this cup to become Your
precious Blood;
ዕሩገ ወፈውሰ ለመድኃኒተ ነፍስነ ወሥጋነ ወመንፈስነ። አንተ
ውእቱ ንጉሠ ኵልነ ክርስቶስ አምላክነ ወለከ ንፌኑ ልዑለ
ውዳሴ ወስብሐተ ወስግደተ
ይህ ንጹሕ ያረገ ለነፍሳችንና ለሥጋችን ለልቡናችንም ፈውስ
ይሆን ዘንድ። አምላካችን ክርስቶስ የሁላችን ንጉሥ አንተ ነህ
ከፍ ያለ ምስጋናንና ክብርን ስግደትንም ላንተ እንልካለን ፤
let them be offered for us all for healing and for the
salvation of our soul and our body and our spirit. You
are the King us all, Christ our God, and to You we
send up high praise and glory and worship, with Your
ምስለ አቡከ ኄር ሰማያዊ ወመንፈስ ቅዱስ ማሕየዊ ዘዕሩይ
ምስሌከ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን።
ቸር ከሚሆን ከሰማያዊ አባትህ ጋራ ፤ ካንተ ጋራ ከሚተካከል
ከማሕየዊ መንፈስ ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለሙ
አሜን።
good heavenly Father and the Holy Spirit, the life giver,
who is coequal with You, both now and ever and world
without end. Amen.
ዲያቆን
ትእዛዘ አበዊነ ሐዋርያት ኢያንብር ብእሲ ውስተ ልቡ ቂመ
ወበቀለ ወቅንዓተ ወጽልአ ላዕለ ቢጹ ወኢላዕለ መኑሂ።
ይህ የአባቶቻችን የሐዋርያት ትእዛዝ ነው። ሰው በልቡናው
ቂምና በቀልን ፤ ቅንዓትንና ጠብን በባልንጀራው ላይ በማንም
ላይ ቢሆን አይያዝ።
This is the order of our fathers the Apostles: Let none
keep in his heart rancour or revenge or envy or hatred
towards his neighbor, or towards any other body.
ስግዱ ለእግዚአብሔር በፍርሀት።
በፍርሃት ለእግዚአብሔር ስገዱ።
Worship the Lord with fear.
ቅድሜከ እግዚኦ ንሰግድ ወንሴብሐከ።
አቤቱ በፊትህ እንሰግዳለን ፤ እናመሰግንሃለንም።
Before You, Lord, we worship, and we do glorify You.
ፍትሐት ዘወልድ (The Absolution of the Son.)
ካህን(priest)
እግዚእ እግዚኦ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልድ ዋሕድ ቃለ
እግዚአብሔር አብ ዘበተከ እምኔነ ኵሉ ማእሠረ ኃጣውኢነ
በሕማማቲከ ማሕየዊት ወመድኀኒት ፤
አቤቱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወልድ ዋሕድ የእግዚአብሔር
አብ ቃል ማሕየዊት መድኃኒትም በምትሆን በሕማምህ ከእኛ
የኃጢአታችንን ሁሉ ማሠሪያ ያጠፋህ።
Master, Lord Jesus Christ, the only begotten Son, the
word of God the Father, who have broken off from us all
the bonds of our sins through Your life-giving and saving
sufferings,
ዘነፋሕከ ውስተ ገጸ አርዳኢከ ቅዱሳን ወላእካኒከ ንሐን
ወትቤሎሙ ንሥኡ መንፈሰ ቅዱሰ ለእለ ኀደግሙ ኃጢአት
ይትኀደግሎሙ ወለእለ ኢኀደግሙ ኃጢአት ኢይትኀደግሎሙ።
ንጹሐን በሚሆኑ ደቀመዛሙርትህና በንጹሓን አገልጋዮችህ ፊት
እፍ ያልህባቸው “መንፈስ ቅዱስን ተቀበሉ ይቅር ላላችኋቸው
ኃጢአታቸው ይቀርላቸዋል ይቅርም ላላችኋቸው ኃጢአታቸው
አይቀርላቸውም” ያልካቸው።
who did breathe upon the face of Your Holy disciples
and pure ministers saying to them: “Receive the Holy
Spirit: whatsoever men’s sins you remit they are remitted
unto them, and whatsoever sins you retain they are
retained:”
አንተ ኦ እግዚኦ ይእዜኒ ጸጎከ ክህነተ ለላእካኒከ ንጹሓን ለእለ
ይገብሩ ግብረ ክህነት ኵሎ ጊዜ በቤተ ክርስቲያንከ ቅድስት
ከመ ይኅድጉ ኃጢአተ በዲበ ምድር ይእሥሩ ወይፍትሑ ኵሎ
ማእሠረ ዐመፃ።
አሁንም በክብርት ቤተ ክርስቲያንህ ሁልጊዜ የክህነት ሥራ
ለሚሠሩ ለንጹሐን አገልጋዮችህ አቤቱ አንተ ክህነትን ሰጠህ
በምድር ላይ ኃጢአትን ይቅር ይሉ ዘንድ ያሥሩም ዘንድ
የበደልንም ማሠሪያ ሁሉ ይፈቱ ዘንድ።
You, therefore, O Lord, have now granted the priesthood
to Your pure ministers that do the priests’ office at all
times in Your Holy church that they may remit sin on
earth, may bind and loosen all the bonds of iniquity.
ወይእዜኒ ካዕበ ንስእል ወነኀሥሥ እምነ ኂሩትከ ኦ መፍቀሬ
ሰብእ ፤ በእንተ እሉ አግብርቲከ ወአእማቲከ አበውየ ወአኀውየ
ወአኃትየ ወበእንቲአየሂ አነ ገብርከ ድኩም ፤
አሁንም አቤቱ ሰው ወዳጅ ሆይ ዳግመኛ ከቸርነትህ
እንለምናለን ፤ እንሻለን። ስለነዚህ ስለወንዶችም ስለ ሴቶችም
አገልጋዮችህ አባቶቼና ወንድሞቼ እህቶቼም ደካማ ስለምሆን
ስለእኔም ስለ ባርያህ፤
Now again we pray and entreat of Your goodness, O
lover of man, on behalf of these Your servants and
hand-maids, my fathers and my brothers and my sisters,
and also on my own behalf, on me Your feeble servant,
ወበእንተ እለ አድነኑ አርእስቲሆሙ ቅድመ ምሥዋዒከ ቅዱስ
ጺሕለነ ፍኖተ ምሕረትከ ብትክ ወምትር ኵሎ ማእሠረ
ኃጣውኢነ። ለእመ አበስነ ለከ እግዚኦ በአእምሮ አው ዘእንበለ
አእምሮ አው በጽልሑት፤
በቅዱስ መሠዊያህ ፊት ራሳቸውን ዝቅ ስላደረጉ ሰዎች
የምሕረትን ጎዳና ጥረግልን ፤ የኃጢአታችንን ማሠሪያም ሁሉ
ፈጽመህ አጥፋልን። አቤቱ አንተን ብንበድል በማወቅ ወይም
ባለማወቅ በተንኰልም ቢሆን፤
and on behalf of them that bow their heads before Your
Holy altar: prepare for us the way of Your mercy, break
and sever all the bonds of our sins. Whether we have
trespassed against You, O Lord, wittingly or unwittingly
አው በእከየ ልብ አው በገቢር አው በተናግሮ አው በናእሰ ልብ
እስመ አንተ ተአምር ድካሞ ለሰብእ ፤ ኦ ኄር ወመፍቀሬ ዕጓለ
እመሕያው ወእግዚአ ኵሉ ፍጥረት ጸግወነ ለነ እግዚኦ ሥርየተ
ኃጣውኢነ።
በልቦና ክፋትም ቢሆን ፤ በመሥራትም ቢሆን ፤ በመናገርም
ቢሆን ፤ በዕውቀት ማነስም ቢሆን የሰውን ድካሙን አንተ
ታውቃለህና ፤ ቸር ሰው ወዳጅ ሆይ የፍጥረቱ ሁሉ ጌታ አቤቱ
የኃጢአታችንን ሥርየት ስጠን።
or in deceit or in evilness of heart, whether in deed or in
word or through smallness of understanding, for You know
the feebleness of man. O good lover of man and Lord of
all creation, grant us, O Lord, forgiveness of our sins,
ባርከነ ወቀድሰነ ወአግዕዘነ ወአንጽሐነ ወረስየነ ፍቱሐነ ወግእዛነ
ወለኵሉ ሕዝብከ ፍትሖሙ ፤ ወምላዕ ላዕሌነ ፈሪሆተ ስምከ
ወአቁመነ ኀበ ገቢረ ፈቃድከ ቅዱስ።
ባርከን አክብረንም ነጻም አድርገን ፤ አንጻን የተፈታን ነጻም
የወጣን አድርገን ፤ ሕዝቡንም ሁሉ ፍታቸው ስምህን
መፍራትንም የተመላን አድርገን ቅዱስ ፈቃድህንም በመፍራት
አጽናን።
bless us and purify us and set us free and absolve all
Your people and fill us with the fear of Your name, and
establish us in the doing of Your Holy will.
ኦ ኄር እስመ አንተ እግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ
ክርስቶስ ወለከ ንፌኑ ስብሐተ ወክብረ ምስለ አቡከ ኄር ሰማያዊ
ወመንፈስ ቅዱስ ማሕየዊ ዘዕሩይ ምስሌከ ይእዜኒ ወዘልፈኒ
ወለዓለመ ዓለም አሜን።
ቸር ሆይ ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን አንተ ኢየሱስ
ክርስቶስ ነህና ምስጋናንና ክብር ላንተ እናቀርባለን ፤ ሰማያዊ
ከሚሆን ከቸር አባትህ ጋራ ማሕየዊ ከሚሆን ከመንፈስ ቅዱስም
ጋራ ትክክል የሚሆን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን።
O Good, for You are our Lord and our God and our
Saviour Jesus Christ, to You we send glory and honour
with Your good heavenly Father, and the Holy Spirit, the
life-giver, who is coequal with You, both now and ever
በየምዕራፉ “አሜን ኪርያላይሶን አቤቱ ይቅር በለን” እንበል።
We shall say after each clause: “Amen Kyrie eleison,
Lord have mercy upon us”
በእንተ ቅድሳት ሰላማዊት ሰላመ ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር
ያስተሳልመነ በሣህለ ዚአሁ።
አንድ ስለምታደርግ ሥጋውና ደሙ እግዚአብሔር በይቅርታው
አንድ ያደርገን ዘንድ ሰላምን እንማልዳለን።
For the peaceful Holy things we beseech, that God may
grant us peace through His Mercy.
በእንተ ሃይማኖትነ ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር የሀበነ
እንቲአሁ ሃይማኖተ በንጹሕ ንዕቀብ።
እግዚአብሔር የእርሱን ሃይማኖት በንጹሕ እንድንጠብቅ
ይሰጠን ዘንድ ስለ ሃይማኖታችን እንማልዳለን።
For our Faith we beseech, that God may grant us to
keep the faith in purity.
በእንተ ማኅበረነ ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር እስከ
ፍጻሜነ በኅብረተ መንፈስ ቅዱስ ይዕቀበነ።
እስከ ፍጻሜያችን ድረስ እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ
አንድነት ይጠብቀን ዘንድ ስለ አንድነታችን እንማልዳለን።
For our congregation we beseech, that God may keep
us unto the end in the communion of the Holy Spirit.
በእንተ ትዕግሥታት ነፍሳት ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር
በኵሉ ምንዳቤነ ፍጻሜ ትዕግሥት ይጸግወነ።
በመከራችን ሁሉ እግዚአብሔር የትዕግሥትን ፍጻሜ ይሰጠን
ዘንድ ፤ ስለ ነፍሳችን ትዕግሥት እንማልዳለን።
For patience of soul we beseech, that God may
vouchsafe us perfect patience in all our tribulation.
በእንተ ነቢያት ቅዱሳን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር
ምስሌሆሙ ይኈልቈነ።
ቅዱሳን ስለሚሆኑ ነቢያት ከሳቸው ጋራ እግዚአብሔር
ይቈጥረን ዘንድ እንማልዳለን።
For the Holy prophets we beseech, that God may
number us with them.
በእንተ ሐዋርያት ላዕካን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር የሀበነ
ናሥምር በከመ እሙንቱ አሥመርዎ ወመክፈልቶሙ
ይክፍለነ።
እነሱ ደስ እንዳሰኙት ደስ ልናሰኘው እግዚአብሔር ማገልገሉን
ይሰጠን ዘንድ ፤ ዕድል ፈንታቸውንም ያድለን ዘንድ ፤
አገልጋዮች ስለሚሆኑ ሐዋርያት እንማልዳለን።
For the ministering Apostles we beseech, that God may
grant us to be well pleasing even as they were well
pleasing, and apportion unto us a lot with them.
በእንተ ቅዱሳን ሰማዕታት ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር
የሀበነ ንፈጽም ኪያሃ ግዕዘ።
እግዚአብሔር ለእኛ የሰማዕትነትን ሥራ ይሰጠን ዘንድ ፤
ቅዱሳን ስለሚሆኑ ሰማዕታት እንማልዳለን።
For the Holy martyrs we beseech, that God may
grant us to perfect the same conversation.
በእንተ ሊቀ ጳጳስነ አባ …… ወብጹዕ ጳጳስ አባ …….
ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር የሀበነ ኪያሆሙ ለነዋህ መዋዕል
በልቡና ያርትዑ ቃለ ሃይማኖት በንጹሕ ዘእንበለ ነውር እስመ
የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች እነሱ ናቸውና እግዚአብሔር
እነሱን ለረዥም ወራት ይሰጠን ዘንድ ፤ ያለ ነውር በንጽሕና
ሆነው በዕውቀት የሃይማኖትን ቃል ያቀኑ ዘንድ ፤ ስለ
For our Patriarch Abba …….and the blessed Archbishop
Abba ……we beseech, that God may grant them length
of days to be over us, that with understanding they may
rightly speak the word of faith in purity without spot for
እሙንቱ ቀዋምያኒሃ ለቤተ ክርስቲያን።
ሊቀ ጳጳሳችን ስለ አባ …… ብፁዕ ስለሚሆን ጳጳሳችንም ስለ
አባ ……እንማልዳልን።
that they are the defenders of the church.
በእንተ ቀሳውስት ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር ኢያሰስል
እምኔሆሙ መንፈሰ ክህነት ጻሕቀ ወፍርሀተ ዚአሁ እስከ ፍጻሜ
ይጸጉ ወፃማሆሙ ይትወከፍ።
የክህነትን ስልጣን ከእነርሱ እግዚአብሔር እንዳያርቅ
መትጋትን ፣ እሱን መፍራትን እስከ ፍጻሜ ይሰጥልን ዘንድ ፤
ድካማቸውንም ይቀበል ዘንድ ፤ ስለ ቀሳውስት እንማልዳለን።
For the priests we beseech, that God may never take
from them the spirit of priesthood, and may give them
the grace of zeal and fear of Him unto the end and
accept their labour.
በእንተ ዲያቆናት ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር የሀቦሙ
ምርዋጸ ፍጹመ ይሩጹ ወበቅድስና ይቅረቡ ፃማሆሙ
ወፍቅሮሙ ይዘከር።
ፈጽመው ሊፋጠኑ መፋጠንን እግዚአብሔር ይሰጣቸው ዘንድ
፤ በቅድስናም ይቀርቡ ዘንድ ፤ ድካማቸውንና ፍቅራቸውን
ያስብ ዘንድ ፤ ስለዲያቆናት እንማልዳለን።
For the deacons we beseech, that God may grant
them to run a perfect course, and draw them nigh unto
Him in Holiness, and remember their labour and their
love.
በእንተ ንፍቀ ዲያቆናት ወአናጕንስጢስ ወመዘምራን
ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር የሀቦሙ ፃሕቀ ሃይማኖቶሙ
ይፈጽሙ።
የሃይማኖታቸውን ትጋት ሊፈጽሙ እግዚአብሔር ይሰጣቸው
ዘንድ ፤ ስለ ንፍቀ ዲያቆናት ፤ ስለ አንባቢዎችም ፤
ስለመዘምራንም እንማልዳለን።
For the assistant deacons and the Anagonists (readers)
and the singers we beseech, that God may grant them
to perfect the diligence of their faith.
በእንተ መበለታት ወመዓስባት ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር
ይስማዕ ስእለቶን ወፈድፋደ ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ይጸግዎን
ውስተ አልባቢሆን ወይትወከፍ ፃማሆን።
ልመናቸውን ይሰማቸው ዘንድ ፤ ይልቁንም የመንፈስ ቅዱስን
ሀብት በልቡናቸው ያሳድርባቸው ዘንድ ፤ ድካማቸውንም
ይቀበል ዘንድ ፤ ስለ ባልቴቶች ፤ ረዳትም ስለሌላቸው
እንማልዳለን።
For the widows and the bereaved we beseech, that
God may hear their prayers and vouchsafe them
abundantly in their hearts the grace of the Holy Spirit
and accept their labour.
በእንተ ደናግል ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር የሀቦሙ
አክሊለ ድንግልና ወይኩኑ ለእግዚአብሔር ውሉደ ወአዋልደ
ወይትወከፍ ፃማሆሙ።
እግዚአብሔር የድንግልናቸውን ዋጋ (አክሊል) ይሰጣቸው
ዘንድ ፤ ለእግዚአብሔርም ወንዶችም ሴቶችም ልጆች ይሆኑት
ዘንድ ፤ ድካማቸውንም ይቀበል ዘንድ ፤ ስለ ደናግል
እንማልዳለን።
For the virgins we beseech, that God may grant them
the crown of virginity, and that they maybe unto God
sons and daughters and that He may accept their
labour.
በእንተ መስተዓግሣን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር
የሀቦሙ አስቦሙ በትዕግሥት ይንሥኡ።
በመታገሣቸው ዋጋቸውን ይቀበሉ ዘንድ ፤ እግዚአብሔር
እንዲሰጣቸው ስለሚታገሡ ሰዎች እንማልዳለን።
For those who suffer patiently we beseech, that God
may grant them to receive their rewards through
patience.
በእንተ ሕዝባዊያን ወመሃይምናን ናስተበቊዕ ከመ
እግዚአብሔር የሀቦሙ ሃይማኖተ ፍጹመ በንጹሕ ይዕቀቡ።
በንጽሕና ሆነው ይጠብቁ ዘንድ ፤ እግዚአብሔር ሃይማኖትን
እንዲሰጣቸው ስለ ሕዝባውያንና ስለ መሃይምናን እንማልዳለን።
For the laity and faithful we beseech, that God may
grant them complete faith which they may keep in purity.
በእንተ ንዑሰ ክርስቲያን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር የሀቦሙ
መክፈልተ ሠናየ ወሕፅበተ ዳግም ልደት ለሥርየተ ኃጢአት
ወበማኅተመ ቅድስት ሥላሴ ይኅትሞሙ።
በጎውን ዕድል ኃጢአትን ለማስተሥረይ ሁለተኛ መወለድ
የሚገኝበትን ሕፅበት እግዚአብሔር ይሰጣቸው ዘንድ ፤ በቅድስት
ሥላሴም ማኅተም ያከብራቸው ፤ ያትማቸው ዘንድ ፤ ስለ ንዑሰ
ክርስቲያን እንማልዳለን።
For the catechumens we beseech, that God may grant
them a good portion and the washing of regeneration for
the remission of sin, and seal them with the seal of the
Holy Trinity.
በእንተ መፍቀሪተ እግዚአብሔር ሀገሪትነ ኢትዮጵያ ናስተበቊዕ
ከመ እግዚአብሔር ብዙኃ ሰላመ ይጸጉ በማዕከሌሃ።
ዘወትር ፍጹም ሰላምን እግዚአብሔር ይሰጣት ዘንድ ፤
እግዚአብሔርን ስለምትወድ ስለ አገራችን ኢትዮጵያ
እንማልዳለን።
For our country Ethiopia Lover of God we beseech, that
God may grant her peace.
በእንተ መኳንንት ወእለ በሥልጣናት ናስተበቊዕ ከመ
እግዚአብሔር ጥበበ ወፍርሀተ ዚአሁ የሀቦሙ።
ዕውቀትን እርሱን መፍራትንም እግዚአብሔር ይሰጣቸው ዘንድ
፤ ስለ መኳንንትና ሥልጣን ስላላቸው እንማልዳለን።
For the rulers and those in authority we beseech, that
God may grant them of His wisdom and His fear.
በእንተ ኵሉ ዓለም ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር ያቅድም
ሐልዮ ወየሐሊ ለለ፩ዱ ጻሕቆ ዘይሤኒ ወዘይኄይስ።
ስለ ዓለሙ ሁሉ እግዚአብሔር ማሰብን ያስቀድም ዘንድ ፤
ለእያንዳንዱም የሚያስፈልገውን ፣ ያማረውን የሚሻለውንም
ያስብ ዘንድ ፤ ስለ ዓለም ሁሉ እንማልዳለን።
For the whole world we beseech, that God should
hasten His purpose and put into the mind of all and
each to desire that which is good and expedient.
በእንተ እለ ይነግዱ በባሕር ወበየብስ ናስተበቊዕ ከመ
እግዚአብሔር በየማነ ሣህል ይምርሆሙ ወያግብኦሙ ኀበ
ማኅደሪሆሙ በዳኅና ወበሰላም።
እግዚአብሔር ይቅርታ ባለው ቀኝ መርቶ በፍቅርና በደኅንነት
ወደ ማደሪያቸው ይመልሳቸው ዘንድ ፤ በባሕርና በደረቅ
ስለሚሄዱ ሰዎች እንማልዳለን።
For them that travel by sea and by land we beseech,
that God should guide them with a merciful right hand
and let them enter their home in safety and peace.
በእንተ ርኁባን ወጽሙዓን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር
የሀቦሙ ሲሳዮሙ ዘለለዕለቱ፡
እግዚአብሔር የዕለት የዕለት ምግባቸውን ይሰጣቸው ዘንድ ፤
ስለ ተራቡና ስለ ተጠሙ ሰዎች እንማልዳለን።
For the hungry and the thirsty we beseech, that God
should grant them their daily food.
በእንተ ኅዙናን ወትኩዛን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር
ይናዝዞሙ ፍጹመ።
እግዚአብሔር ፈጽሞ ያረጋጋቸው ዘንድ ፤ ስለ አዘኑና ስለ
ተከዙ ሰዎች እንማልዳለን።
For the sad and the sorrowful we beseech, that God
may give them perfect consolation
በእንተ ሙቁሓን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር ይፍትሖሙ
እማዕሠሪሆሙ።
እግዚአብሔር ከእሥራታቸው ይፈታቸው ዘንድ ፤ ስለታሠሩ
ሰዎች እንማልዳለን።
For the prisoners we beseech, that God may loose
them from their bonds.
በእንተ ፂዉዋን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር ይሚጦሙ
በሰላም ውስተ ብሔሮሙ።
እግዚአብሔር በሰላም ወደ አገራቸው ይመልሳቸው ዘንድ ፤
ስለ ተማረኩ ሰዎች እንማልዳለን።
For the captives we beseech, that God may restore
them to their county in peace.
በእንተ ስዱዳን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር የሀቦሙ
ትዕግሥተ ወትምህርተ ሠናየ ወይጸጉ ፃማሆሙ ፍጹመ።
እግዚአብሔር ትዕግሥትን ፤ በጎ ትምህርትንም ይሰጣቸው
ዘንድ ፤ የድካማቸውንም ፍጹም ዋጋ ይሰጣቸው ዘንድ ፤ ስለ
ተሰደዱ ሰዎች እንማልዳለን።
For those who were refugees we beseech, that God
may grant them patience and good instruction, and
give them complete reward for their labour.
በእንተ ሕሙማን ወድውያን ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር
ፍጡነ ይፈውሶሙ ወይፈኑ ሣህለ ወምሕረተ ላዕሌሆሙ።
እግዚአብሔር ፈጥኖ ያድናቸው ዘንድ ፤ ይቅርታውንና
ቸርነቱንም ይልክላቸው ዘንድ ፤ ስለ ታመሙትና ስለ ድውያኑ
እንማልዳለን።
For the sick and the diseased we beseech, that God
should heal them speedily and send upon them mercy
and compassion.
በእንተ እለኖሙ እምቅድስት ቤተ ክርስቲያን ናስተበቊዕ
ከመ እግዚአብሔር ይጸግዎሙ መካነ ዕረፍት።
ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ወገን ስለ ሞቱ ሰዎች እግዚአብሔር
የዕረፍት ቦታ ይሰጣቸው ዘንድ እንማልዳለን።
For those who have fallen asleep in his holy church
we beseech, that God may vouchsafe them a place to
rest.
በእንተ እለ አበሱ አበዊነ ወአኀዊነ ናስተበቊዕ ከመ
እግዚአብሔር ኢይትቀየሞሙ ናኅየ ወሣኅተ የሀቦሙ እመዓቱ።
እግዚአብሔር እንዳይቀየማቸው ከመዓትም ተመልሶ ፍጹም
ዕረፍትን ይሰጣቸው ዘንድ ፤ ስለ በደሉ አባቶቻችንና
ወንድሞቻችን እንማልዳለን።
For those who have sinned, our fathers and our
brothers we beseech, that God cherish not anger
against them, but grant them rest and relief from His
wrath.
በእንተ ዝናማት ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር ይፈኑ ዝናመ
ኀበ ዘይትፈቀድ መካን።
በሚሻበት ቦታ እግዚአብሔር ዝናሙን ያዘንም ዘንድ ፤ ስለ
ዝናም እንማልዳለን።
For the rains we beseech, that God may send rain on
the place that needs it.
በእንተ ማያተ አፍላግ ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሐየር ይምላዕ
ኪያሆን እስከ መስፈርት ወዓቅም።
የወንዙን ውኃ ምላልን ብለን እግዚአብሔር እነሱን እስከ
ልካቸውና እስከ ወሰናቸው ይመላ ዘንድ ፤ ስለ ወንዝ ውኃ
እንማልዳለን።
For the water of the rivers we beseech, that God
should fill them unto their due measure and bounds.
በእንተ ፍሬ ምድር ናስተበቊዕ ከመ እግዚአብሔር የሀባ
ፍሬሃ ለምድር ለዘርዕ ወለማዕረር።
ለዘርና ለመከር ሊሆን እግዚአብሔር ለምድር ፍሬዋን
ይሰጣት ዘንድ ፤ ስለ ምድር ፍሬ እንማልዳለን።
For the fruits of the earth we beseech, that God may
grant to the earth her fruit for sowing and for harvest.
ወለኵልነ እለ በጸሎት ንስእል ወናስተበቊዕ በመንፈሰ ሰላም
ይክድነነ ወይጸግወነ ወያብርህ አዕይንተ አልባቢነ።
በጸሎት የምንለምንና የምንማልድ ሁላችንን በሰላም በመንፈስ
ይጠብቀን። ፍቅርንም ይስጠን። ዓይነ ልቡናችንንም
ያብራልን።
And all of us who ask and beseech in prayer, may He
cover us with the spirit of peace, and give us grace,
and enlighten eyes of our hearts.
ንቅረብ ወንስአሎ ለእግዚአብሔር ከመ ተሠጢዎ ጸሎተነ
ይትወከፍ ፤ ንትነሣእ እንከ በመንፈስ ቅዱስ ከመ ለቢወነ
ንልሐቅ በጸጋሁ ወንትመካህ በስመ ዚአሁ።
ፈቃዱም ሆኖ ጸሎታችንን ይቀበል ዘንድ ቀርበን
እግዚአብሔርን እንለምነው። አውቀን በኃብቱ እናድግ ዘንድ ፤
በእርሱም ስም እንመካ ዘንድ ፤
Let us draw high and ask God to accept our prayers
according to His will. Let us therefore rise in the Holy
Spirit, growing in His grace, with understanding, glorying
in His name
ወንትሐነጽ ዲበ መሠረተ ነቢያት ወሐዋርያት ንቅረብ
ወንስአሎ ለእግዚአብሔር አምላክነ ከመ ተሠጢዎ ጸሎተነ
ይትወከፍ።
በነቢያት በሐዋርያትም መሠረት ላይ እንታነጽ ዘንድ ፤
እንግዲህ በመንፈስ ቅዱስ እንነሣ። ቀርበን አምላካችንን
እግዚአብሔርን እንለምነው ወዶ ጸሎታችንን ይቀበል ዘንድ።
and built upon the foundation of the prophets and the
apostles. Let us draw high and ask Lord God to
accept our prayers according to His will.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ንስግድ (፫ ጊዜ)
እንስገድ
Let us worship (to be repeated thrice)
ለአብ ፣ ወወልድ ፣ ወመንፈስ ቅዱስ እንዘ ሠለስቱ አሐዱ።
ሦስት ሲሆኑ አንድ ለሚሆኑ ለአብና ለወልድ ለመንፈስ
ቅዱስም።
The Father and the Son and the Holy Spirit, three in
one.
ሰላም ለኪ።
ሰላም ላንቺ ይሁን።
Peace be unto You:
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ማኅደረ መለኮት።
የመለኮት ማደሪያ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን።
Holy church, dwelling-place of the Godhead.
ሰአሊ ለነ።
ለምኝልን።
Ask for us:
ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ።
አምላክን የወለድሽ ድንግል ማርያም።
Virgin Mary, mother of God,
አንቲ ውእቱ።
አንቺ ነሽ።
You are:
ማዕጠንት ዘወርቅ እንተ ፆርኪ ፍሕመ እሳት ቡሩክ ዘነሥአ
እመቅደስ።
ቡሩክ ከቤተ መቅደስ የተቀበላት የእሳትን ፍሕም የተሸከምሽ
የወርቅ ጥና አንቺ ነሽ።
The golden censer which did bear the coal of fire which
the blessed took from the sanctuary,
ዘይሠሪ ኃጢአተ ወይደመስስ ጌጋየ ፤ ዝውእቱ ዘእግዚአብሔር
ቃል ዘተሰብአ እምኔኪ ዘአዕረገ ለአቡሁ ርእሶ እጣነ
ወመሥዋዕተ ሥሙረ።
ኃጢአትን የሚያስተሠርይ ፤ በደልንም የሚያጠፋ ይኸውም
ካንቺ ሰው የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ነው።
and which forgives sin and blots out error, who is
God's Word that was made man from You, who offered
Himself to His Father for incense and an acceptable
sacrifice.
ንሰግድ ለከ ክርስቶስ ምስለ አቡከ ኄር ሰማያዊ ወመንፈስከ
ቅዱስ ማሕየዊ እስመ መጻእከ ወአድኀንከነ።
ክርስቶስ ሆይ ቸር ከሚሆን ከሰማያዊ አባትህ ጋራ ፤ መድኃኒት
ከሚሆን ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ እንሰግድልሃለን ፤ መጥተህ
አድነኸናልና።
We worship You, Christ, with Your good heavenly
Father and the Holy Spirit, the life-giver, for You did
come and save us.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ንፍቅ ካህን (Asst.Priest)
እግዚአ አእምሮ ወዜናዌ ጥበብ ዘከሠተ ለነ ዘኮነ ሥውረ ውስተ
ማዕምቀ ጽልመት ወሃቤ ቃለ ትፍሥሕት ለእለ ይሰብኩ ዕበየ
ኃይልከ።
የዕውቀት ባለቤት ጥበብን የሚያናግር በጥልቅ ጨለማ ውስጥ
ተሠውሮ የነበረውን የገለጽክልን የኃይልህን ከፍታ ለሚሰብኩ
የደስታ ቃልን የምትሰጥ።
Lord of knowledge, declarer of wisdom, who have
revealed to us what was hidden in the depth of
darkness, giver of a word of gladness to them that
preach the greatness of Your power.
አንተ ውእቱ በብዙኅ ኂሩትከ ጸዋዕኮ ለጳውሎስ ዘኮነ ቀዲሙ
ሰዳዴ ወረይሰኮ ንዋየ ኅሩየ። ወበዝንቱ ሠመርኮ ከመ ይኩን
ሐዋርያ ወሰባኬ ወንጌል መንግሥትከ ጸዋዒ።
ቀድሞ ያሳድድ የነበረ ጳውሎስን በብዙ ቸርነትህ የጠራኸው
የተመረጠ ዕቃም ያደረግኸው አንተ ነህ። በዚህም ወደድኸው
ሐዋርያ ይሆን ዘንድ የምትጠራ የመንግሥትህንም ወንጌል
የሚያስተምር ይሆን ዘንድ።
It was You that, after Your great goodness, did call
Paul who was previously a persecutor, and did make
him a chosen vessel, and were will-pleased with him that
he should become a preacher of the Gospel of Your
kingdom which called him to be an apostle.
ኦ ክርስቶስ አምላክነ አንተ ውእቱ መፍቀሬ ሰብእ። ኦ ኄር
ጸግወነ ልቡና ዘእንበለ ግብር ወሕሊና ንጹሐ ዘኢይትአተት
እምኀቤከ።
አምላካችን ክርስቶስ ሆይ ሰውን የምትወድ አንተ ነህ። ቸር ሆይ
ያለ ሥራ ዕውቀትን ካንተ የማይለይ ንጹሕ ሕሊናን ስጠን።
O Christ our God. You are a lover of man. O Good,
vouchsafe us a mind without distraction and a pure
understanding that departs not from You,
ከመ ናእምር ወንለቡ ወንጠይቅ መጠነ ትምህርትከ ቅድስት
ዘተነበት በላዕሌነ ይእዜኒ እምኀቤሁ። ወበከመ ተመሰለ ብከ ኦ
ርእሰ ሕይወት ከማሁ ለነኒ ረስየነ ድልዋነ ንትመሰል ኪያሁ
በምግባር ወበሃይማኖት፤
ዛሬም ከርሱ ዘንድ በኛ ላይ የተነበበች ክብርት የምትሆን
የትምህርትን ልክ እናውቅ እናስተውል እንረዳ ዘንድ።
የሕይወት ራስ ሆይ አንተን እንደመሰለ እኛም እንደሱ በምግባር
በሃይማኖት እሱን እንመስል ዘንድ የበቃን አድርገን።
that we may both perceive and know how great is Your
Holy teaching which is now read to us out of him, And
as he imitated You, O Prince of life, so make us also
meet to imitate him in deed and in faith,
ወንሰብሕ ለስምከ ቅዱስ ወንትመካህ በክቡር መስቀልከ ኵሎ
ጊዜ፤ እስመ ለከ ይእቲ መንግሥት ወኃይል፤ ዕበይ ወሥልጣን
፤ ክብር ወስብሐት ለዓለመ ዓለም።
ቅዱስ ለሚሆን ለስምህ ምስጋና እናቀርብ ዘንድ ፤ ክቡር
በሚሆን በመስቀልህም እንመካ ዘንድ። መንግሥት ያንተ ናትና
ከሃሊነት ገናንነትና ሥልጣን ክብር ምስጋና ለዘለዓለሙ።
and to glorify Your Holy name and glory in Your
precious cross at all times: for Yours is the kingdom
and might, majesty and sovereignty, honour and glory,
world with out end.
ሕዝብ
አሜን
Amen
ካህናት (Priests) ስብሐት ወክብር ለሥሉስ ቅዱስ ይደሉ።
ሕዝብ (People) ይደልዎሙ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ።
ካህናት (Priests) አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ሥሉስ ዕሩይ
ኵሎ ጊዜ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም።
ሕዝብ (People) አሜን።
ልዩ ሦስት ለሚሆኑ ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስም ሁልጊዜ
ክብር ምስጋና ይገባቸዋል ፤ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን።
Glory and honor are meet to the Holy Trinity, the Father
and the Son and the Holy Spirit at all Both now and
ever and world without end. Amen.
ኵሉ ዘኢያፈቅሮ ለእግዚእነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ
ወዘኢየአምን ልደቶ እማርያም እምቅድስት ድንግል በ፪ኤ ታቦተ
መንፈስ ቅዱስ እስከ ምጽአቱ ሐዳስ በከመ ይቤ ጳውሎስ ውጉዝ
ለይኩን።
ጌታችንንና መድኃኒታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን የማይወደው
የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ በሁለት ወገን ድንግል ከምትሆን
ከቅድስት ማርያም መወለዱን የማያምን ሰው ሁሉ እንግዳ
እስከሚሆን ምጽአቱ ድረስ ጳውሎስ እንደ ተናገረ የተለየ ይሁን።
Every one that loves not our Lord and our Saviour Jesus
Christ, and believes not in His birth from Holy Mary, of
twofold virginity, the ark of the Holy Spirit, until His
coming again, let him be anathema as Paul said.
የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት
እየተነበበ ነው።
Reading the Epistle of St. Paul.
ዲያቆን(deacon)
በረከተ አብ ወፍተ ወልድ ወሀብተ መንፈስ ቅዱስ ዘወረደ
ላዕለ ሐዋርያት በጽርሐ ጽዮን ቅድስት ከማሁ ይረድ
ወይትመከዐብ ላዕሌየ ወላዕለ ኵልክሙ።
ቅድስት በምትሆን በጽርሐ ጽዮን በሐዋርያት ላይ የወረደው
የአብ በረከት የወልድም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ሀብት
በሁላችሁም ላይ ይውረድ ዕፅፍ ድርብም ይሁን።
Holy Apostle The blessing of the Father and the lover of
the Son and the gift of the Holy Spirit who come down
upon the apostles in the upper room of holy Zion, in like
sort come down and be multiplied upon me and all of you.
ቅዱስ ሐዋርያ ጳውሎስ ሠናየ መልእክት ፈዋሴ ዱያን ዘነሣእከ
አክሊለ ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ ያድኅን ነፍሳተነ በብዝኀ ሣህሉ
ወምሕረቱ በእንተ ስሙ ቅዱስ።
አክሊልን የተቀበልህ ፤ ድውያንን የምታድን ፤ መልእክትህ
የበጀ ፤ ክቡር የምትሆን ጳውሎስ ሆይ ፤ በይቅርታውና ቸርነቱ
ብዛት ስለቅዱስም ስሙ ሰውንታችንን ያድን ዘንድ ስለኛ ለምን
ጸልይም።
Holy Apostle Paul, good messenger, healer of the sick,
who have received the crown, ask and pray for us in
order that He may save our souls in the multitude of
His mercies and in His pity for His Holy name's sake.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ኦ አምላክ ዘለዓለም ቀዳሚ ወደኃሪ ዘአልብከ ጥንት
ወኢተፍጻሜት ዘዐቢይ በተኬንዎቱ ፤ ወኃያል በምግባሩ ፤
ወጠቢብ በምክሩ ፤ ወጽኑዕ በኃይሉ ፤ ዘህልው ውስተ ኵሉ።
የዘላለም አምላክ ሆይ ቀዳማዊ ደኃራዊ የምትሆን ጥንትም
ፍጻሜም የሌለህ። በመፍጠሩ ገናና የሚሆን ፤ በሥራውም ኃያል
የሚሆን በምክሩም ዐዋቂ ፤ በኃይሉም ጽኑ የሚሆን በሁሉ አድሮ
O eternal God, the first and the last, who has neither
beginning nor end, He that is great in his construction
and mighty in his work and wise in his counsel and firm
ንስእለከ እግዚኦ ወናስተበቊዐከ ከመ ተሀሉ ምስሌነ በዛቲ ሰዓት
አርኢ ገጸከ ላዕሌነ ወንበር ምስሌነ በማእከሌነ። ወአንጽሕ
አልባበነ ወቀድስ ነፍስተነ ወሥረይ ኃጢአተነ
የሚኖር። በዚች ሰዓት ከኛ ጋራ ትሆን ዘንድ እንለምንሃለን
እንማልድሃለንም። ለኛ ፊትህን ግለጽልን። ከኛም ጋራ
በመካከላችን ኑር። ልቦናችንንም አንጻ ሰውነታችንንም አክብር፤
in His power, who exists in all: We pray You and
beseech You to be with us in this hour: make Your
face to shine upon us, and abide with us in the midst
of us: And purify our hearts, and sanctify our souls, and
remit our sins,
ዘገበርነ በፈቃድነ ወዘእንበለ ፈቃደከ ረስየነ እግዚኦ ናቅርብ
ኀቤከ መሥዋዕተ ንጹሐ ወቊርባነ ነባቤ ወዕጣነ መንፈሳዌ
ይባእ ውስተ ጽርሐ ቅዱስ ቅዱሳቲከ በዋሕድ ወልድከ
ያለፈቃድህ በፈቃዳችን የሠራነውንም ኃጢአታችንን
አስተሥርይ። ንጹሑን መሥዋዕት ነባቢውን ቊርባንና
መንፈሳዊውን ዕጣን አቤቱ ወዳንተ እንድናቀርብ አድርገን።
ወደ ልዩ ምስጋናህ አዳራሽ ይገባ ዘንድ፤
which we have done with our will against Your will:
make us, Lord, to offer unto You a pure sacrifice, a
reasonable offering and a spiritual incense: let it enter
into the Holy temple of Your Holiness:
እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘቦቱ ለከ ምስሌሁ ወወምስለ ቅዱስ
መንፈስ ስብሐት ወእኂዝ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም።
በአንድ ልጅህ በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ
ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ።
through Your only-begotten Son, Our Lord Jesus Christ,
and through the Holy Spirit.
ዲያቆን ንፍቅ (Asst.Deacon)
ነገር ዘእመልእክተ…….. ረድኡ ወሐዋርያሁ ለእግዚእነ ኢየሱስ
ክርስቶስ ጸሎቱ ወበረከቱ የሀሉ ምስለ ኵልነ ሕዝበ ክርስቲያን
ለዓለመ ዓለም አሜን።
የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያው ረድኡ ከሚሆን……….
መልእክት የተገኘ ቃል ይህ ነው። ጸሎቱና በረከቱ በሁላችን
ሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ ይኑር ለዘlለዓለሙ አሜን።
The word from the Epistle of …….. disciple and apostle
of our Lord Jesus Christ. His prayer and blessing be
with us all for ever. Amen.
፪ኛ መልእክት እየተነበበ ነው።
Reading the 2nd Epistle.
ዲያቆን ንፍቅ (Assistant Deacon)
ኦ አኃውየ ኢታፍቅርዎ ለዓለም ወኢዘሀሎ ውስተ ዓለም።
ዓለሙኒ ኃላፊ ፍትወቱኒ ኀላፊ እስመ ኵሉ ኀላፊ ውእቱ።
ወንድሞቼ ይህን ዓለም አትውደዱት በዓለሙ ውስጥ
ያለውንም። ዓለሙም አላፊ ነው፤ ፈቃዱም አላፊ ነው፤
ሁሉም አላፊ ነውና።
O my brothers, love not the world neither the
things that are in the world. The world passes away
and the lust thereof, for all is passing.
ቅዱስ ሥሉስ ዘኅቡር ህላዌከ ዕቀብ ማኅበረነ በእንተ ቅዱሳን
ኅሩያን አርዳኢከ ናዝዘነ በሣህልከ በእንተ ቅዱስ ስምከ።
ባሕርይህ አንድ የሚሆን ልዩ ሦስት ሆይ አንድነታችንን ጠብቅ
፤ ስለተመረጡ ክቡራን ደቀ መዛሙርትህ በይቅርታህ አጽናን
ክቡር ስለሚሆን ስለ ስምህ ብለህ።
Holy consubstantial Trinity, preserve our congregation
for Your Holy elect disciples' sake: comfort us in the
mercy, for Your Holy name's sake.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
እግዚእነ ወአምላክነ አንተ ውእቱ ለሐዋርያቲከ ቅዱሳን ከሠትከ
ሎሙ ምሥጢረ ስብሐተ ወንጌለ መሢሕከ ፤ ወወሀብኮሙ ዐቢየ
ሀብተ እንተ አልባቲ ኊልቊ።
ጌታችን አምላካችን ሆይ የመሢህን የወንጌል ክብር ምሥጢር
ቅዱሳን ለሚሆኑ ለሐዋርያት የገለጽህላቸው አንተ ነህ። ከቸርነትህ
የምትሆን ስፍር ቊጥር የሌላት ደገኛ ሀብትንም የሰጠሃቸው፡፡
Our Lord and Our God, it was You did reveal to Your
Holy apostles the mystery of the glorious of Your
Messiah, and did give them the great and immeasurable
gift that is of Your grace,
እንተ ይእቲ እምጸጋከ ወፈነውኮሙ ይስብኩ ውስተ ኵሉ
አጽናፈ ዓለም ብዕለ ጸጋከ ዘኢይትዐወቅ ምሕረትከ። ወንሕነኒ
እግዚኦ ንስእለከ ወናስተበቊዐከ ከመ ትረስየነ ድልዋነ
ለርስቶሙ ወለመክፈልቶሙ ፤
ይህችውም ከቸርነትህ የተገኘች ናት። የማይታወቅ የቸርነትህን
ብዛት በዓለሙ ሁሉ ዳርቻ ያስተምሩ ዘንድ የሰደድሃቸው
አቤቱ እኛም ለዕድላቸውና ለእርስታቸው የበቃን ታደርገን
ዘንድ እንለምንሃለን እንማልድሃለን።
and did send them to proclaim to all the ends of the
world the unsearchable riches of Your grace which is of
the mercy: We pray You also and beseech You,
ንሑር በፍናዊሆሙ ወንትሉ በዐሠሮሙ ወጸግወነ በኵሉ ጊዜ
ንትመሰል ኪያሆሙ ፤ ወንጽናዕ በፍቅሮሙ ወንኩን ክፍለ
ምስሌሆሙ በውስተ ፃማሆሙ በሠናይ አምልኮ።
በመንገዳቸው እንሄድ ዘንድ ፍለጋቸውንም እንከተል ዘንድ
ሁልጊዜም እነርሱን እንመስል ዘንድ መምሰሉን ስጠን።
በፍቅራቸው እንጸና ዘንድ ባማረ አምልኮ በድካማቸው ከሳቸው
ጋራ የታደልን እንሆን ዘንድ መሆኑን ስጠን።
O Lord that You would make us meet for an inheritance
and a portion with them that we may walk in their ways
and follow in their footsteps: and vouchsafe us at all
times to imitate them and to continue in their love and to
have fellowship with them in their labour in true godliness.
ወዕቀባ ለቤተ ክርስቲያንከ ቅድስት እንተ ሣረርካ በእንቲአሆሙ።
ወባርክ ላዕለ አባግዐ መርዔትከ። ወአብዝኃ ለዛቲ ዐፀደ ወይን
እንተ ተከልካ በየማንከ ቅዱስ።
ስለነሱ የሠራሃትን ቤተ ክርስቲያንንም ጠብቃት። የመንጋህንም
በጎች ባርክ። ጽኑ በሚሆን ቀኝህ የተከልካት ይህችንም የወይን
ቦታ (ቀንድ) ባርክ።
And do You keep Your Holy church which You did
found by their means and bless the sheep of Your flock
and increase the vine which You did plant with Your Holy
right hand:
በኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ ዘቦቱ ለከ ምስሌሁ ወምስለ
ቅዱስ መንፈስ ስብሐት ወእኂዝ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ
ዓለም አሜን።
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ከሱ ጋራ ከመንፈስ ቅዱስም ጋራ
ምስጋና ጽንዕ ያለህ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን።
through Jesus Christ our Lord, through whom to You
with Him and with the Holy Spirit be glory and dominion,
both now and ever and world without end. Amen.
ንፍቅ ካህን (Asst.Priest)
ነቅዕ ንጹሕ ዘእምአንቅዕተ ሕግ ንጹሐን ዝውእቱ ዜና ግብሮሙ
ለሐዋርያት በረከተ ጸሎቶሙ የሀሉ ምስለ ኵልነ ሕዝበ
ክርስቲያን ለዓለመ ዓለም አሜን።
ንጹሐን ከሚሆኑ ከሕግ ምንጮች የተገኘ ጥሩ ምንጭ ይኸውም
የሐዋርያት የሥራቸው ነገር ነው። የጸሎታቸው በረከት ከሁላችን
ጋራ ይሁን ለዘላለሙ አሜን።
A pure fountain which is from the pure fountains of the
law, to wit the history of the acts of the apostles. The
blessing of their prayer be with us all forever. Amen.
የሐዋርያት ሥራ እየተነበበ ነው።
Reading the Acts of the Apostles.
መልዐ ወዐብየ ወተለዓለ ቃለ እግዚአብሔር ወበዝኀ ወተወሰከ
ውስተ ቤተ ክርስቲያን ቅድስት። ወበዝኁ ሕዝብ እለ አምኑ
በእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘሎቱ ስብሐት ለዓለመ ዓለም
አሜን።
የእግዚአብሔር ቃል ፈጽሞ መላ። ከፍ ከፍ አለ። በቅድስት
ቤተ ክርስቲያንም በዝቶ ተጨመረ ፤ ምስጋና ገንዘቡ በሚሆን
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ያመኑት ሕዝብም በዙ፤
ለዘለዓለሙ አሜን።
Full and great and exalted is the Word of God, and it
has increased in the Holy church, and many are they that
believe in our Lord Jesus Christ to whom be glory, world
without end. Amen.
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ አምላከ አብ አኃዜ ኵሉ። ቅዱስ
ቅዱስ ቅዱስ አንተ ወልድ ዋሕድ ዘአንተ ቃለ አብ ሕያው።
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ መንፈስ ቅዱስ ዘተአምር ኵሎ።
ሁሉን የያዝህ አብ ሆይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ ነህ። ሕያው
የአብ ቃል የምትሆን ወልድ ዋሕድ ሆይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ
አንተ ነህ። ሁሉን የምታውቅ መንፈስ ቅዱስ ሆይ ቅዱስ ቅዱስ
ቅዱስ አንተ ነህ።
Holy Holy Holy are You, Father Almighty. Holy Holy Holy
are You, only-begotten who are the Word of the living
Father. Holy Holy Holy are You, Holy Sprit who knows
all things.
እግዚአብሔር አምላክነ ዘተወከፍከ መሥዋዕተ አቡነ
አብርሃም ወህየንተ ይስሐቅ ወልዱ ዘአስተዳሎከ ወአውረድከ
ሎቱ ቤዛሁ በግዐ ከማሁ ተወከፍ እግዚኦ መሥዋዕተነ
የአባታችን የአብርሃምን መሥዋዕት የተቀበልክ አምላካችን
እግዚአብሔር ስለ ልጁ ስለ ይስሐቅም ፈንታ ቤዛ ሊሆነው
በጉን አዘጋጅተህ ያወረድህለት፤
Lord our God, who did accept the sacrifice of our
father Abraham, and instead of Isaac his son did
prepare and send down to him a ram for his ransom
ወመዓዛ ዝንቱ ዕጣንነ ወፈኑ ለነ ህየንቴሁ እምላዕሉ ብዕለ
ሣህልከ ወምሕረትከ ከመ ንኩን ንጹሓነ እምኵሉ ጼና ፂዓተ
ኃጣውኢነ።
አቤቱ እንዲሁ መሥዋዕታችንና የዚህን የዕጣናችንን መዓዛ
ተቀበል። በርሱም ፈንታ የይቅርታህንና የቸርነትህን ብዛት ከላይ
ላክልን። ከክፉ ኃጢአታችን ሽታ ሁሉ ንጹሓን እንሆን ዘንድ።
even so, O Lord, accept our sacrifice and the savior
of this our incense, and send unto us from on high
in recompense thereof the riches of Your mercy and
Your compassion, so that we may become pure from all
taint of our sins.
ወረስየነ ድልዋነ ከመ ንትለአክ ቅድመ ውዳሴ ንጽሕከ ኦ
መፍቀሬ ሰብእ በጽድቅ ወበንጽሕ በኵሉ መዋዕለ ሕይወትነ
በትፍሥሕት ወበኀሤት።
ሰውን የምትወድ ሆይ በንጽሕናህ ምስጋና ፊት እናገለግል
ዘንድ የበቃን አድርገን ፤ በሕይወታችን ዘመን ሁሉ በእውነትና
በንጽሕና በደስታና በኀሤት።
And make us, O Lover of man, meet to minister
before Your glorious purity in righteousness and in
purity all the days of our life, in joy and in rejoicing.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ጸልዩ በእንተ ሰላመ ቤተ ክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ
ሐዋርያት ርትዕት በኀበ እግዚአብሔር።
ሐዋርያት ስለሰበሰቧት በእግዚአብሔር ዘንድ ስለቀናች ፤
ክብርት ስለምትሆን አንዲት ቤተ ክርስቲያን ጸልዩ።
Pray for the peace of the one Holy apostolic church
orthodox in the Lord.
አሜን ኪርያላይሶን እግዚኦ ተሣሃለነ።
አሜን ኪርያላይሶን ጌታ ሆይ ይቅር በለን።
Amen, Kyrie eleision, Lord have mercy upon us.”
ጸልዩ በእንተ ሊቀ ጳጳስነ አባ …....ወብፁዕ ጳጳስነ አባ….....
ወኵሎሙ ኤጲስ ቆጶሳት ፣ ቀሳውስት ወዲያቆናት ወኵሎሙ
ሕዝበ ክርስቲያን ርቱዓነ ሃይማኖት።
ስለ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳችን ስለ አባ ………. ስለ ብፁዕ ሊቀ
ጳጳሳችን አባ …......ስለ ኤጲስ ቆጶሳቱም ሁሉ ስለ ቀሳውስትና
ስለ ዲያቆናም ፤ ሃይማኖታቸው ስለቀና ስለ ክርስቲያን ወገኖች
ሁሉ ጸልዩ።
Pray for our Patriarch Abba... and for our Archbishop
Abba ...... bishops, and all the bishops, priest, deacons
and all the all the Orthodox Christians.
አሜን ኪርያላይሶን እግዚኦ ተሣሃለነ።
አሜን ኪርያላይሶን ጌታ ሆይ ይቅር በለን።
Amen, Kyrie eleison, Lord have mercy upon us.”
ጸልዩ በእንተ ማኅበርነ ወዕቅበተ ለኵልነ።
ስለ አንድነታችን ለሁላችን መጠበቅ ጸልዩ።
Pray for our congregation and for keeping of us all.
አሜን ኪርያላይሶን እግዚኦ ተሣሃለነ።
አሜን ኪርያላይሶን ጌታ ሆይ ይቅር በለን።
Amen, Kyrie eleison, Lord have mercy upon us.”
ተፈሣሒ ኦ ዘንስእለኪ ዳኅና ኦ ቅድስት ምልዕተ ክብር
ድንግል።
ደኅንነትን የምንለምንሽ ክብርን የተሞላሽ ቅድስት ሆይ ደስ
ይበልሽ።
Rejoice, O You of whom we ask healing, O Holy full of
honor ever Virgin.
ተፈሥሒ።
ደስ ይበልሽ።
Rejoice.
በኵሉ ጊዜ ወላዲተ አምላክ እሙ ለክርስቶስ አዕርጊ
ጸሎተነ ዲበ መልዕልት ኀበ ፍቁር ወልድኪ ከመ ይሥረይ
ለነ ኃጣውኢነ።
ሁልጊዜ ድንግል የምትሆኝ አምላክን የወለድሽ የክርስቶስ
እናት ሆይ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ወደ ልጅሽ
ወደ ወዳጅሽ ወደ ላይ ጸሎታችንን አሳርጊ።
Ever-Virgin, parent of God, mother of Christ, offer up
our prayer on high to Your beloved Son that He may
forgive us our sin.
አሜን።
Amen.
ተፈሥሒ ኦ ዘወለድኪ ብርሃነ ጽድቅ ዘበአማን ክርስቶስሃ
አምላክነ።
በእውነት የጽድቅ ብርሃን የሚሆን አምላካችንን ክርስቶስን
የወለድሽልን ንጽሕት ቅድስት ሆይ ደስ ይበልሽ።
Rejoice, O You who did bear for us the very light of
righteousness, even Christ our God.
ተፈሥሒ።
ደስ ይበልሽ።
Rejoice
ኦ ድንግል ንጽሕት ሰአሊ ለነ ኀበ እግዚእነ ከመ ይግበር
ምሕረተ ለነፍሳቲነ ወይሥረይ ለነ ኃጣውኢነ።
ንጽሕት ድንግል ሆይ ለነፍሳችን ይቅርታን ያደርግ ዘንድ ፤
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ወደ ጌታችን
ለምኝልን።
O Virgin pure, plead for us unto our Lord that He may
have mercy upon our souls and forgive us our sins.
አሜን።
Amen.
ተፈሥሒ ኦ ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ ቅድስት
ወንጽሕት ሰአሊት በአማን በእንተ ዘመደ እጓለ እምሕያው።
በእውነት ለሰው ወገን አማላጅ የምትሆኝ አምላክን የወለድሽ
ንጽሕት ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ።
Rejoice, O Virgin Mary, parent of God, Holy and pure,
very pleader for the race of mankind.
ተፈሥሒ።
ደስ ይበልሽ።
Rejoice
ሰአሊ ለነ ቅድመ ክርስቶስ ወልድኪ ከመ ይጸግወነ ሥርየተ
ኃጣውኢነ።
የኃጢያታችንን ሥርየት ይሰጠን ዘንድ በልጅሽ በክርስቶስ
ፊት ለምኝልን።
Plead for us before Christ Your Son, that He may
vouchsafe us remission of our sins.
አሜን ።
Amen
ተፈሥሒ ኦ ድንግል ንጽሕት ዘበአማን ንግሥት።
በእውነት ንግሥት የምትሆኝ ንጽሕት ድንግል ሆይ ደስ
ይበልሽ።
Rejoice, O Virgin pure, very Queen.
ተፈሥሒ።
ደስ ይበልሽ።
Rejoice
ተፈሥሒ ኦ ምክሐ ዘመድነ።
የባሕሪያችን መመኪያ ሆይ ደስ ይበልሽ።
Rejoice, O pride of our kind.
ተፈሥሒ።
ደስ ይበልሽ።
Rejoice
ተፈሥሒ ኦ ዘወልድኪ ለነ አማኑኤልሃ አምላክነ።
አምላካችን አማኑኤልን የወለድሽልን ሆይ ደስ ይበልሽ።
Rejoice, O You that bare for us Emmanuel our God.
ተፈሥሒ።
ደስ ይበልሽ።
Rejoice
ንስእለኪ ከመ ትዘከርነ አራቂተ ዘበአማን ቅድመ እግዚእነ
ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ይግበር ምሕረተ ለነፍሳቲነ ወይሥረይ
ለነ ኃጣውኢነ።
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ፊት እውነተኛ አስታራቂ ሆነሽ
ታስቢን ዘንድ እንለምንሻለን ፤ ለነፍሳችን ይቅርታን ያደርግልን
ዘንድ ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ።
We ask You to remember us, O true Mediator, before
our Lord Jesus Christ that He may have mercy upon our
souls and forgive us our sins.
ካህናት (Priests)
ዝውእቱ ጊዜ ባርኮት ወዝ ውእቱ ጊዜ ዕጣን ኅሩይ ጊዜ
ሰብሖቱ ለመድኃኒነ መፍቀሬ ሰብእ ክርስቶስ።
የማመስገን ጊዜ ይህ ነው። የተመረጠ የዕጣን ጊዜም ይህ ነው።
ሰው ወዳጅ መድኃኒታችንን ክርስቶስን ማመስገኛ ነው።
This is the time of blessing; this is the time of chosen
incense, the time of the praise of our Savior, lover of
man, Christ.
ዕጣን ይእቲ ማርያም ፤ ዕጣን ውእቱ እስመ ዘውስተ ከርሣ
ዘይትሜዐዝ እምኵሉ ዕጣን ዘወለደቶ መጽአ ወአድኀነነ።
ማርያም ዕጣን ናት። ዕጣን እርሱ ነው ፤ በማኅጸንዋ ያደረው
ከተመረጠ ዕጣን ሁሉ የሚሸት ነውና። የወለደችው መጥቶ
አዳነን።
Mary is the incense, and the incense is He, because
He who was in her womb is more fragrant than all
chosen incense. He whom she bare came and saved
us.
ካህናት (Priests)
ዕፍረት ምዑዝ ኢየሱስ ክርስቶስ ንዑ ንስግድ ሎቱ ወንዕቀብ
ትእዛዛቲሁ ከመ ይሥረይ ለነ ኃጣውኢነ።
ኢየሱስ ክርስቶስ መዓዛ ያለው ሽቱ ነው። ኑ እንስገድለት ፤
ትእዛዞቹንም እንጠብቅ ፤ ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ።
The fragrant ointment is Jesus Chris. O come let us
worship Him and keep His commandments that He
may forgive us our sins.
ተውህቦ ምሕረት ለሚካኤል ፤ ወብሥራት ለገብርኤል ፤
ወሀብተ ሰማያት ለማርያም ድንግል።
ለሚካኤል ምሕረት ተሰጠው። ለገብርኤልም ማብሠር ፤
ለድንግል ማርያምም ወደ መንግሥተ ሰማያት የምትገባበት
ሀብት ተሰጣት።
To Michael was given mercy, and glad tidings to
Gabriel, and a heavenly gift to the Virgin Mary.
ካህናት (Priests)
ተውህቦ ልቡና ለዳዊት ፤ ወጥበብ ለሰሎሞን ፤ ወቀርነ ቅብዕ
ለሳሙኤል እስመ ውእቱ ዘይቀብዕ ነገሥተ።
ለዳዊት ልቡና ፤ ለሰሎሞን ጥበብ ፤ ለሳሙኤልም ነገሥታቱን
የቀባ እርሱ ነውና የሽቱ ቀንድ ተሰጠው።
To David was given understanding, and wisdom to
Solomon, and an horn of oil to Samuel for he was the
anointer of kings.
ተውህቦ መራኁት ለአቡነ ጴጥሮስ ፤ ወድንግልና ለዮሐንስ ፤
ወመልእክት ለአቡነ ጳውሎስ እስመ ውእቱ ብርሃና ለቤተ
ክርስቲያን።
ለአባታችን ለጴጥሮስ መክፈቻ ፤ ለዮሐንስም ድንግልና ፤
ለአባታችን ለጳውሎስም የቤተ ክርስቲያን ብርሃኗ እርሱ ነውና
መልእክት ተሰጠው።
To our father Peter were given the keys, and virginity to
John, and apostleship to our father Paul, for he was the
light of the church.
ካህናት (Priests)
ዕፍረት ምዕዝት ይእቲ ማርያም ፤ እስመ ዘውስተ ከርሣ
ዘይትሌዐል እምኵሉ ዕጣን መጽአ ወተሠገወ እምኔሃ።
መዓዛ ያላት ሽቱ ማርያም ናት። በማኅጸንዋ ያለው ከዕጣን
ሁሉ የሚበልጥ ነውና መጥቶ ከእርስዋ ሰው ሆነ።
The fragrant ointment is Mary, for He that was in Her
womb, who is more fragrant than all incense, came and
was incarnate of her.
ለማርያም ድንግል ንጽሕት ሠምራ ፤ አብ ወአሠርገዋ ደብተራ
ለማኅደረ ፍቁር ወልዱ።
ንጽሕት ድንግል ማርያምን አብ ወደዳት ፤ ለተወደደ ልጁ
ማደሪያ ልትሆን በንጽሕና አስጌጣት።
In Mary virgin pure the Father was well-pleased, and He
decked her to be a tabernacle for the habitation of his
beloved Son.
ካህናት (Priests)
ተውህቦ ሕግ ለሙሴ ፤ ወክህነት ለአሮን ፤ ተውህቦ ዕጣን
ኅሩይ ለዘካርያስ ካህን።
ለሙሴ ሕግ ፤ ለአሮን ክህነት ተሰጠው ፤ ለካህኑ ዘካርያስም
የተመረጠ ዕጣን ተሰጠው።
To Moses was given the law, and priesthood to Aaron.
To Zacharias the priest was given chosen incense.
ደብተራ ስምዕ ገብርዋ። በከመ ነገረ እግዚእ ወአሮን ካህን
በማእከላ የዐርግ ዕጣነ ኅሩየ።
የምስክር ድንኳን አደረጓት። ጌታ እንደ ተናገረ ካህኑ አሮን
በመካከሏ የተመረጠውን ዕጣን ያሳርጋል።
They made a tabernacle of testimony according to the
word of God; and Aaron the priest, in the midst thereof
made the chosen incense to go up.
ካህናት (Priests)
ሱራፌል ይሰግዱ ሎቱ ፤ ወኪሩቤል ይሴብሕዎ ይጸርሑ እንዘ
ይብሉ።
ሱራፌል ይሰግዱለታል ፤ ኪሩቤልም ያመሰግኑታል። እንዲህም
እያሉ እየጠሩት።
The Seraphim worship Him, and Cherubim praise Him
and cry saying:
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር በኀበ አእላፍ ወክቡር በውስተ
ረበዋት። አንተ ውእቱ ዕጣን ኦ መድኃኒነ እስመ መጻእከ
ወአድኃንከነ ተሣሃለነ።
እግዚአብሔር በአእላፍ መላእክት ዘንድ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ
ነው እያሉ ይጮሃሉ። በአለቆችም ዘንድ ክቡር ነው።
መድኃኒታችን ሆይ ዕጣን አንተ ነህ መጥተህ አድነኸናልና ፤
ይቅር በለን።
Holy Holy Holy is the Lord among the thousands and
honored among the tens of thousands. You are the
incense, O our savior, for You did come and save us.
Have mercy upon us.
ቅዱስ።
Holy
እግዚአብሔር ፤ ቅዱስ ኃያል ፤ ቅዱስ ሕያው ዘኢይመውት
፤ ዘተወልደ እምማርያም እምቅድስት ድንግል ተሣሃለነ
እግዚኦ።
እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው የማይሞት ፤
ከቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደ ፤ አቤቱ ይቅር በለን።
God, Holy Mighty, Holy Living Immortal, who was born
from the Holy Virgin Mary, have mercy upon us, Lord.
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው ዘኢይመውት
ዘተጠምቀ በዮርዳኖስ ፤ ወተሰቅለ ዲበ ዕፀ መስቀል ቅዱስ
ተሣሃለ እግዚኦ።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው የማይሞት ፤
በዮርዳኖስ የተጠመቀ ፤ በቅዱስ መስቀል ላይ የተሰቀለ አቤቱ
ይቅር በለን።
Holy God, Holy Mighty, Holy Living, Immortal, who was
baptized in Jordan and crucified on the tree of the cross,
have mercy upon us, Lord.
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው ዘኢይመውት
ዘተንሥአ እሙታን አመ ሣልስት ዕለት።
ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ሕያው የማይሞት
በሦስተኛው ቀን ከሙታን ተለይቶ የተነሣ።
Holy God, Holy Mighty, Holy Living Immortal, who did
rise from the dead on the third day,
ዐርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት ወነበረ በየማነ አቡሁ ፤ ዳግመ
ይመጽእ በስብሐት ይኮንን ሕያዋነ ወሙታነ ፤ ተሣሃለነ
እግዚኦ።
በምስጋና ወደ ሰማይ ወጣ ፤ በአባቱም ቀኝ ተቀመጠ ፤
ዳግመኛም በክብር ይመጣል ፤ በሕያዋንና በሙታን ይፈርድ
ዘንድ አቤቱ ይቅር በለን።
ascend into heaven in glory, sit at the right hand of
the Father and again wilt come in glory to judge the
quick and the dead, have mercy upon us, Lord.
ስብሐት ለአብ ፤ ስብሐት ለወልድ ፤ ስብሐት ለመንፈስ ቅዱስ
ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን ወአሜን ለይኩን
ለይኩን።
ለአብ ምስጋና ይሁን ፤ ለወልድም ምስጋና ይሁን ፤ ለመንፈስ
ቅዱስ ምስጋና ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን ፤
አሜን ይሁን ይሁን።
Glory be to the Father, glory be to the Son, glory
be to the Holy Spirit, both now and ever and world
without end. Amen and Amen, so be it, so be it.
ቅዱስ ሥሉስ እግዚአብሔር ሕያው ተሣሃለነ።
ልዩ ሦስት ሕያው እግዚአብሔር ሆይ ይቅር በለን።
O Holy Trinity, living God have mercy upon us.
ፀጋ ዘእግዚአብሔር የሀሉ ምስሌክሙ።
የእግዚአብሔር ጸጋ ከእናንተ ጋራ ይሁን።
The grace of God be with you.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit..
ንሰብሖ ለአምላክነ።
ፈጣሪያችንን እናመስግን።
Let us glory our God.
ርቱዕ ይደሉ።
እውነት ነው ይገባል።
It is right, it is just.
አጽንዑ ሕሊና ልብክሙ።
የልባችሁን አሳብ አጽኑ።
Strengthen the thought of your heart.
ብነ ኀበ እግዚአብሔር አቡነ ዘበሰማያት አቡነ ዘበሰማያት ፤
አቡነ ዘበሰማያት ፤ ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት።
ከእግዚአብሔር ዘንድ አለን። አባታችን ሆይ ፤ አባታችን ሆይ
፤ አባታችን ሆይ አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን።
We lift them unto the Lord our God. Our Father who
are in heaven, Our Father who are in heaven, Our
Father who are in heaven, lead us not into temptation.
ሕዝብ (People) ጧት (in the morning)
ኪያከ ንሴብሕ እግዚኦ።
አቤቱ አንተን እናመሰግንሃለን።
Oh, we thank You.
ሕዝብ (People) ከሰዓት በኋላ (in the afternoon)
ንሴብሐከ እግዚኦ።
አቤቱ እናመሰግንሃለን።
Oh, we thank You.
ኪያከ ንዌድስ እግዚኦ። ጧት (in the morning)
አቤቱ አንተን እናገንሃለን።
Oh Lord, we praise You.
ሕዝብ (People) ከሰዓት በኋላ (in the afternoon)
ንዌድሰከ እግዚኦ።
አቤቱ እናገንሃለን።
Oh Lord, we praise You.
ካህን (Priest) ጧዋት (in the morning)
….እስመ ለከ እግዚኦ አምላክነ መንግሥት ቡሩክ።
….አቤቱ አምላካችን ክቡር መንግሥት ያትንተ ነውና።
….for Yours is the blessed kingdom, O Lord our God.
ካህን (Priest) ከሰዓት በኋላ (in the afternoon)
……በእንቲአከ ወበእንተ ፍቁር ወልድከ እግዚእነ ኢየሱስ
ዘቦቱ ለከ ስብሐት ወእኂዝ ለዓለመ ዓለም።
……ልጅህ ወዳጅህ ጌታችን ኢየሱስም ስለገለጸልን ምስጋና
ጽንዕ ያለው ለዘላለሙ።
…..Your beloved Son, our Lord Jesus, through whom
be glory and dominion to You, world without end.
አሜን
Amen
ቡራኬ
Benediction
አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ።
ወይኩን ፈቃድከ። በከመ በሰማይ ፤ ከማሁ በምድር።
አባታችን ሆይ ፤ በሰማያት የምትኖር ፤ ስምህ ይቀደስ ፤
መንግሥትህ ትምጣ። ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች እንዲሁም
በምድር ትሁን።
Our Father who are in heaven, hallowed be Your name,
Your kingdom come, Your will be done on earth as it is
in heaven;
ሲሳየነ ዘለለ ዕለትነ ሀበነ ዮም። ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ፤
ከመ ንሕነኒ ንኅድግ ለዘአበሰ ለነ።
የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ። በደላችንን ይቅር በለን ፤
እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል።
give us this day our daily bread, and forgive us our
trespasses as we forgive them that trespass against us,
ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት ፤ አላ አድኅነነ። ወባልሐነ
እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ ይእቲ መንግሥት ኃይል
ወስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።
አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን ፤ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጅ።
መንግሥት ያንተ ናትና ኃይል ክብር ምስጋናም ለዘላለሙ
አሜን።
and lead us not into temptation but deliver us and
rescue us from all evil; for Yours is the kingdom, the
power and the glory for ever and ever.
በሰላመ ቅዱስ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዚእትየ ማርያም ሰላም
ለኪ። ድንግል በሕሊናኪ ፣ ኦ ድንግል በሥጋኪ። እመ
እግዚአብሔር ጸባዖት ሰላም ለኪ።
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ በመልአኩ በቅዱስ
ገብርኤል ሰላምታ ሰላም እንልሻለን። በኃሳብሽ ድንግል ነሽ።
በሥጋሽም ድንግል ነሽ። የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናቱ ሆይ
ሰላምታ ለአንቺ ይገባሻል።
Our Lady, Virgin St. Mary! In St. Gabriel's greetings,
peace be unto you. You are Virgin in thought and Virgin in
body, O mother of the almighty God! Peace be unto You.
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርስኪ። ተፈሥሒ
ፍሥሕት ኦ ምልዕተ ጸጋ እግዚአብሔር ምስሌኪ።
ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽ። የማኅፀንሽም
ፍሬ የተባረከ ነው። ጸጋን የተመላሽ ሆይ ደስ ይበለሽ ፤ ልዑል
እግዚአብሔር ከአንቺ ጋር ነውና።
Blessed are You amongst women and blessed is the
fruit of Your womb. Hail Mary, full of Grace, the Lord is
with You,
ሰአሊ ወጸልዪ በእንቲአነ ምሕረት ኀበ ፍቁር ወልድኪ ኢየሱስ
ክርስቶስ ከመ ይሥረይ ለነ ኃጣውኢነ አሜን።
ከተወደደው ልጅሽ ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ
ክርስቶስ ዘንድ ይቅርታንና ምሕረትን ለምኚልን
ኃጢአታችንንም ያስተሠርይልን ዘንድ ለዘለዓለሙ አሜን።
Beseech and pray for us for our mercy to Your beloved
Son our Lord Jesus Christ that He may forgive us our
sins. Amen.
ኦ ሥሉስ ቅዱስ መሐረነ።
ኦ ሥሉስ ቅዱስ መሐከነ።
ኦ ሥሉስ ቅዱስ ተሣሀለነ።
ልዩ ሦስት ሆይ ማረን ።
ልዩ ሦስት ሆይ ራራልን።
ልዩ ሦስት ሆይ ይቅር በለን።
O Holy Trinity, Pity us,
O Holy Trinity, Spare us,
O Holy Trinity, have mercy upon us.
ቦአ መልአክ ኀቤሃ ወቆመ ቅድሜሃ ወይቤላ ለድንግል ተፈሥሒ
ተፈሥሒ ተፈሥሒ ኦ ማርያም ድንግል ምልዕተ ጸጋ ።
መልአክ ወደርሷ ገብቶ ፤ በፊቷ ቆሞ ፤ ድንግልን ጸጋን
የተሞላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ ፤ ደስ ይበልሽ፤ ደስ ይበልሽ አላት።
The angel went in unto Her and stood in front of Her
and said to Virgin : Rejoice, rejoice, rejoice, You that are
full of grace.
.
እግዚአብሔር ምስሌኪ።
እግዚአብሔር ካንቺ ጋራ ነው።
The Lord is with You.
ቡርክት አንቲ እም አንስት።
ከሴቶች ሁሉ የተባረክሽ ነሽ።
Blessed are You among women:
ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ።
የማኅጸንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።
And blessed is the fruit of Your womb.
ተንብሊ ወሰአሊ።
ለምኝልን አማልጂንም።
Pray for us
ኀበ ፍቁር ወልድኪ።
ከተወደደው ከልጅሽ ዘንድ።
To Your Son.
ኢየሱስ ክርስቶስ
ኢየሱስ ክርስቶስ
Jesus Christ
ከመ ይሥረይ ለነ ኃጣውኢነ።
ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ።
To forgive us our sins.
ስብሐት ወክብር ለሥሉስ ቅዱስ ይደሉ። ይደልዎሙ ለአብ
ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ። አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኵሉ
ጊዜ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም።
ልዩ ሦስት ለሚሆን ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስም
ሁልጊዜ ክብር ምስጋና ይገባቸዋል ፤ ዛሬም ዘወትርም
ለዘለዓለሙ ፤ አሜን።
Glory and honor are meet to the Holy Trinity, the Father
and the Son and the Holy Spirit at all times, both now
and ever and world without end. Amen
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
እግዚአብሔር እግዚኦ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነ ዘትቤሎሙ
ለአርዳኢከ ቅዱሳን ወለሐዋርያቲከ ንጹሓን። እስመ ብዙኃን
ነቢያት ወጻድቃን ፈተዉ ይርአዩ ፤
አቤቱ አምላካችን እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ! ቅዱሳን
የሚሆኑ ደቀመዛሙርትህንና ንጹሐን ሐዋርያትን እንዲህ
ያልሃቸው “እናንተ የምታዩትን ያዩ ዘንድ ብዙ ነቢያት ፣
ጻድቃን ወደዱ ፤
O Lord Jesus Christ, our God, who did say to Your Holy
disciples and Your pure apostles: Many prophets and
righteous men have desired to see the things which You
አንትሙ ዘትሬእዩ ወኢርእዩ ፤ ወፈተዉ ይስምዑ አንትሙ
ዘትሰምዑ ወኢሰምዑ። ወለክሙሰ ብፁዓት አይንቲክሙ እለ
ርእያ ወአእዛኒክሙ እለ ሰምዓ።
አላዩም። እናንተ ዛሬ የምትሰሙትን ይሰሙ ዘንድ ወደዱ ፤
አልሰሙም። የእናንተ ያዩ ዓይኖቻችሁና የሰሙ ጆሮቻችሁ ግን
የተመሰገኑ ናቸው።
and have desired to hear the things which you hear and
have not heard them, but you, blessed are your eyes
that have seen and your ears that have heard,
ወከማሆሙ ለነኒ ረስየነ ድልዋነ ንስማዕ ወንግበር ቃለ ወንጌልከ
ቅዱስ በጸሎቶሙ ለቅዱሳን።
እኛንም እንደነሱ የበቃን አድርገን። በቅዱሳን ጸሎት የከበረ
ወንጌልን ሰምተን እንሠራ ዘንድ።
Do you make us also like them meet to hear and to do
the word of Your Holy Gospel through the prayer of the
saints.
ጸልዩ በእንተ ወንጌል ቅዱስ።
ክቡር ስለሚሆን ስለ ወንጌል ጸልዩ።
Pray for the Holy Gospel.
ይረስየነ ድልዋነ ለሰሚዐ ወንጌል ቅዱስ።
ቅዱስ ወንጌልን ለመስማት የበቃን ያድርገን።
May He make us meet to hear the Holy Gospel.
ተዘከር ካዕበ እግዚኦ እለ አውሥኡነ ከመ ንዘከሮሙ ጊዜ
ጸሎትነ ወአስተበቊዖትነ እንተ ነኀሥሥ እምኀቤከ።
ዳግመኛ አቤቱ ካንተ ዘንድ የምንሻውን በምንለምንበትና
በምንጸልይበት ጊዜ እናስባቸው ዘንድ አስቡን ያሉትን ዳግመኛ
አስብ።
Remember again, Lord them that have bidden us to
remember them at the time of our prayers and
supplications where with we make request of You.
ኦ እግዚአብሔር አምላክነ ለእለ ቀደሙነ ነዊመ አዕርፎሙ
ወለዱያንሂ ፍጡነ ፈውሶሙ።
አቤቱ አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ ከኛ አስቀድመው
የሞቱትን አሳርፋቸው ፤ የታመሙትንም ፈጥነህ አድናቸው።
O Lord our God, give rest to them that have fallen
asleep before us, heal speedily them that are sick,
እስመ አንተ ውእቱ ሕይወተ ኵልነ ፤ ወተስፋ ኵልነ ፤
ወባላሔ ኵልነ ፤ ወመንሥኤ ኵልነ ፤ ወለከ ንፌኑ አኰቲተ
እስከ አርያም ለዓለመ ዓለም።
የሁላችን ሕይወት ፣ የሁላችን ተስፋ ፣ የሁላችን አዳኝ ፣
የሁላችንም አስነሽ አንተ ነህና። ላንተ ምስጋናን እስከ አርያም
ድረስ እንልካለን።
for You are the life of us all, the hope of us all, the
deliverer of us all and the raiser of us all, and to You
we lift up thanksgiving unto the highest heaven, world
without end.
ምስባክ
ሀቡ አኯቴተ ሇእግዚአብሔር። አርውዮ ሇትሇሚሃ። ወሐመሌማሇ ሇቅኔ ዕጓሇ እመሕያው። ዯቂቀ እጓሇ እመሕያው
ሐወጽከኒ ላሉተ ወፈተንኮ ሇሌብየ። ዏርገ እግዚአብሔር በይባቤ። ወሳሙኤሌኒ ምስስ እከ ይጼውዐ ስሞ ዯብረ ጽዮን አፍቀረ።
ሐወጽካ ሇምድር ወአርወይካ። አንሰ ሰከብኩ ወኖምኩ። ወበመንፈስ አዚዝ አጽንዏኒ። ግበሩ በዒሇ በትሥፍሕት በኀበ እሇያተሐምምዎ።
ሇነዳያኒሃኒ አጸግቦሙ እክሇ። አንተ ፈጠርከ ፀሐየ ወወርኅ። ወተንሥአ፡እግዚአብሔር ከመ ንቃህ፡እምንዋም። ጻድቅሰ ከመ በቀሌት ይፈሪ
ሌበ ንጹሐ ፍጥር ሉተ እግዚኦ። አንተሰ እግዚእ መሐሪ ወመስተ ሣህሌ። ወትሰይመኒ ውስተ ርእሰ ሕዝብ። ፈኑ ብርሃነከ ወጽድቀከ።
መሐሇ እግዚአብሔር ወኢይኔስሕ አግረረ ሇነ አሕዛበ ወሕዝበ ታሕተ እገሪነ። ወትቀውም ንግሥት በየማንከ። ፈኑ እዴከ እምዒርያም።
መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅደሳን። ዏፀዯ ወይን አፍሇስከ እምግብፅ። ወንግርዎሙ ሇአሕዛብ ምግባሮ ፍሬ ፃማከ ተሴስይ።
ምድርኒ ትሁብ ፍሬሃ አፉሁ ሇጻድቅ ይትሜሀር ጥበበ ወአነሂ በኩርየ እሬስዮ።
ሠረገሊቲሁ ሇእግዚአብሔር ምዕሌፊተ አዕሊፍ ፍሡሓን። ኢትዝክር ብነ አበሳነ ትካት። ወአጽንዖ እግዚኦ ሇዝንቱ ሠራዕከ ሇነ
ሣህለ ሇእግዚአብሔር መሌዏ ምድረ። ኢትግፈኒ እምቅድመ ገጽከ። ወእነግር ስምዏከ በቅድመ ነገሥት ወኢትይኀፈር
ሣህሌ ወርትዕ ተራከባ። ዒይነ ኵለ ነፍስ ይሴፎ ኪያከ ወወሀብኮሙ ትእምርተ ሇእሇ ይፈርሁከ።)
ስሚዑ ወሇትየ ወርእዩ ወእጽምዑ እዝነኪ፡፡ እምሥራቀ ፀሐይ እስከነ ዏረብ። ወይሰግዳ ልቱ አዋሌዯ ጢሮስ በአምኃ
ሶበ ትሬእዮሙ ሇጠቢባን ይመውቱ እምነ ጽዮን ይብሌ ሰብእ። ወይከውን ከመ ዕፅ እንተ ትክሌት ኅበ ሙሐ ማይ።
ርእዩከ ማያት እግዚኦ። እምአፈ ዯቂቅ ወሕፃናት አስተዳልከ ስብሐተ። ወይወስደ ሇንጉሥ ዯናግሇ ድኅሬሃ
ቀዯሰ ማኅዯሮ ሌዐሌ እስመ ሐረያ እግዚአብሔር ወድቀት እሳት ወኢርኢክዋ ሇፀሐይ
ቃሇ ወሀቡ ዯመናት አሕፃከ ይወፅኡ። እስመ ኀቤከ እጼሉ እግዚኦ ውስተ ኵለ ምድር ወፅአ ነገሮሙ
ቅረቡ ኀቤሁ ወያበርህ ሇክሙ። እስመ መምህረ ሕግ ይሁብ በረከተ። ምሩ ሇእግዚአብሔር የኀድር ውስተ ጽዮን።
በሌዐ ወጸግቡ ጥቀ። እስመ ሰበረ ኖኃተ ብርት። አዝከ መድኀኒቶ ሇያዕቆ
በከመ ሰማዕነ ከማሁ ርኢነ እስመ ቅንዏተ ቤትከ በሌዏኒ። ያበቍሌ ሣዕረ ሇእንሰሳ።
ቡሩክ ይመጽእ በስመ እግዚአብሔር። እስመ በእንቲአሁ ይቀትለነ ኵል አሚረ ይሁብ ሲሳየ ሇኵለ ሥጋ።
ብፁዕ ብእሲ አንተ ገሠጽኮ እግዚኦ እስመ ፈተወ ንጉሥ ስነኪ። ይገሇብቦ ሇሰማይ በዯመና።
ተቀነዩ ሇእግዚአብሔር እበውእ ቤተከ ምስሇ መባእየ ዛቲ ዕሇት እንተ ገብረ እግዚአብሔር።
ተከር ማኅበረከ አቅዯምከ ፈጢረ እግዚአብሔር ስቡሕ በምክረ ቅደሳን። የሐዩ ወይሁብዎ እምወርቅ ዏረብ።
ተከር እግዚኦ ከመ መሬት ንሕነ። እግዚአብሔር እግዚእ አስተርአየ ሇነ። የዏርግ ዯመናተ እምአጽናፈ ምድር
ተፅዕነ ሊዕሇ ኪሩቤሌ ወሠረረ እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዏራተ ሕማሙ። ይትነሣእ እግዚአብሔር ወይረዉ ፀሩ።
ተፈሣሕኩ እስመ ይቤለኒ እግዚአብሔር ነሐውር። እግዚአብሔርሰ ሰማያተ ገበረ። ይትዒየን መሌአከ እግዚአብሔር ዏውዶሙ
ተፈሣሕኩ እስመ ይቤለኒ እግዚአብሔርሰ ንጉሥ ውእቱ እምቅድመ ዒሇም። ይእዜ እትነሣእ ይቤ እግዚአብሔር።
ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚአከ ይትፌሥሑ። እግዚአብሔርሰ ገሀድ ይመጸእ። አሌቦ ነገር ወአሌቦ ነቢብ ኢተሰምዏ ቃልሙ።
ትሴብሖ ኢየሩሳላም ሇእግዚአብሔር። እግዚኦ በኃይሌከ ይትፌሣሕ ንጉሥ ዏረገ ውስተ አርያም ፄዊወከ ፄዋ
ክነፈ ርግብ በብሩር ግቡር
ነገሥተ ተርሴስ እግዚኦ ኵነኔከ ሀቦ ሇንጉሥ
ናሁ ሰማዕናሁ በኤፍራታ። ዖፍኒ ረከበት ሊቲ ቤተ።
ንፍሑ ቀርነ በዕሇተ ሠርቅ። ከመ እንግር ፈቀዯከ መከርኵ አምሊኪየ።
ኖሊዊሆሙ ሇእሥራኤሌ አጽምዕ ኵል ፈቀዯ ገብረ እግዚአብሔር።
እግዚአብሔር ልዑል ይባርክ ላዕለ ኵልነ። ወይቀድሰነ በኵሉ
በረከት መንፈሳዊት። ወይረሲ በአተነ ውስተ ቤተ ክርስቲያን
ቅድስት።
ልዑል እግዚአብሔር ሁላችንን ይባርክ ፤ በመንፈሳዊም በረከት
ሁሉ ያክብረን። ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መግባታችንንም።
O God, most high, bless us all and sanctify us with every
spiritual blessing, and bring us into the Holy church
ኅቡረ ምስለ መላእክቲሁ ቅዱሳን እለ ይትቀነዩ ሎቱ በፍርሀት
ወበረዓድ ወትረ ወይሴብሕዎ በኵሉ ጊዜ ወበኵሉ ሰዓት ይእዜኒ
ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም። አሜን። አ
ዘወትር በመፍራትና በመንቀጥቀጥ ከሚያገለግሉት ቅዱሳን
መላእክት ጋራ በአንድነት ያድርግ። በየጊዜውና በየሰዓቱም ሁሉ
ከሚያመስግኑት ከቅዱሳን መላእክት ጋራ አንድነት ያድርግ
ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ። አሜን
to be joined with His Holy angels who serve Him always
in fear and trembling, and glorify Him at all times and
all hours, both now and ever and world without end.
Amen.
እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ወመፍቀሬ ሰብእ አንተ
ውእቱ ዘፈነውኮሙ ለአርዳኢከ ቅዱሳን ወለላእካኒከ
ወለሐዋርያቲከ ንጹሓን ውስተ ኵሉ አጽናፈ ዓለም።
አምላካችንና መድኃታችን ሰውንም የምትወድ እግዚአብሔር
ሆይ ቅዱሳን የሚሆኑ ደቀ መዛሙርትህንና አገልጋዮችህን
ንጹሓን ሐዋርያትን ወደ ዓለም ሁሉ ዳርቻ የሰደድሃቸው አንተ
ነህ።
Lord our God and our Saviour and lover of man, You
are He who did send Your Holy disciples and ministers,
and Your pure apostles unto all the ends of the world
ከመ ይስብኩ ወይምህሩ ወንጌለ መንግሥትከ ወይፈውሱ ኵሎ
ደዌ ወኵሎ ሕማመ ዘውስተ ኵሉ ሕዝብከ ወይዜንዉ
ምሥጢረከ ኅቡአ ዘእምቅድመ ዓለም።
የመንግሥትህን ወንጌል ይሰብኩና ያስተምሩ ዘንድ በሕዝብህ
ውስጥ ያለውን ደዌውን ሁሉ በሽታውንም ሁሉ ያድኑ ዘንድ
ከዓለም አስቀድሞ የነበረውን የተሰወረውን ምሥጢርህንም
ያስተምሩ ዘንድ።
to preach and teach the gospel of Your kingdom, and to
heal all the diseases and all the sicknesses which are
among Your people, and to proclaim the mystery hidden
from before the beginning of the world.
ወይእዜኒ እግዚእነ ወአምላክነ ፈኑ ላዕሌነ ብርሃነከ ወጽድቀከ
ወአብርህ አዕይንተ አልባቢነ ወሕሊናነ ወረስየነ ድልዋነ ንስማዕ
በጥብዓት ቃለ ወንጌልከ ቅዱስ።
አሁንም ጌታችን አምላካችን ሆይ ብርሃንህንና ጽድቅህን ላክልን
ያሳባችንና የልቦናችንን ዓይኖች አብራልን። የከበረ የወንጌልን
ቃል በመጨከን እንሰማ ዘንድ የበቃን አድርገን።
Now also, our Lord and our God, send upon us Your
light and Your righteousness, and enlighten the eyes of
our hearts and of our understanding; make us meet to
persevere in hearing the word of Your Holy gospel,
አኮ ዘንሰምዕ ባሕቲቱ አላ ንግበር በከመ ሰማዕነ ከመ ይፍረይ
ላዕሌነ ፍሬ ሠናየ ህየንተ ፩ ፴ ወ፷ ወ፻ ከመትሥረይ አበሳነ
ለሕዝብከ ወንኩን ድልዋነ ለመንግሥተ ሰማያት።
የምንሰማ ብቻ አይደለም እንደሰማን ልንሠራ ነው እንጂ ስለ
አንዱ ፈንታ ሠላሳና ስድሳ መቶም ያማረ ፍሬ በላያችን ያፈራ
ዘንድ የወገኖችህን ኃጢአት ታስተሠርይ ዘንድ ለመንግሥተ
ሰማያትም የበቃን እንሆን ዘንድ።
and not only to hear but to do according to what we
hear, so that is may hear good fruit in us, remaining not
one only but increasing thirty, sixty, and a hundredfold;
and forgive us our sins, us Your people, so that we
maybe worthy of the kingdom of heaven.
ቡሩክ እግዚአብሔር አብ አኃዜ ኵሉ።
ሁሉን የያዘ እግዚአብሔር አብ ብሩክ ነው።
Blessed be God Almighty Father.
አእኵትዎ ለአብ።
አብን አመስግኑት።
Give thanks unto the Father. t
ወቡሩክ ወልድ ዋሕድ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።
ወልድ ዋሕድ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ቡሩክ ነው።
And blessed be the only-begotten Son our Lord Jesus
Christ.
አእኵትዎ ለወልድ።
ወልድን አመስግኑት።
Give thanks unto Son.
ወቡሩክ መንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ።
አጽናኝ መንፈስ ቅዱስም ቡሩክ ነው።
And blessed be the Holy Spirit Paraclete.
አእኵትዎ ለመንፈስ ቅዱስ።
መንፈስ ቅዱስን አመስግኑት።
Give thanks unto Holy Spirit.
ሃሌ ሉያ ቁሙ ወአጽምዑ ወንጌለ ቅዱሰ ዜናሁ ለእግዚእነ
ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ።
ሃሌ ሉያ ጌታችንና መድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ
የተናገረውን ቅዱስ ወንጌል ቆማችሁ አድምጡ።
Halleluiah, stand up and hear to the Holy Gospel, the
message of our Lord and Savior Jesus Christ.
እግዚአብሔር ምስለ ኵልክሙ።
እግዚአብሔር ከሁላችሁ ጋራ ይሁን።
The Lord be with you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with your Spirit..
ወንጌል ቅዱስ ፤ ዘዜነወ ማቴዎስ / ማርቆስ / ሉቃስ (ዘሰበከ
ዮሐንስ) ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።
(ማቴዎስ / ማርቆስ / ሉቃስ ) የተናገረው (ዮሐንስ የሰበከው)
የእግዚአብሔር ልጅ ቃል የሚሆን ቅዱስ ወንጌል ይህ ነው።
The Holy gospel which as Matthew / Mark / Luke have
proclaimed, (John preached) the Word of the Son of
God.
ስብሐት ለከ ክርስቶስ እግዚእየ ወአምላኪየ ኵሎ ጊዜ።
ጌታዬና አምላኬ ክርስቶስ ሆይ ሁልጊዜ ለአንተ ምስጋና
ይገባል።
Glory be to You, Christ my Lord and my God, at all
times.
የጾም ወቅት ከሆነ ወደሚቀጥለው ገጽ ተሻገር።
For fasting season, go to the next page
ተፈስሑ በእግዚአብሔር ዘረድአነ ወየብቡ ለአምላከ ያዕቆብ
ንሥኡ መዝሙረ ወሀቡ ከበሮ መዝሙር ሐዋዝ ዘምስለ
መሰንቆ።
በረዳን በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ። የያቆብንም አምላክ
አመስግኑ። መዝሙሩን ያዙ ፤ ከበሮውንም ስጡ ፤ ከበገና ጋራ
የተስማማ ነው።
Sing aloud unto God our strength: make a joyful noise
unto the God of Jacob. Take a psalm, and bring hither
the timbrel, the pleasant harp with the psaltery.
በጾም ጊዜ በ“ተፈስሑ” ፈንታ / replacement of “Sing aloud”
በወንጌል መራህከነ ፤ ወበነቢያት ናዘዝከነ ፤ ዘለሊከ
አቅረብከነ ስብሐት ለከ።
በወንጌል መራኸን ፤ በነቢያትም አጸናኸን ፤ ለአቀረብኸን
ክብር ምስጋና ይገባል።
You have guided us with the Gospel, comforted us
with the prophets, and drawn us nigh unto You. Glory
be to You.
ነዋ ወንጌለ መንግሥተ ሰማያት።
ወደ መንግሥተ ሰማያት የምታገባ ወንጌል እነሆ።
Behold the Gospel of the kingdom of heaven.
መንግሥቶ ወጽድቆ ዘአወፈየኒ አወፈይኩከ።
መንግሥቱንና ጽድቁን የሰጠኝን ሰጠሁህ።
His kingdom and His righteousness which He delivered
to me: I deliver to you.
ነስሑ እስመ ቀርበት መንግሥተ ሰማያት።
መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሓ ግቡ።
For the kingdom of heaven is at hand.
የማቴዎስ ፥ ማርቆስና ሉቃስ ወንጌል ሲነበብ
When reading from Matthew, Mark and Luke
ባርክ እግዚኦ ነገረ ዘእምወንጌለ …. ረድኡ ወሐዋርያሁ
ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ሕያው ሎቱ
የሕያው እግዚአብሔር ልጅ የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
ሐዋርያውና ደቀ መዝሙሩ ከሚሆን … ወንጌል የተገኘውን
Bless, O Lord, the portion of the gospel of …. The
disciple and apostle of our Lord Jesus Christ the Son of
ስብሐት ወትረ እስከ ለዓለም ዓለም አሜን።
ቃል አቤቱ ባርክ። ምስጋና ዘወትር ገንዘቡ ነው ለዘለዓለሙ
አሜን።
the living God ; to Him be glory continually, and unto
the ages of ages. Amen.
ዮሐንስ ወንጌል ሲነበብ - When reading from John
ዝ ቃል ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ
ለክብረ መንግሥቱ ስብሐት እስከ ለዓለም።
ለመንግሥቱ እስከ ዘላለም ምስጋና ይግባውና ይህ ቃል
የጌታችንና የአምላካችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ
ነው።
This is the word of our Lord and our God and our
Saviour Jesus Christ for the honor of His kingdom,
የዕለቱ የወንጌል ምንባብ
እየተነበበ ነው።
The Gospel of the Day is being read.
የማቴዎስ ወንጌል ከተነበበ በኋላ (After Reading from Mathew)
ሰማይ ወምድር የኀልፍ ወቃልየሰ ኢየኀልፍ ይቤ እግዚእ
ለአርዳኢሁ።
ሰማይና ምድር ያልፋል ቃሌ ግን አያልፍም አለ ጌታ ለደቀ
መዛሙርቱ።
Heaven and earth shall pass away, but My Words, shall
not pass away, said the Lord to his disciple.
የማቴዎስ ወንጌል ከተነበበ በኋላ (After Reading from Mathew)
ነአምን አበ ዘበአማን ፤ ወነአምን ወልደ ዘበአማን ፤ ወነአምን
መንፈሰ ቅዱሰ ዘበአማን ህልወ ሥላሴሆሙ ነአምን።
አብን በእውነት እናምናለን። ወልድንም በእውነት እናምናለን ።
መንፈስ ቅዱስንም በእውነት እናምናለን። የማይለወጥ
ሦስትነታቸውንም በእውነት እናምናለን።
We believe in the very Father, we believe in the very
Son, and we believe in the very Holy spirit, we believe in
their unchangeable Trinity.
የማርቆስ ወንጌል ከተነበበ በኋላ (After Reading from Mark)
ዘቦ እዝን ሰሚዐ ለይስማዕ።
ጆሮ ያለው መስማትን ይስማ።
He that has ears to hear, let him hear.
የማርቆስ ወንጌል ከተነበበ በኋላ (After Reading from Mark)
እሉ ኪሩቤል ወሱራፌል ያዐርጉ ሎቱ ስብሐተ እንዘ ይብሉ
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አንተ እግዚአብሔር አብ ወወልድ ወመንፈስ
ቅዱስ።
እሊህ ኪሩቤልና ሱራፌል ፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስን ቅዱስ
ቅዱስ ቅዱስ አንተ እግዚአብሔር ነህ እያሉ ምስጋናን
ያቀርቡለታል ።
Those cherubim and seraphim offer to Him glory saying;
Holy Holy Holy You are God, Father, Son and the Holy
Spirit.
የሉቃስ ወንጌል ከተነበበ በኋላ (After Reading from Luke)
ይቀልል ኅልፈተ ሰማይ ወምድር እምትደቅ አሐቲ ቃል
እምኦሪት ወእምነቢያት።
ከኦሪትና ከነቢያት አንዲቱ ቃል ከምትወድቅ የሰማይና የምድር
ማለፍ ይቀላል።
It is easier for heaven and earth to pass, than one little
of the Law to fall.
የሉቃስ ወንጌል ከተነበበ በኋላ (After Reading from Luke)
መኑ ይመስለከ እምነ አማልክት እግዚኦ አንተ ውእቱ ዘትገብር
መንክረ አርአይኮሙ ለሕዝብከ ኃይለከ ወአድኀንኮሙ ለሕዝብከ
አቤቱ ከአማልክት ወገን የሚመስልህ ማነው? ተአምራትን
የምታደርግ አንተ ነህ። ለወገኖችህ ኃይልህን አሳየሃቸው።
Who is like unto You, O lord, among the gods? You are
the God that does wonders: You have declared your
strength among the people. You have with Your arm
redeemed the people.
በመዝራዕትከ። ሖርከ ውስተ ሲኦል ወአዕረገ ፄዋ እምህየ ወጸጎከነ
ምዕረ ዳግመ ግዕዛነ እስመ መጻእከ ወአድኀንከነ በእንተ ዝንቱ
ንሴብሐከ ወንጸርሕ ኀቤከ እንዘ ንብል
ወገኖችህንም በክንድህ አዳንካቸው። ወደ ሲኦል ሄደህ ከዚያ
ምርኮን አወጣህ። ዳግመኛም አንድ ጊዜ ነጻነትን ሰጠኸን።
መጥተህ አድነኸናልና ስለዚህ እናመሰግንሃለን።
You did go into Hades and the Captives rose up from
there, and thou did grant us again to be set free, for
You did come and save us. For this cause we glorify
You and cry unto You saying,
ቡሩክ አንተ እግዚኦ ኢየሱስ ክርስቶስ እስመ መጻእከ
ወአድኀንከነ።
አቤቱ ኢየሱስ ሆይ ቡሩክ ነሀ እያልን እንጮኻለን ፤ መጥተህ
አድነኸናልና።
Blessed are You, Lord Jesus Christ, for You did come
and save us.
የዮሐንስ ወንጌል ከተነበበ በኋላ (After Reading from John)
ካህን (priest)
ዘየአምን በወልድ ቦ ሕይወት ዘለዓለም።
በወልድ ያመነ የዘላለም ሕይወት አለው።
He that believes on the Son has everlasting life.
የዮሐንስ ወንጌል ከተነበበ በኋላ (After Reading from John)
ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ ቃል ቃለ እግዚአብሔር ውእቱ ቃል ሥጋ
ኮነ ወኀደረ ላዕሌነ ወርኢነ ስብሐቲሁ ከመ ስብሐተ ፩ዱ ዋሕድ
ለአቡሁ።
ቃል በቅድምና ነበር። ይህ ቃል የእግዚአብሔር አብ ቃል ነው።
ያ ቃል ሥጋ ሆነ ፤ በእኛም አደረ። ለአባቱ እንደ አንድ ልጅ
የሚሆን ክብሩንም አየን።
In the beginning was the Word, the Word was the Word of
God: The Word was made flesh, and dwelt among us,
and we beheld His glory, the glory as of the only
begotten of the Father,
ቃለ አብ ሕያው ወቃል ማሕየዊ ቃለ እግዚአብሔር ተንሥአ
ወሥጋሁኒ ኢማሰነ።
የሕያው የአብ ቃል ነው። ያ ቃልም መድኃኒት ነው።
የእግዚአብሔር ቃል ተነሣ። ሥጋውም አልጠፋም።
the Word of the living Father, and the life-giving Word,
the Word of God, rose again and His flesh was not
corrupted.
ስብሐት ለከ እግዚአብሔር አምላክነ አኃዜ ኵሉ ዘረሰይከነ
ድልዋነ ንስማዕ ቃለ ወንጌልከ ቅዱስ ወከመ ነአምኖ
ወንትፈሣሕ ቦቱ።
ክቡር የሚሆን የወንጌልን ቃል እንሰማ ዘንድ ፤ እንሳለመውም
ዘንድ ፤ በርሱም ደስ ይለን ዘንድ ለዚህ የበቃን ያደረግኸን
ሁሉን የያዝህ አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ ለአንተ ምስጋና
ይገባል።
Glory be to You, O our God, the Almighty, we give
thanks to You, for that we may hear and kiss the
glorious word of the gospel and we may rejoice in it.
ወካዕበ ንስእል ወናስተበቊዕ ከመ ትጽሐፍ ውስተ አልባቢነ ቃለ
ወንጌልከ ቅዱስ። ወተወከፍ ስእለተነ በውስተ ዝንቱ ምሥዋዒከ
ኀበ ቦአ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ።
ዳግመኛም ክቡር የሚሆን የወንጌልህን ቃል በልቡናችን ትጽፍ
ዘንድ እንለምናለን ፤ እንማልዳለንም። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ
በገባበት በዚህ በመሠዊያህ ልመናችንን ተቀበል።
Once again, we ask and beseech You to write down the
word of Your glorious gospel in our conscience; and
accept our prayer on this temple where our Lord Jesus
Christ entered.
ወፈኑ ላእሌነ ወላዕለ ሕዝብነ ሣህለከ ወምሕረተከ። በ፩ ወልድከ
እስመ ለከ ስብሐት ወኃይል ለዓለመ ዓለም አሜን።
በእኛም በወገኖቻችንም ላይ ይቅርታህንና ቸርነትህን ላክ።
በአንድ ልጅህ ለአንተ ምስጋና ከሃሊነትም ይገባሃልና
ለዘለዓለሙ። አሜን።
And send Your compassion upon us and upon Your
people, through Your only-begotten Son, for Yours is the
glory and power, world without end. Amen.
ፃኡ ንኡሰ ክርስቲያን።
የክርስቲያን ታናሾች የሆናችሁ ውጡ።
Go out, You catechumens.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ወካዕበ ናስተበቊዕ ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር አብ ለእግዚእ
ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ንስእል ወነኀሥሥ እምነ ኂሩትከ፤
ኦ መፍቀሬ ሰብእ፤
ዳግመኛም ሁሉን የሚይዝ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ
ክርስቶስ አባት እግዚአብሔርን እንማልዳለን ፤ ሰው ወዳጅ ሆይ
ከቸርነትህ እንሻለን እንለምናለን።
Again we beseech the almighty God, the Father of our
Lord and our Saviour, Jesus Christ: we ask and entreat
of Your goodness. O lover of man,
ተዘከር እግዚኦ ሰላመ ቤተ ክርስቲያንከ ቅድስት አሐቲ ጉባኤ
እንተ ሐዋርያት እንተ ሀለወት እምጽንፍ እስከ አጽናፈ ዓለም።
አቤቱ ሐዋርያት የሰበሰቧት አንዲት የምትሆን የቅድስት ቤተ
ክርስቲያንን ሰላም አስብ ፤ ከዳርቻ እስከ እስከ ዓለምዳርቻ
ድረስ ያለች።
remember Lord, the peace of the one Holy apostolic
Church which reaches from one end of the world to the
other.
ጸልዩ በእንተ ሰላመ ቤተ ክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ
ሐዋርያት ርትዕት በኀበ እግዚአብሔር።
ሐዋርያት ስለሰበሰቧት በእግዚአብሔር ዘንድ ስለቀናች ፤
ለአንዲት ክብርት ቤተ ክርስቲያን ሰላም ጸልዩ።
Pray for the peace of the one Holy apostolic church
orthodox in the Lord.
ኵሎ ሕዝበ ወኵሎ መራዕየ ባርኮሙ። ኵሎ ሰላመ እንተ
እምሰማያት ፈኑ ውስተ አልባቢነ ለኵልነ ወሰላመ ወሕይወተነ
ጸግወነ ባቲ።
ሕዝቡን ሁሉ መንጋዎችንም ሁሉ ባርካቸው። ከሰማይ የሚገኝ
ሰላምን ሁሉ በሁላችን ልቡና አሳድርብን። በርስዋም የሕይወትን
ሰላም ስጠን።
All the people and the whole flock bless You, all the
peace that is from heaven send You into the hearts of
us all, and vouchsafe us the safety of our life therein.
ጸግዋ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ለታዕካሃ ወለሠራዊታ
ወለመኳንንታ ወለሕዝባ። ወጉባኤ አግዋርነ ዘአፍኣ ወውስጥ
አሠርግዎሙ በኵሉ ሰላም፤
ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ለአንድነቷ ለሠራዊቷም ለመኳንንቷም
ለሕዝቧም ሰላምን ስጣት። በእዳሪና በውስጥ ያሉትን
ጎረቤቶቻችንን ሁሉ በፍጹም ሰላም አስጊጻቸው።
Vouchsafe peace to our country Ethiopia, to her unity, to
her armies, to those who rule her people. And to the
multitude of our neighbors at home and abroad; adorn
them with all peace:
ኦ ንጉሠ ሰላም ሰላመከ ሀበነ እስመ ኵሎ ወሀብከነ አጥርየነ
እግዚአብሔር ወዕሥየነ እስመ ዘእንበሌከ ባዕድ አልቦ ዘነአምር።
የሰላም ንጉሥ ሆይ ሰላምህን ስጠን ፤ ሁሉን ሰጥተኸናልና
እግዚአብሔር ሆይ ጥሪት አድርገን ፤ ዋጋችነንም ስጠን ካንተ
በቀር ሌላ የምናውቀው የለምና።
O King of peace, grant us Your peace for You have
granted us all things. Possess us, O Lord, and requite
us, for beside You we know none other;
ስመከ ቅዱሰ ንሰሚ ወንጼውዕ ፤ ከመ ትሕየው ነፍስነ በመንፈስ
ቅዱስ ወኢይትኀየል ሞተ ኃጢአት ላዕሌነ ለአግብርቲከ
ወለኵሉ ሕዝብከ፤
ቅዱስ የሚሆን ስምህን ፈጽመን እንጠራለን ፤ ነፍሳችን
በመንፈስ ቅዱስ ትድን ዘንድ በኃጢአት የመጣ ሞትም በኛ
ባገልጋዮችህ ላይ በወገኖችህም ሁሉ እንዳይበረታታ
we make mention of Your Holy name and call upon it,
that our souls may live through the Holy Spirit, and that
the death of sin may not have dominion over us Your
servants and all Your people:
በአሐዱ ወልድከ ዘቦቱ ለከ ምስሌሁ ወምስለ ቅዱስ መንፈስ
ስብሐት ወእኂዝ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን።
ባንድ ልጅህ ከርሱ ያለ ክብር ጽንዕ ላንተ ይገባል ፤ ከርሱ ጋራ
ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን።
Through Your only-begotten Son to whom with You and
with the Holy Spirit be glory and dominion, both now
and ever and world without end, Amen.
ኪርያላይሶን።
Kyrie leison.
ዲያቆናት (Deacons)
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us.
upon us.
ካህናት (Priests)
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ካህን ንፍቅ (Asst. priest)
ወካዕበ ናስተበቊዕ ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር አብ ለእግዚእ
ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ፤
ዳግመኛም ሁሉን የያዘ የጌታችንና የመድኃታችን የኢየሱስ
ክርስቶስ አባት እግዚአብሔር እንማልዳለን፤
And again we beseech the almighty God, the Father of
our Lord and our Saviour Jesus Christ;
በእንተ ብፁዕ ሊቀ ጳጳሳት አባ……ከመ ዐቂበ ይዕቀቦ ለነ
ለብዙኅ ዓመታት ወለመዋዕለ ሰላም እስከ ይፌጽም ዘእምኀቤሁ
ሎቱ ዘተአመኖ ለሢመተ ክህነት ዘብዑለ ጸጋ ይጼጉ
እግዚአብሔር አምላክነ።
ብፁዕ ስለሚሆን ሊቀ ጳጳሳት ስለ አባ _____ለብዙ ዘመናት
ለሰላም ወራት መጠበቅን ይጠብቅልን ዘንድ ብዙ ጸጋን የሚሰጥ
አምላካችን እግዚአብሔር ለክህነት ሹመት የታመነለትን ከሱ
ዘንድ እስኪጨርስለት ድረስ።
For the blessed Patriarch Abba ……. that he truly
preserve him to us for many years and in peaceful days
until the Lord our God who is rich in grace grant him to
fulfil that which was committed unto him, the office o
priesthood.
ዲያቆን ንፍቅ (Asst. deacon)
ጸልዩ በእንተ ሊቀ ጳጳሳት አባ ……እግዚእነ ርእሰ ኤጲስ ቆጶሳት
ዘሀገር ዐባይ ኢትዮጵያ ወዲበ ርዕሰ ሀገረ አበዊነ ብፁዕ ሊቀ
ስለ ሊቀ ጳጳሳቱ ስለ አባ ……የደገኛዪቱ አገር የኢትዮጵያ
የኤጲስ ቆጶስ አለቃ ጌታ ስለሚሆን፤ በአባቶቻችን አገርም ብፁዕ
ስለሚሆን ስለ አባ …….ሃይማኖታቸው ስለ ቀና ስለ ኤጲስ
Pray for the Patriarch Abba …… lord chief of the
bishops of the great nation of Ethiopia and for the
blessed Primate of the country of our father Abba.
……..and all the orthodox bishops, priests and deacons.
ጳጳስነ አባ……… ወኵሎሙ ኤጲስ ቆጶሳት ቀሳውስት
ወዲያቆናት ርቱዓነ ሃይማኖት።
ቆጶሳቱ ስለ ቀሳውስቱና ስለ ዲያቆናቱ ሁሉ ጸልዩ።
……..and all the orthodox bishops, priests and deacons.
ካህን ንፍቅ (Asst. priest)
እግዚአብሔር አምላክነ ዘኵሎ ትእኅዝ ንስእለከ ወናስተበቊዐከ
በእንተ ብፁእ ጳጳስ አባ…….ከመ ዐቂበ ትዕቀቦ ለነ ለብዙኅ
ዓመታት ወለመዋዕለ ሰላም እስከ ይፌጽም ዘእምኀቤከ ሎቱ
ሁሉን የያዝህ አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ እንለምንሃለን
እንማልድሃለንም ፤ ብፁዕ ስለሚሆን ስለ አባ ……. ለብዙ
ዘመናት ለሰላምም ወራት መጠበቅን ትጠብቀው ዘንድ፤
Lord our God almighty, we pray and beseech You for
our blessed archbishop Abba ..…. that You may truly
preserve him to us for many years
ዘተአመንኮ ለሢመተ ክህነት ምስለ ኵሎሙ ኤጲስ ቆጶሳት
ቀሳውስት ወዲያቆናት ርቱዓነ ሃይማኖት።
ካንተ ዘንድ ለክህነት ሹመት እሱን የመረጥህለትን ሥራ
እስኪፈጽም ድረስ ፤ ከኤጲስ ቆጶሳቱ ሁሉ ጋራ ሃይማኖታቸው
ከቀና ከቀሳውስቱና ከዲያቆናቱም ጋራ፡
and in peaceful days to fulfill the office of priesthood
which You have committed unto him, together with all
the orthodox bishops, priests and deacons,
ወምስለ ኵሉ ፍጻሜ ማኅበራ ለቅድስት አሐቲ እንተ ላዕለ ኵሉ
ቤተ ክርስቲያን ወጸሎተኒ ዘይገብር በእንቲአነ ወበእንተ ኵሉ
ሕዝብከ ተወከፎ፤
ከሁሉ በላይ ከምትሆን ከአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን
ከአንድነትዋም ፍጻሜ ሁሉ ስለ እኛ ስለወገኖችህ ሁሉ
የሚያደርገውን ጸሎት ተቀበለው።
And all the entire congregation of the one holy universal
church; and the prayer which he makes on our behalf
and on behalf of all Your people do You accept;
አርኁ ሎቱ መዝገበ በረከትከ ፤ ዓዲ ፈድፋደ ሎቱ ጸጋ መንፈስ
ቅዱስ ጸግዎ ፀጋ ፤ ወከዐው ላዕሌሁ እምሰማይ በረከተከ ከመ
ይባርክ ሕዝበከ፤
የበረከትህንም መዝገብ ክፈትለት ፤ ዳግመኛ ይልቁን ለእርሱ
የመንፈስ ቅዱስን ሀብት ስጠው። ወገኖችህን ይባርክ ዘንድ
ከሰማይ በረከትህን በላዩ ላይ አፍስስ።
open to him the treasure-house of your blessing, and
especially grant to him abundantly the grace of the Holy
Spirit; pour up on him from heaven Your blessing that
he may bless Your people;
ወኵሎ እንከ ፀሮ ዘያስተርኢ ወዘኢያስተርኢ አግርር ወቀጥቅጥ
ታሕተ እገሪሁ ፍጡነ ፤ ወኪያሁሰ እንከ ዕቀቦ ለነ በጽድቅ
ወበሰላም ለቤተ ክርስቲያንከ ቅድስት በስብሐት ወበጸሎት።
የሚታየውንና የማይታየውን ጠላቱን ሁሉ ፈጥነህ ከእግሩ በታች
አድርገህ ቀጥቅጠህ አስገዛለት። እርሱን ግን በእውነት በሰላም
ለክብርት ቤተ ክርስቲያንህ ብለህ በክብር ጠብቅልን።
And all his enemies, visible and invisible, do You subdue
and bruise under his feet speedily; but himself do You
preserve unto us in righteousness and peace and glory,
for Your Holy church;
በ፩ ወልድከ ዘቦቱ ለከ ምስሌሁ ወምስለ ቅዱስ መንፈስ ስብሐት
ወእኂዝ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን።
በአንድ ልጅህ በርሱ ያለ ክብር ጽንዕ ላንተ ይገባል ከርሱ ጋራ
ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ ፤ አሜን።
Through Your only-begotten Son through whom to You
with Him and with the Holy Spirit be glory and dominion,
both now and ever and world without end, Amen.
ዲያቆናት (Deacons)
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ካህናት (Priests)
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ካህን(priest)
ወካዕበ ናስተበቊዕ ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር አብ ለእግዚእ
ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ፤ ንስእል ወነኀሥሥ እምነ
ኂሩትከ ኦ መፍቀሬ ሰብእ።
ዳግመኛም ሁሉን የያዘ የጌታችንና የመድኃታችን የኢየሱስ
ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን እንማልዳለን ፤ ሰው ወዳጅ
ሆይ ከቸርነትህ እንሻለን እንለምናለን።
And again we make our supplication to the almighty
God, the Father of our Lord and our Saviour Jesus
Christ; we ask and entreat of Your goodness, O lover of
man:
ተዘከር እግዚኦ ማኅበረነ ባርኮሙ።
አቤቱ አንድነታችንን አስብ ፤ ባርካቸው።
Remember, Lord, our congregation; bless them.
ጸልዩ በእንተ ዛቲ ቤተ ክርስቲያን ቅድስት ወማኅበርነ
በውስቴታ።
ክብርት ስለምትሆን ስለዚህች ቤተ ክርስቲያን በውስጧ ስለአለ
አንድነታችንም ጸልዩ።
Pray for this Holy church and our congregation therein.
ማኅበረነ ባርክ ዕቀብ በሰላም።
አንድነታችንን ባርክ ፤ በሰላም ጠብቅ።
Bless our congregation and keep them in peace.
ካህን (priest)
ወጸግዎሙ ከመ ይኩኑ ለከ ዘእንበለ ጽርዓት ወኢክልዓት
ይግበሩ ፈቃደከ ቅድስተ ወብፅዕተ ቤተ ጸሎት ቤተ ንጽሕ
ወቤተ በረከት፤
የተደነቀችና የከበረች ፈቃድህን ያለ ማቋረጥና ያለመከልከል
እንዲሠሩ ያንተ ይሆኑ ዘንድ፤ የጸሎትን ቤት ፤ የንጽሕናንም
ቤት የበረከትንም ቤት ስጣቸው።
Grant that they maybe Yours that without slothfulness or
hindrance they may do Your Holy and blessed will, a
house of prayer, a house purity and a house of blessing.
ጸግወነ እግዚኦ ለነኒ ለአግብርቲከ ወለእለ ይመጽኡ እምድኅሬነ
እስከ ለዓለም መዋዕለ ጸጉ። ተንሥእ እግዚኦ አምላኪየ
ወይዘረዉ ፀርከ ወይጕየዩ ኵሎሙ እምቅድመ ገጽከ እለ
ይጸልዑ ቅዱሰ ወቡሩከ ስመከ።
ለእኛም ለአገልጋዮችህ ከኛም በኋላ ለሚነሡ ፤ አቤቱ ስጠን።
እስከ ዘለዓለምም ዘመንን ስጥ። አቤቱ አምላኬ ሆይ ተነሥ
ጠላቶችህም ይበተኑ ፤ ቅዱስ ምስጉን የሚሆን ስምህን የሚጠሉ
ሁሉም ከፊትህ ይሽሹ።
Give us also, Lord, us Your servants, and to them that
shall come after us, vouchsafe us to the end of the
world, length of days. Arise, Lord my God, and let Your
enemies be scattered, and let them that hate Your Holy
and blessed name flee before You.
ወሕዝብከሰ ይኩኑ ቡሩካነ በበረከተ አእላፈ አእላፋት
ወትእልፊተ አእላፋት እለ ይገብሩ ፈቃደከ ለዝሉፉ በኵሉ
ጊዜ።
በጊዜው ሁሉ ፈቃድህን የሚሠሩ ወገኖችህ ግን እልፍ አእላፋት
ትእልፊተ አእላፋት በሚሆኑ መላእክት በረከት የተባረኩ
ይሁኑ።
But let Your people who do Your will at all times be
blessed with blessings a thousand thousands and ten
thousand times
በ፩ዱ ወልድከ ዘቦቱ ለከ ምስሌሁ ወምስለ ቅዱስ መንፈስ
ስብሐት ወእኂዝ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን።
ባንድ ልጅህ በርሱ ያለ ክብር ጽንዕ ለአንተ ይገባል ፤ ከእርሱ
ጋራ ከመንፈስ ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለሙ፤
አሜን።
ten thousand through Your only-begotten Son through
whom to You with Him and with the Holy Spirit be
glory and dominion, both now and ever and world
without end, Amen.
ንበል ኵልነ በጥበበ እግዚአብሔር ጸሎተ ሃይማኖት።
በእግዚአብሔር ጥበብ ሁነን ሁላችን የሃይማኖት ጸሎት
እንበል።
Let us all say, in the wisdom of God, the prayer of
faith.
ነአምን በ፩ዱ አምላክ እግዚአብሔር አብ አኃዜ ኵሉ ገባሬ
ሰማያት ወምድር ዘያስተርኢ ወዘኢያስተርኢ።
ሁሉን በያዘ ሰማይንና ምድርን ፥ የሚታይና የማይታየውን በፈጠረ
በአንድ አምላክ በእግዚአብሔር አብ እናምናለን።
We Believe in one God the Father almighty, maker of
heaven, earth and all things visible and invisible.
ወነአምን በአሐዱ እግዚእ ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ አብ ዋሕድ
ዘህልው ምስሌሁ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም። ብርሃን
ዘእምብርሃን አምላክ ዘእምአምላክ ዘበአማን።
ዓለም ሳይፈጠር ከእርሱ ጋራ በነበረ የአብ አንድ ልጁ በሚሆን
በአንድ ጌታ በኢየሱስ ክርስቶስም እናምናለን። ከብርሃን
የተገኘ ብርሃን ፤ ከእውነተኛ አምላክ የተገኘ አምላክ ፤
And we believe in one Lord Jesus Christ, the only-
begotten Son of the Father who was with Him before
the creation of the world: Light from light, true God
from true God,
ዘተወልደ ወአኮ ዘተገብረ ዘዕሩይ ምስለ አብ በመለኮቱ ፤ ዘቦቱ
ኵሉ ኮነ ወዘእንበሌሁሰ አልቦ ዘኮነ ወኢምንትኒ ዘበሰማይኒ
ወዘበምድርኒ።
የተፈጠረ ያይደለ የተወለደ በመለኮቱ ከአብ ጋር የሚተካከል።
ሁሉ በርሱ የሆነ ፤ በሰማይ ካለው በምድርም ካለው ያለ እርሱ
ምንም ምን የሆነ የለም።
begotten not made, of one essence with His Father: All
things were made by Him, and without Him nothing
whatsoever was made, in Heavens or on Earth.
ዘበእንቲአነ ለሰብእ ወበእንተ መድኃኒትነ ወረደ እምሰማያት።
ተሰብአ ወተሠገወ እመንፈስ ቅዱስ ወእማርያም እምቅድስት
ድንግል ኮነ ብእሴ
ስለእኛ ስለሰው ስለመዳናችን ከሰማይ ወረደ። ከመንፈስ ቅዱስ
የተነሣ ከቅድስት ድንግል ማርያምም ፈጽሞ ሰው ሆነ።
Who for us men and for our salivation came down from
heaven, was made man and was incarnate from the Holy
Spirit and from the Holy Virgin Mary. Became man,
ወተሰቅለ በእንቲአነ በመዋዕለ ጲላጦስ ጴንጤናዊ። ሐመ ወሞተ
ወተቀብረ ወተንሥአ እሙታን አመ ሣልስት ዕለት በከመ
ጽሑፍ ውስተ ቅዱሳት መጻሕፍት። ዐርገ በስብሐት
ሰው ሆኖ በጴንጤናዊ በጲላጦስ ዘመን ስለ እኛ ተሰቀለ ፤
ታመመ ፤ ሞተ ፤ ተቀበረም። በሦስተኛውም ቀን ከሙታን
ተለይቶ ተነሣ። በቅዱሳት መጻሕፍት እንደተጻፈ በክብር ወደ
ሰማይ አረገ ፤
was crucified for our sakes in the days of Pontius Pilate,
suffered, died, was buried and rose from the dead on
the third day as was written in the Holy scriptures:
Ascended in glory into heaven,
ውስተ ሰማያት ወነበረ በየማነ አቡሁ ዳግመ ይመጽእ
በስብሐት ይኰንን ሕያዋነ ወሙታነ ወአልቦ ማኅለቅት
ለመንግሥቱ።
በአባቱ ቀኝ ተቀመጠ። ዳግመኛ ሕያዋንን ሙታንንም ይገዛ
ዘንድ በጌትነት ይመጣል። ለመንግሥቱም ፍጻሜ የለውም።
sat at the right hand of His Father, and will come again
in glory to judge the living and the dead; there is no
end of His reign.
ወነአምን በመንፈስ ቅዱስ እግዚእ ማሕየዊ ዘሠረፀ እምአብ
ንስግድ ሎቱ ወንሰብሖ ምስለ አብ ወወልድ ዘነበበ በነቢያት።
ጌታ ማሕየዊ በሚሆን ከአብ በሠረፀ በመንፈስ ቅዱስም
እናምናለን። እንሰግድለት እናመሰግነውም ዘንድ ከአብና
ከወልድ ጋራ በነቢያት የተናገረ።
And we believe in the Holy Spirit, the life- giving God,
who proceeds from the Father; we worship and glorify
Him with the Father and the Son; who spoke by the
prophets;
ወነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንተ ላዕለ ኵሉ
ጉባኤ ዘሐዋርያት። ወነአምን በአሐቲ ጥምቀት ለሥርየተ
ኃጢአት።
ከሁሉ በላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰበሰቧት በአንዲት ቅድስት
ቤተ ክርስቲያንም እናምናለን። ኃጢአትን ለማስተሥረይ
በአንዲት ጥምቀት እናምናለን።
And we believe in One Holy, universal, apostolic church;
And we believe in One baptism for the remission of
sins,
ወንሴፎ ትንሣኤ ሙታን ወሕይወተ ዘይመጽእ ለዓለመ ዓለም
አሜን።
የሙታንንም መነሣት ተስፋ እናደርጋለን ፤ የሚመጣውንም
ሕይወት ለዘለዓለሙ አሜን።
and wait for the resurrection from the dead and the life
to come, world without end. Amen!
ዘኮነ ንጹሐ ይንሣእ እምቍርባን ፤ ወዘኢኮነ ንጹሐ ኢይንሣእ
ከመ ኢየዐይ በእሳተ መለኮት ዘተደለወ ለሰይጣን
ወለመላእክቲሁ።
ንጹሕ የሆነ ከቍርባኑ ይቀበል ፤ ንጹሕ ያልሆነ ግን አይቀበል ፤
ለሰይጣንና ለመላክተኞቹ በተዘጋጀ በመለኮት እሳት
እዳይቃጠል።
He that is pure let him receive of oblation and he that is
not pure let him not receive it, that he may not be
consumed by the fire of the godhead which is prepared
for the devil and his angles.
ዘቦ ቂም ውስተ ልቡ ወዘቦ ውስቴቱ ሕሊና ነኪር ወዝሙት
ኢይቅረብ። በከመ አንጻሕኩ እደውየ እምርስሐት አፋአዊ
ከማሁ ንጹሕ አነ እምደመ ኵልክሙ።
በልቡናው ቂምን የያዘ ፤ ልዩ አሳብና ዝሙትም ያለበት ቢኖር
አይቅረብ። እጄን ከአፍአዊ እድፍ ንጹሕ እንዳደረግሁ
እንደዚሁም ከሁላችሁ ደም ንጹሕ ነኝ።
Whosoever has revenge in his heart and who ever has
in him strange thoughts and fornication let him not draw
near. As I have cleansed my hands from outward
pollution, so also I am pure from the blood of you all.
በድፍረትክሙ ለእመ ቀረብክሙ ኀበ ሥጋሁ ወደሙ ለክርስቶስ
አልቦ ላዕሌየ ትኅላፍ ለተመጥዎትክሙ እምኔሁ። ንጹሕ አነ
እምጌጋይክሙ ዳዕሙ ኃጢአትክሙ ይገብእ ዲበ ርእስክሙ
ለእመ በንጹሕ ኢቀረብክሙ።
ደፍራችሁ ወደ ክርስቶስ ሥጋና ደም ብትቀርቡ ከርሱ
ለመቀበላችሁ መተላለፍ የለብኝም ፤ ኃጢአታችሁ በራሳችሁ
ይመለሳል እንጅ። በንጽሕና ሆናችሁ ባትቀርቡ እኔ ከበደላችሁ
ንጹሕ ነኝ።
If you presumptuously draw near to the body and blood
of Christ I will not be responsible for your reception
thereof. I am pure of your wickedness, but your sin will
return upon yourself if you do not draw nigh in purity.
እመቦ ዘአስተሐቀረ ዘንተ ቃለ ቀሲስ ፤ አው ዘሰሐቀ ወዘተናገረ፤
አው ዘቆመ በእከይ ውስተ ቤተ ክርስቲያን ለያእምር ወይጠይቅ
ከመ አምዕዖ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወአንሰሐስሐ ላዕሌሁ
ይህንን የካህኑን ቃል ያቃለለ ፤ ወይም የሳቀና የተነጋገረ ፤
ወይም በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በክፋት የቆመ ቢኖር ፤
ጌታችንንና መድኃኒታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዳሳዘነው ፤
If there is any who disdains this word of the priest or
laughs or speaks or stands in the church in an evil
manner, let him Know and understand that he is
provoking to wraith our Lord Jesus Christ.
ህይንተ ቡራኬ መርገመ ፤ ወህይንተ ሥርየተ ኃጢአት እሳተ
ገሃነም ይረክብ እምኀበ እግዚአብሔር።
በርሱም እንደተነሣሣ ይወቅ ይረዳ። ስለ በረከት ፈንታ
መርገምን ፤ ስለ ኃጢአት ሥርየት ፈንታም ገሃነመ እሳትን
ከእግዚአብሔር ዘንድ ይቀበላል።
and bringing upon himself a curse instead of a blessing,
and will get from God the fire of hell instead of the
remission of sin.
ካህን(priest)
ኦ እግዚእየ ወአምላኪየ ገባሬ ሥርዓት ወሃቤ ሰላም ወፍቅር
አሰስል እምላዕሌየ ኵሎ ሕሊና እኩየ ቂመ ወቅንዓተ ወኵሎ
ፍትወታተ ሥጋውያተ ወክፍለኒ እደመር
አቤቱ ጌታዬ አምላኬ ሆይ ሥርዓትን የሠራህ ሰላምንና ፍቅርን
የምትሰጥ ክፉውን ሕሊና ሁሉ ቂምን ቅንዓትንም ሥጋዊ
ፈቃድንም ሁሉ ከኔ አርቅልኝ።
O my Lord and my God, author of the Law, giver of
peace and love, take away from me every evil thought,
revenge, envy, and all the lusts of the flesh.
ምስለ አግብርቲከ ቅዱሳን እለ አሥመሩከ በሥነ ሕይወቶሙ
በመዋዕለ ፍቅር ወሰላም ፤ እስመ አንተ ውእቱ ዘወረድከ
እምሰማይ ወገበርከ ሰላመ ምስለ ሰማያውያን ወምድራውያን
በበጎ ሕይወታቸው በሰላምና በፍቅር ወራት ካገለገሉህ ከክቡራን
አገልጋዮችህ ጋራ አንድ እንድሆን አድለኝ። ከሰማይ የወረድህ
ከሰማያውያንና ከምድራውያን ጋራ ሰላምን ያደረግህ።
Make me meet to be added to Your Holy servants who
pleased You by the beauty of their lives in the days of
love and peace፡ Because it is You who did come down
from heaven and make peace between the inhabitants of
heaven and the inhabitants of earth,
ወአስተጋባእኮሙ ለኵሎሙ ሕዝብከ ከመ ይሰብሑ ኪያከ
እስመ ለከ ስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን።
አንተንም ያመሰግኑ ዘንድ ወገኖችህንም ሁሉ የሰበሰብሃቸው
አንተ ነህና ምስጋና የሚገባህ ስለ ሆነ ለዘለዓለሙ አሜን።
and did gather together all Your people to glorify You,
for Yours is the glory, world without end. Amen.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us. upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ጸሎተ አምኃ ዘባስልዮስ
ባስልዮስ የተናገረው የስጦታ ጸሎት
Prayer of Salutation Basil
እግዚአብሔር ዐቢይ ዘለዓለም ዘለሐኮ ለሰብእ እንበለ ሙስና።
ለዘላለሙ ገናና የምትሆን እግዚአብሔር ሆይ ፣ ያለጥፋት ሰውን
የፈጠርኸው ፤
God, great eternal, Who did form man uncorrupt,
ሞተ ዘቦአ ቀዳሚ በቅንዓተ ሰይጣን አብጠልከ በምጽአቱ
ለሕያው ወልድከ እግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ
ክርስቶስ።
አስቀድሞ በሰይጣን ቅንዓት የገባውን ሞት ሕያው በሚሆን
ልጅህ በጌታችንና በአምላካችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ መምጣት አጠፋህ።
You did abolish death that came first through the envy
of Satan, by the advent of Your living Son our Lord,
and our God, and Saviour Jesus Christ,
ወመላዕከ ኵላ ምድረ ሰላመከ እንተ እምሰማያት እንተ ባቲ
ሠራዊተ ሰማያት ይሴብሑከ እንዘ ይብሉ ስብሐት
ለእግዚአብሔር በሰማያት ፤ ወሰላም በምድር ሥምረቱ ለሰብእ።
የሰማይ ሠራዊት እንዲህ እያሉ አንተን ያመሰገኑባትን ከሰማይ
የተገኘች ሰላምን በምድር ሁሉ መላህ። “በሰማይ ለእግዚአብሔር
ምሥጋና ይገባል ፤ በምድርም ሰላም የሰው ፈቃድ።”
and You did fill all the earth with Your peace which is
from heaven wherein the armies of heaven glorify You
saying : “Glory to God in heaven and on earth peace,
His goodwill toward men.”
ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት ፤ ወሰላም በምድር ሥምረቱ
ለሰብእ።
በሰማይ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይገባል። በምድርም ሰላም ፤
የሰው ፈቃድ።
Glory to God in heaven and on earth peace, His
goodwill toward men.
ካህን(priest)
ኦ እግዚኦ በሥምረትከ ምላዕ ውስተ አልባቢነ ለኵልነ
ወአንጽሐነ እምኵሉ ደነስ ወእምኵሉ ምርዓት ፤ ወእምኵሉ ቂም
ወቅንዓት ፤ ወእምኵሉ ምግባር ሕሱም ወእምተዘክሮ እከይ
እንተ ታለብስ ሞተ።
አቤቱ ፈቃድህን በሁላችን ልቡና ሙላ ፤ ከኃጢአትም ሁሉ
ከጽርዓትም ሁሉ አንጻን። ከቂምና ከቅንዓት ሁሉ ፤ ከክፉም
ሥራ ሁሉ ሞትን ከምታለብስ ክፉን ነገር ከማሰብ አንጻን።
O Lord, in Your Goodwill fill the hearts of us all and
purify us from all corruption and from all excess, and
from all revenge and envy, and from all wrongdoing and
from the remembrance of ill which clothes with death.
ወረስየነ ለኵልነ ድልዋነ ከመ ንትአማኅ በበይናቲነ በአምኃ
ቅድሳት።
በተለየች እማኄ እርስ በርሳችን እጅ እንነሳ ዘንድ ሁላችንንም
የበቃን አድርገን።
And make us all meet to salute one another with a Holy
salutation.
ጸልዩ በእንተ ሰላም ፍጽምት ወፍቅር ተአምኁ በበይናቲክሙ
በአምኃ ቅድሳት።
ፍጽምት ስለምትሆን ሰላምና ፍቅር ጸልዩ። እርስ በእርሳችሁ
በተለየች ሰላምታ እጅ ተነሣሡ።
Pray for the perfect peace and love. Salute one another
with a Holy salutation.
ክርስቶስ አምላክነ ረስየነ ድልዋነ ከመ ንትአማኅ በበይናቲነ
በአምኃ ቅድሳት።
አምላካችን ክርስቶስ ሆይ እርስ በርሳችን በተለየች ሰላምታ
እጅ እንነሣሣ ዘንድ የበቃን አድርገን።
Christ our God, make us meet to salute one another
with Holy salutation.
ወንትመጦ እንበለ ኵነኔ እምሀብትከ ቅድስት እንተ ይእቲ
እንበለ ሞት ሰማያዊት በኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ።
ክብርት ከምትሆን ስጦታህ ሳይፈረድብን እንቀበል። ይህችውም
የማታልፍ ሰማያዊት ናት።
And to partake, without condemnation, of Your Holy
immortal heavenly gift, through Jesus Christ our Lord:
ዘቦቱ ለከ ምስሌሁ ወምስለ ቅዱስ መንፈስ ስብሐት ወእኂዝ
ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን።
በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በእርሱ ያለ ክብር ጽንዕ ፤ ከርሱ
ጋራ ከመንፈስ ቅዱስ ጋራ ለአንተ ምስጋና ይገባል ዛሬም
ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን።
Through whom to You with Him and with the Holy Spirit
be glory and dominion, both now and ever and world
without end. Amen.
አኰቴተ ቊርባን ዘቅዱስ አትናቴዎስ ሊቀ ጳጳሳት ዘሀገረ
እስክንድርያ ጸሎቱ ወበረከቱ የሀሉ ምስለ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት
……………ወምስለ ሊቀ ጳጳስነ …………..
የእስክንድርያ ሀገር ሊቀ ጳጳሳት ቅዱስ አትናቴዎስ የተናገረው
የቊርባን ምስጋና ጸሎቱና በረከቱ ከጳጳሳቱ አለቃ…………….ና
ከጳጳሳችን ……………
The anaphora of St. Athanasius, Patriarch of the City of
Alexandria; may his prayer and blessing be with our
Patriarch……. archbishop ………..
ወምስለ ኵልነ ሕዝበ ክርስቲያን ወይዕቀባ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ
ለዓለመ ዓለም አሜን።
በሁላችን ላይ ይደር ሀገራችን ኢትዮጵያንም ይጠብቃት
ለዘላለሙ አሜን።
With all christen people and our country Ethiopia world
with out end. Amen.
እግዚአብሔር ምስለ ኵልክሙ።
እግዚአብሔር ከሁላችሁም ጋር ይሁን።
The Lord be with you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
አእኵትዎ ለአምላክነ።
አምላካችንን አመስግኑት።
Give thanks unto our God.
ርቱዕ ይደሉ።
እውነት ነው ይገባዋል።
It is right, it is just.
አልዕሉ አልባቢክሙ።
ልቡናችሁ ሰማያዊ ነገርን ያስብ።
Lift up your hearts.
ብነ ኀበ እግዚአብሔር አምላክነ።
በአምላካችን በእግዚአብሔር ዘንድ አለን።
We have lifted them up unto the Lord our God.
ቡራኬ
Benediction
ዮም በዛቲ ዕለት እለ ተጋባእክሙ ውስተ ዛቲ ቤተ ክርስቲያን
አጽምዑ ቅዳሴሃ ለሰንበተ ክርስቲያን ቅድስት።
ዛሬ በዚህች ቀን በዚህች ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተሰበሰባችሁ
ምእመናን ክብርት የምትሆን የክርስቲያንን ሰንበት ቅዳሴ ስሙ።
You who have gathered this day in this church, listen to
the Anaphora of the Holy Sabbath of the Christians.
አሰምዕ ለክሙ ሰማያተ ፤ አሰምዕ ለክሙ ምድረ ፤ ከመ ትቁሙ
በፍርሃት ወበረዓድ ዘእንበለ ተሀውኮ ወኢመኑሂ ኢየሀሉ ዝየ
በመዓት ምስለ እኁሁ ከመ ቃየል እንዘ መስተበቅል ውእቱ።
ሰማያትን አዳኝባችኋለሁ ምድርንም አዳኝባችኋለሁ ፤ ያለ
መታወክ በፍርሃትና በመቀጥቀጥ ትቆሙ ዘንድ። •እንደ ቃየል
በቀለኛ ሆኖ ከወንድሙ ጋራ ማንም ከዚህ በመዓት አይኑር።
I will cause heaven and earth to bear witness against
you so that you may stand in fear and trembling, none
making any disturbance. Let no one remain here who is
angry with his brother, like the vengeful Cain.
ወኢመኑሂ ኢየሀሉ ዝየ በተቃርኖ ምስለ ቢጹ ከመ ዳታን
ወአቤሮን እለ ተቃረንዎ ለሙሴ። ወኢመኑሂ ኢየሀሉ ዝየ
በተጓሕልዎ ምስለ ካልዑ ከመ ከይሲ ዘፈየታ ለሔዋን።
ሙሴን እንደ ተጣሉት እንደ ዳታንና እንደ አቤሮን
ከባልንጀራው ጋራ ማንም በመጣላት ከዚህ አይኑር። ሔዋንን
እንዳሳታት (እንደቀማት) እባብ ከወንድሙ ጋራ በመሸነጋገል
ማንም ከዚህ አይኑር።
Let no one remain here who is quarreling with his
brother, like Dathan and Abiram who quarreled with
Moses. Let no one remain here who is deceitful
towards another, like the serpent which deceived Eve.
ኦ ካህናት አንትሙ ውእቱ አዕይንተ እግዚአብሔር ብሩሃት ፤
ተናጸሩ በበይናቲክሙ ፩ዱ ምስለ ካልዑ ሕቱ እምውስተ
ሕዝብክሙ በአበይኖ ኢይቁም ወኢይኅበር ምስሌክሙ በጸልዮ።
ካህናት ሆይ ብሩሃን የእግዚአብሔር ዓይኖች እናንተ ናችሁ።
እርስ በርሳችሁ አንዱ ካንዱ ጋራ ተመለካከቱ ከወገናችሁ ውስጥ
በፈሊጥ መርምሩ በመጸለይ ከናንተ ጋራ እንዳይቆምና
እንዳይተባበር።
O priests, you are the bright eyes of God; look to one
another; investigate your people prudently in order that no
adulterer, murder, idolater, thief or liar should stand and join
you in prayer,
ኢዘማዊ ወኢቀታሊ ኢዘያጣዑ ኢሰራቂ ወኢሐሳዊ ዘውእቶሙ
፭ቱ አክላብ እለ በአፍኣ ይትኴነኑ።
ሴሰኛም ቢሆን ፤ ነፍሰ ገዳይም ቢሆን ፤ ጣዖት የሚያመልክም
ቢሆን ፤ ሌባም ቢሆን ፤ ሐሰተኛ ቢሆን እሊኸውም
(ከመንግሥተ ሰማያት) በአፍኣ የሚፈርድባቸው አምስት ውሾች
ናቸው።
even those are as the five dogs that are judged without
entering the kingdom of God.
ገሥፅዎ ለኃጥእ ከመ እኁክሙ ዝልፍዎ በግህደት ለእመ ቦቱ
አበሳ ዘለሞት መዐድዎ ለዘጌገየ ከመ ይኅድግ ኪያሃ ፍኖተ
ወይትጋነይ ለእግዚአብሔር ከመ ይሥረይ ሎቱ።
ኃጢአተኛውን እንደ ወንድማችሁ ገሥጹት ለሞት የሚያበቃ
በደል ቢኖርበት በግልጽ ዝለፉት የበደለውን ምከሩት ያችን
መንገድ ይተው ዘንድ ይቅር ሊልለት ወደ እግዚአብሔርም
ይመለስ ዘንድ።
Rebuke the sinner as him who is your brother, and scold
him openly if he has committed a sin unto death. Advice
the wicked to leave that way and submit himself unto
God so that he may forgive him.
ኦ ዲያቆናት ማኅቶተ ቤተ ክርስቲያን ወላእካኒሃ ምልኁ
እምውስቴታ ኢየሀሉ ተኵላ ምስለ በግዕ ፤ አንቄ ምስለ ርግብ ፤
ክርዳድ ምስለ ሥርናይ።
የቤተ ክርስቲያን መብራት አገልጋዮቹዋም የምትሆኑ ዲያቆናት
ሆይ ተኵላ ከበግ ጋራ ጭላት (ጭልፊት) ከርግብ ጋራ ክርዳድ
ከስንዴ ጋራ እንዳይኖር ከውስጥዋ ንቀሉ።
O deacons, lights and messengers of the church, drive
away from it that wolf, so that it may not be among the
sheep; the kite, that it may not be among the doves, and
take away the tares so that they may not be (found)
among the wheat.
አንትሙሰ ሕቱ እንተ አፍአ ወአኮ እንተ ውስጥ ወእንተ ውስጥሰ
እግዚአብሔር የአምር ወይፈትን በማኅቶተ ዚአሁ።
እናንተስ የውስጡን ያይደለ የአፍኣውን መርምሩ የውስጡን ግን
እግዚአብሔር ያውቃል በርሱ መብራትም ይመረምራል።
You investigate that which is without and not that which
is within, but that which is within God knows and
examines kith His light.
እለ ትነብሩ ተንሥኡ።
የተቀመጣችሁ ተነሡ።
You, that are sitting, stand up.
ይትረኀዋ አዕዛነ ልብ ዘውስጥ ወአኮ አዕዛን እለ ትኩላት
በአፍኣ። ይትከሠታ አዕይንተ ልብ ዘውስጥ ወአኮ አዕይንት እለ
ብሩሃት በአፍኣ።
በአፍኣ የተተከሉ ጆሮዎች ያይደሉ የውስጣዊ ልብ ጆሮዎች
ይከፈቱ። በአፍኣ የሚያብሩ ዓይኖች ያይደሉ በውሳጣዊ ልብ
ዓይኖች ይገለጡ።
Let the inner ears of the heart be opened and not those
planted outside; let the inner eyes of the heart be
uncovered and not those which are bright outside.
ወኢይኩን ሕሊናነ ከመ መዋግደ ባሕር ምዕረ ዘየዐርግ ላዕለ
ወምዕረ ዘይወርድ ታሕተ ፤ አላ ይኩን ከመ ዐምደ እሳት
እምድር ዘይበጽሕ እስከ ሰማይ።
አሳባችን አንድ ጊዜ ወደ ላይ እንደሚወጣ አንድ ጊዜ ወደ ታች
እንደሚወርድ እንደ ባሕር አዟሪ አይሁን ፤ ከምድር እስከ ሰማይ
እንደሚደርስ እንደ እሳት ምሰሶ ይሁን እንጂ።
Let not our mind be like the wave of the sea which now
ascends and now descends, but let it be like the pillar of
fire which was from earth to heaven.
ወይኩን ልብነ ስፉሐ በፈሪሃ ዚአሁ ከመ መንጦላዕተ ወርቅ
ዘጽፉቅ እንመቱ ናንሥእ እደዊነ ኀቤሁ ወንስፋሕ የማነ ወጸጋመ
ከመ ሰይፈ እሳት ዘውእቱ ያፈርሆ ለሰይጣን በከመ ተብህለ፡፡
ሥራው ጽፍቅ እንደ ሆነ እንደ ወርቅ መጋረጃ ልቡናችን እርሱን
በመፍራት የተዘጋጀ ይሁን። እጃችንን ወደ እርሱ እናንሣ እንደ
እሳት ሰይፍ ወደ ቀኝና ወደ ግራ እንዘርጋ ይኸውም እንደ
ተነገረ ሰይጣንን የሚያስፈራው ነው።
Let our hearts be united in his fear like the golden
curtain which is tightly woven. Let us raise our hands
unto him and stretch them to the right and to the left as
a sword of fire to frighten Satan as it was said.
ወይኩን እገሪነ ትኩለ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር ከመ ቅትራተ
ሐፂን ዘኢያንቀለቅል መዓልተ ወሌሊተ ኵሎ ጊዜ ወበዘከመዝ
ነሃሉ እግዚአብሔር ይሬኢ።
እግራችን ሁልጊዜ በመዓልትም በሌሊትም እንደማይናወጥ እንደ
ብረት ችንካር በቤተ እግዚአብሔር የተተከለ ይሁን ሁልጊዜ
እንዲህ ባለ አነዋወር(አኗኗር) እንኑር እግዚአብሔር ሲያይ።
And let our feet stand firm in the house of God like
candle-sticks which do not move day or night, and let us
always live in such a way because God is regarding us.
ውስተ ጽባሕ ነጽሩ።
ወደ ምሥራቅ ተመልከቱ።
Look to the east.
ሰብእሰ እንዘ ክቡር ውእቱ ኢያእመረ ወኮነ ከመ እንስሳ ዘአልቦ
ልብ ፤ ወተመሰሎሙ። ሰብእሰ እንዘ ንጉሥ ውእቱ ኢያእመረ
አኅሠረ ርእሶ በፈቃዱ ወኮነ ገብረ ወመለክዎ እለ ኢኮኑ
አጋእዝተ።
ሰው ግን ክቡር ሲሆን አላወቀም ፤ ልብ እንደሌለው እንደ
እንስሳም ሆነ ፤ መሰላቸውም። ሰውስ ንጉሥ ሲሆን አላወቀም ፤
በፍቃዱ ራሱን አዋረደ ባርያም ሆነ ጌቶች ያልሆኑትም ገዙት።
Man that is in honor and understands not is like the
beasts that perish. Man, being a king, knew not, and so,
at his own will, debased himself and became a servant;
and those who are not lords ruled over him.
ሰብእሰ እንዘ ባዕል ውእቱ ኢያእመረ አንደየ ርእሶ በሥምረቱ
አርኀበ ከርሦ ወአጽምዐ ነፍሶ። ኦ እግዚኦ አንተሰ ሚመጠን
ዘገበርከ ሎቱ ለሰብእ ሰፋሕከ ሰማየ ከመ ቀመር ለአንክሮቱ
ወአርኀብከ ምድረ ለኪደተ እግሩ።
ሰውስ ባለ ጸጋ ሲሆን አላወቀም በፈቃዱ ራሱን ነዳይ አደረገ
ሆዱን አስራበ ነፍሱንም አስጠማ። አቤቱ አንተ ግን ለሰው
ያደረግህለት ቸርነት ምን ያህል ነው። ሊያደንቅበት ሰማይን
እንደ ድንኳን ዘረጋህ ምድርንም ለእግሩ መመላለሻ አሰፋህ።
Man, being rich, knew not, and so, impoverished himself
as it pleased him and let his stomach be hungry and his
soul thirsty. O Lord, how much have You done for man!
You did stretch heaven as a tent for his astonishment,
ተዐቊር ማየ በከርሠ ደመና ለሲሳዩ። አብራህከ ፀሐየ ከመ
ይትፈሣሕ መዓልተ ፤ ወአሠነይከ ወርኀ ከመ ኢይድፍኖ
ጽልመተ ሌሊት ፤
ውኃ ለምግቡ በከርሠ ደመና ትቋጥራለህ። በመዓልት ደስ ይለው
ዘንድ ፀሓይን አበራህ ፤ የሌሊት ጨለማም እንዳይሸፍነው
ጨረቃን አሳመርህለት ፤
and widen the earth for the tread of his feet. You keep
water in the womb of clouds to feed him, you did light
the sun that he might be illumined by day, You did
prepare the moon lest the darkness of night should cover
him,
ወአፅደልከ ብርሃነ ከዋክብት ከመ ያእምር ግብረ አጻብዒከ።
ወወሀብኮ ዕለታተ ወዓመታተ አዝማነ ወመዋዕለ ከመ ይትጋነይ
ለከ። ኦ ለይብስት ልቡ ለሰብእ አርአይኮ ሞተ ወሕይወተ
የጣቶችህንም ሥራ ያውቅ ዘንድ የከዋክብትን ብርሃን
አበራህለት። ዕለታትንና ዓመታትን ዘመናትንና ወራትን ሰጠኸው
ይገዛልህ ዘንድ። ልቡ ለደረቀች ለሰው ወዮለት ሞትንና
ሕይወትን አሳየኸው።
You did cause the light of the stars to shine upon him
that he might know the work of Your fingers, You did
give him the days of the week, the years, the seasons
and the days of the month so that he might serve you.
Oh, You did show the hard hearted man death and life,
አፍቀረ ሞተ ወመነነ ሕይወተ። አኮ ሞት ዘሥጋ ከመ ንዋም
ለእንተ ምዕር ለሰዓት እስከ ጊዜሁ ለጻድቃን ወለኃጥኣን
ዘተሠርዐ አላ ሞት ዘለዓለም ወለዓለመ ዓለም ዘአልቦ ኁልቊ
ወኢተፍጻሜት።
ሕይወትን ንቆ ሞትን ወደደ እስከ ጊዜው ለጻድቃንና ለኃጥኣን
እንደ ተሠራ ላንዲት ጊዜ ለሰዓት እንደሚሆን እንቅልፍ የሥጋ
ሞት አይደለም ቊጥር ፍጻሜ የሌለው ለዓለም ለዘለዓለም
የሚሆን ሞት ነው እንጂ።
but he desired death and disdained life, not the death of
the body prepared for the righteous and the unrighteous
like sleep for a little while until the time, but eternal and
everlasting death the days of which are innumerable and
endless.
ሰብእሰ እንዘ ልቡስ ውእቱ ልብሰ ብርሃን አዕረቀ ሥጋሁ
ወተከድነ አዕዳለ ዘማዕስ። ሰብእሰ እንዘ መላኪ ውእቱ እምታሕተ
እግዚእ ሰርቀ ወበልዐ እምዕፅ ዘኢተአዘዘ ሎቱ።
ሰውስ የብርሃን ልብስ የለበሰ ሲሆን ሰውነቱን አራቆተ የዳባ
ልብስን ለበሰ። ሰውስ ከጌታ በታች ገዢ ሲሆን ካልታዘዘለት ዕፅ
ሰርቆ በላ።
Man, who had been clothed with a garment of light, let
his body be found naked and was covered with garments
of skins. Man, being a ruler under the Lord, stole and
ate of the tree which was not prepared for him.
ኦ አዳም ምንተኑ ረሰይናከ ዘአምጻእከ ፍትሐ ሞት ላዕሌነ። ኦ
አዳም ምንተኑ ረሰይናከ ዘኢኀደገነ ንትፈጋፅ በገነተ ፍግዕ
በአብያተ እግዚአብሔር።
አዳም ሆይ የሞት ፍርድን ያመጣህብን ምን አደረግንህ። አዳም
ሆይ ደስታ ባለበት በገነት በእግዚአብሔር ማደርያ ደስ ይለን
ዘንድ ያልተውኸን ምን አደረግንህ።
O Adam, what wrong did we do to you that you did
bring the sentence of death upon us? O Adam, what
wrong did we do to you that you did not let us rejoice in
paradise, the abode of the Lord?
ኦ ሔዋን ምንተኑ ረሰይናኪ ናሁ ጸልመ ሥጋነ በብዙኀ ኃጣውእ
ዘእምነበርነ በአርአያ ሰማያውያን። ኦ ሔዋን ምንተኑ ረሰናይኪ
ናሁ ይበክያ ኵሎን አዋልድኪ ሶበ ይወልዳ በፃዕር ወበሕማም
ሔዋን ሆይ ምን አደረግንሽ እነሆ በኃጢአት ብዛት ሥጋችን
ጠቈረ በሰማያውያን አምሳል በኖርነ ነበረ። ሔዋን ሆይ ምን
አደረግንሽ እነሆ ልጆችሽ በጭንቅና በሕማም በወለዱ ጊዜ
ያለቅሳሉ።
O Eve, what wrong did we do to you that now our body
is darkened through the multitude of sins instead of being
worthy to live in the likeness of the heavenly ones? O
Eve, what wrong did we do to you that now all your
daughters weep when they give birth in pain
ወይደምዋ በከመ አድመውኪያ አንቲ ለእንትኩ ዕፅ ዘውስተ
ገነት። ኦ አዳም ወሔዋን እስመ አኮ ዘይትከሀል ኪያክሙ
ንጽዐል በከመ ለልሳን ዘኢይትከሀል ይጽዐልዎ እንዘ ይትናገሩ
ቦቱ።
አንቺ ያችን በገነት ያለችውን ዕንጨት እንዳደማሻት ይደማሉ።
አዳምና ሔዋን ሆይ እናንተን እንነቅፍ ዘንድ የሚቻል አይደለም
እኮ አንደበትን እየተናገሩበት ሊሰድቡትና ሊነቅፉት እንዳይቻል
and suffering and issue blood as you did make that tree
in the garden to bleed? O Adam and Eve, it is
impossible for us to blame you as it is impossible for
man to blame the tongue while speaking with it..
ወከማሁ አንትሙ ንሕነ ወንሕነ አንትሙ። ኦ አዳም ወሔዋን
አንትሙሰ ነሳሕያን በተግሣፀ እግዚእ መሐሪ ፤
እንደዚህም እናንተ እኛን ናችሁ እኛም እናተን ነን። አዳምና
ሔዋን ሆይ እናንተስ ይቅር ባይ በሆነ ጌታ ተግሣጽ ንስሓ
ገብታችኋል።
Likewise you are one with us and we are of one kind
with you O Adam and Eve, you became penitent through
the reproof of the merciful Lord.
ኦ አዳም ወሔዋን አንትሙሰ በአማን ድኁናን ወቦእክሙ ኀበ
ዘትካት ርስትክሙ ዘእንበለ ክልአት በደመ ዚአሁ
ለዘተቤዘውክሙ።
አዳምና ሔዋን ሆይ እናንተስ በእውነት ድናችኋል በተበጃችሁ
በጌታ ደም ያለ መከልከል ወደ ቀደመ ርስታችሁ ገብታችኋል።
O Adam and Eve, you were truly saved and you entered
into your previous inheritance through the blood of your
Redeemer without hindrance.
ወኵሎሙ ዐላውያን እለ ኢየአምኑ በዘተቤዘወክሙ ኢኮኑ
ደቂቅክሙ አላ አርአያክሙ ወአምሳሊክሙ። ወንሕነሰ እለ አመነ
በዋሕድ ወልድክሙ በአማን ንሕነ አርኣያክሙ ወአምሳሊክሙ
እለ ወጻእነ እምሐቋክሙ።
በተቤዣችሁ በጌታ የማያምኑ ዐላውያን ሁሉ ልጆቻችሁ
አይደሉም አርኣያችሁ ምሳሌያችሁ ናቸው እንጂ። በአንድ
ልጃችሁ ያመነ እኛ ግን በእውነት ከወገባችሁ የወጣን አርኣያችሁ
ምሳሌዎቻችሁ ነን።
All the heretics who do not believe in your Redeemer are
not your children though they seem to be like you. But
we who believed in your only Son are the true image
and likeness, got from your loins.
ናሁ ለደቂቅክሙ በልዐተነ ኃጢአት ከመ ዘእሳት ፤ ወአውዐየተነ
ፍትወት። አኮ ፍትወተ ነፍስ አላ ፍትወተ ሥጋ ዘውእቱ
ማኅጐሊሃ ለነፍስ።
እነሆ እኛን ልጆቻችሁን ኃጢአት እንደ እሳት በላችን ፤
ፍትወትም አቃጠለችን። የነፍስ ፍትወት አይደለም የሥጋ
ፍትወት ነው እንጂ ይኸውም ነፍስን የሚያጠፋት ነው።
Behold sin has consumed us, your children, like fire, and
lust has burnt us, not the lust of the soul but the lust of
the flesh through which the soul is destroyed.
እምይእዜሰ ንበል ሰላም ለኪ ኦ ገነተ ትፍሥሕት ዘኢይትከሀል
ንባእ ኀቤኪ ዘእንበለ ዳእሙ በድርዐ እንግድዓ። ሰላም ለኪ ኦ
ኤዶም ገነት እንተ አቡነ አዳም ዘኢይትከሀል ናንፈርዕፅ
እንግዲህስ የደስታ ገነት ሆይ ሰላም ላንቺ ይሁን እንበል
በመጨከን ነው እንጂ ወዳንች እንገባ ዘንድ የማይቻለን።
የአባታችን የአዳም ኤዶም ገነት ሆይ ሰላም ላንቺ ይሁን
Henceforth let us say, Hail, you garden of happiness into
which it is impossible for us to enter save by the
breastplate. Hail O you eastern garden of Our Father
በውስቴትኪ ዘእንበለ ዳእሙ እመ ኢያፃመውነ ሥጋነ በዝየ።
ሰላም ለኪ ኦ ምድረ ገነት ዘኢይትከሀል ናንሶሱ በውስቴትኪ
ዘእንበለ ዳእሙ እመኢከላእነ እገሪነ እምአንሶስዎ በከንቱ።
በውስጥሽ ደስ ሊለን የማይቻል በዚህ ሥጋችንን ካላደከምን
በቀር። የገነት ምድር ሆይ ሰላም ላንቺ ይሁን በውስጥሽ
ልንመላለስ የማይቻል እግሮቻችንን በከንቱ ከማመላለስ
ካልከለከልን በቀር።
Hail you ground of Eden in which it is impossible for us
to walk unless we present our feet from vain walking.
Adam in which it is impossible for us to rejoice unless
we make weak our bodies here.
ወካዕበ ንበል ኦ ሱራፊ ዐቃቢሃ ለገነት ዘበሰይፈ እሳት ኅድገነ
ንባእ ወንርአያ ለአብያተ እግዚእ ወአኮ ዘንነብር ውስቴታ።
ዳግመኛም በእሳት ሰይፍ ገነትን የምትጠብቅ ሱራፊ ሆይ
የጌታን ማደሪያ ገብተን እናያት ዘንድ ተወን እንበል በውስጥዋም
የምንኖር አይደለም።
Let us also say, O Seraph, guard of the garden with the
sword of fire, allow us to enter and see the abode of the
Lord though we may not stay in it.
ኦ ሱራፊ ኅድገነ ንባእ ንርአያ ለማኅደረ ሕይወት ወአኮ
ዘንትኀባእ ህየ። ኦ ሱራፊ ኅድገነ ንባእ ውስተ ገነት ወናፄኑ
አፈዋቲሃ ወይሠወጥ ውስተ ልብነ መዓዛ ዚአሃ።
ሱራፊ ሆይ የሕይወት ማደሪያን (ገነትን) ገብተን እናያት ዘንድ
ተወን በዚያ የምንሸሸግ አይደለም። ሱራፊ ሆይ ወደ ገነት
ገብተን ሽቱዋን እናሸት ዘንድ ተወን መዓዛዋን በልቡናችን
ይጨመር ዘንድ።
O Seraph, allow us to enter and see the abode of life
though we may not hide there. O Seraph, allow us to
enter into the garden and smell its perfume that its savor
may be poured into our hearts.
ኦ ሱራፊ ኅድገነ ንባእ ውስተ ዘቀዳሚ ርስተ አቡነ ከመ
ንትፈሣሕ በዕፀዊሃ ወአኮ ዘንቀጥፍ እምፍሬሃ በአእዳው ከመ
ዘትካት።
ሱራፊ ሆይ ወደ ቀደመ አባታችን ርስት እንገባ ዘንድ ተወን።
በዕንጨቶቿ ደስ ይለን ዘንድ እንደ ቀድሞ ከፍሬዋ በእጃችን
የምንቈርጥ አይደለም።
O Seraph, admit us into the previous inheritance of our
father that we may be pleased with its trees, though we
may not pluck with our hands from its fruit as before.
ኦ ሱራፊ ኅድገነ ንባእ ንርአዮሙ ለወሐይዝተ ብርሃን እለ
ይሠቅይቅዋ ለገነተ ግዮን ወኤፌሶን ጤግሮስ ወኤፍራጥስ ፤ ቦ
ዘይወፅእ እምሥራቅ ወየሐውር ለምዕራብ ከመ ይሥቂ ዘህየ።
ሱራፊ ሆይ ገነትን የሚያጠጧት የብርሃንን ወንዞች ግዮንንና
ኤፌሶንን ጤግሮስንንና ኤፍራጥስን ገብተን እናያቸው ዘንድ
ተወን። ከምሥራቅ ወጥቶ ወደ ምዕራብ የሚሄድ አለ በዚያ
ያለውን ያጠጣ ዘንድ።
O Seraph, allow us to enter and see the streams of light
irrigating the garden, Ghion, Pison, Hiddekel and
Euphrates. There is that which proceeds from the east
and flows to the west to irrigate that which is there.
ቦ ዘይወጽእ እምዕራብ ወየሐውር ለምሥራቅ ከመ ይሥቂ ዘህየ
ወቦ ዘይነቅዕ እምደቡብ ወይሠወጥ ለሰሜን ከመ ይሥቂ ዘህየ
ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ የሚሄድ አለ ፤ በዚያ ያለውን ያጠጣ
ዘንድ ከደቡብ ነቅሎ ወደ ሰሜን የሚጨመር አለ ፤ በዚያ
ያለውን ያጠጣ ዘንድ።
There is that which proceeds from the west and flows to
the east to irrigate that which is there. There is that
which springs from the south and is poured to the north
to irrigate that which is there.
ወቦ ዘይፈለፍል እምሰሜን ወይሠወጥ ለደቡብ ከመ ይሥቂ
ዘሕየ።
ከሰሜን መንጭቶ ወደ ደቡብ የሚጨመር (የሚሄድ) አለ በዚያ
ያለውን ያጠጣ ዘንድ።
There is that which springs from the north and is poured
to the south to irrigate that which is there.
በከመ ተብህለ መንክር ተላህያ ለባሕር ወከማሁ መንክር ውእቱ
ተላህዮቶን ለአፍላግ ዘእንበለ ድምፅ። ምንተ ንብል ወንዛዋዕ
ከመ መሰንቆ ዘአልቦ ነፍስ።
የባሕር መመላለስዋ ድንቅ ነው እንደ ተባለ እንዲሁም ያለ
ድምፅ የአፍላግ መመላለሳቸው ድንቅ ነው። ምን እንላለን ነፍስ
እንደሌለውም እንደ መሰንቆ እንጫወታለን።
As it was said, Wonderful is the movement of the sea,
likewise wonderful is the movement of the rivers without
noise. What shall we say: we play like the harp which
has no soul.
ወንሕነሰ እለ ቅቡአን በጸጋ እግዚአብሔር በአማን ክርስቲያን
ክርስቶሳውያን ወመሢሐውያን ንጽሐቅ ወንጐጕዕ ንቅናዕ
ወንቅረብ ከመ ንባእ እምክብር ውስተ ክብር።
የእግዚአብሔር ጸጋ የተቀባን በእውነት ክርስቲያን የክርስቶስ
ወገኖች መሢሐውያን እኛ ግን እንትጋ እንቸኵልም እንቅና
ከክብር ወደ ክብር እንገባም ዘንድ እንቅረብ።
But we, who are anointed with the grace of God, true
Christians, the people of Christ and Messiah, let us
watch, hasten, be jealous and draw near to pass from
honour to honour.
መቅድመ ናግርሮ ለሥጋነ ፤ ወናስተጋብእ ሕሊናነ እምዝርወት
ኵሎ ጊዜ ከመ ተሰጢዎ ይትወከፍ ጸሎተነ እግዚአብሔር
አምላክነ።
አስቀድሞ ሥጋችንን እናስገዛው ፤ ሁልጊዜ አሳባችንን ከመባከን
እንሰብስብ ፤ አምላካችን እግዚአብሔር ወዶ ልመናችንን
ይቀበልልን ዘንድ።
First of all let us subject our bodies, and let us always
separate our minds from dissipation that the Lord our
God may willingly accept our prayer.
ዲያቆን (Deanon)
ንነጽር።
እናስተውል።
Let us give heed.
አኮ ብነ ዝየ ሀገር አጽዳፍ ወጐጻጕጽ ወመብዕስ ዘኢኮነ ርቱዐ
አላ ዘበላዕሉ ኀበ ዘቀደሙ በጺሐ ነቢያት ወሐዋርያት።
ገደል ጐጻጕጽ ቀና ያይደለ ጠማማ የሆነ ሀገር ከዚህ ያለን
አይደለም ነቢያትና ሐዋርያት አስቀድመው የደረሱበት በልዕልና
ያለ ነው እንጂ።
We have not here a proud, swelling, and crooked city
which is not straight, but we have that which is above
where the prophets and apostles have come before us.
አኮ ብነ ዝየ አብያት ዘሕኑፅ በኆፃ ዘይነፍሕዎ ነፋሳት
ወይገፍዕዎ ወኃይዝት። አላ ዘበላዕሉ ኢየሩሳሌም አግዓዚት ኀበ
ቀደሙ በዊአ ሊቃነ ጳጳሳት ወኤጲስ ቆጶሳት ቀሳውስት
ወዲያቆናት።
ለእኛ ከዚህ በአሸዋ የተሠራ ነፋሳት የሚነፍሱበት ፈሳሾች
የሚገፉት ቤት ያለን አይደለም ፤ በላይ ያለች ነፃ የምታወጣ
ኢየሩሳሌም ናት እንጂ። አስቀድመው የጳጳሳት አለቆችና ጳጳሳት
ኤጲስቆጶሳት ቀሳውስትና ዲያቆናትም አስቀድመው የገቡባት።
We have not here a house on sand against which the
winds blow and the floods beat, but the free Jerusalem
which is above and into which the patriarchs, bishops,
priests and deacons have entered before us.
ወእሉ እንዘ ከማነ ለባስያነ ሥጋ እሙንቱ ተመሰሉ ከመ
መላእክት በሕይወቶሙ አንጽሑ ነፍሶሙ ወአፃዕደዉ
አልባሲሆሙ ፤
እሊህ እንደኛ ሥጋን የለበሱ ሲሆኑ ባነዋወራቸው መላእክትን
መሰሉ ፤ ሰውነታቸውን አነጹ ልብሳቸውንም ነጭ አደረጉ ፤
And they, being clothed in flesh like us, resembled the
angels in their lives, purified their souls, made white their
garments,
ወኢያርኰሱ ምኵራበ ሥጋሆሙ ፤ ወተጽሕፈ ስሞሙ ውስተ
መጽሐፈ ሕይወት በደሙ በግዑ።
የሥጋቸውንም አዳራሽነት አላሳደፉም ፤ ስማቸውም በበጉ
ደም በሕይወት መጽሐፍ ውስጥ ተፃፈ።
did not defile the abode of their body, and their names
were written in the book of life through the blood of
the Lamb.
ወንሕነኒ እለ ተወለድነ በሥጋ ከማሆሙ ፤ ብነ ፫ቱ ልደታት
አሐቲ ጥምቀት ቅድስት እንተ ትሬስየነ አምሳለ ክርስቶስ ወ፩ዱ
ሥጋሁ ወደሙ ለክርስቶስ ዘይሠሪ አበሳ ወኃጢአተ።
እንደ እርሳቸው በሥጋ ተወልደን ፤ እኛም ሦስት ልደቶች አሉን
አንዲቱ ክርስቶስን የምታስመስለን ቅድስት ጥምቀት ናት
አንዱም በደልና ኃጢአትን የሚያስተሰርይ የክርስቶስ ሥጋውና
ደሙ ነው።
We, who were born in flesh like them, have three births:
one is the holy baptism which makes us like Christ, one
is the body and blood of Christ which forgive iniquity and
sin,
ወ፩ዱ አንብዕ ዘበንስሐ ዘይወፅእ እምውስጥ በአምሳለ ዮርዳኖስ
ዘያቄርብ ንጹሐ ቅድመ እግዚአብሔር ፤ ወኵልነ እለ ንጹሐን
ንሕጽብ ሥጋነ በማይ ንጹሕ።
አንዱም ንጹሕ አድርጎ ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርብ ከሰውነት
ውስጥ በዮርዳኖስ አምሳል የሚወጣ በንስሓ ያለ ዕንባ ነው። እኛ
ሁላችንም ንጹሓን ስንሆን ሥጋችንን በንጹሕ ውኃ እንጠብ።
and one is the tears of penitence which flow from within
like Jordan and bring us in purity before God. So let us
all, being purified, wash our bodies with water.
ወንኩን አምሳለ መላእክት እለ ይሴብሕዎ ለእግዚአብሔር በቃለ
ቅዳሴ በበዕበዮሙ ወበበማኅበሮሙ በበነገዶሙ ወበበሠራዊቶሙ
በበአስማቲሆሙ ወበበኁልቆሙ።
በምስጋና ቃል እግዚአብሔርን እንደሚያመሰግኑት መላእክት
እንሁን ፤ በየማዕረጋቸውና በየማኅበራቸው በየነገዳቸውና
በየሠራዊታቸው በየስማቸው በየቊጥራቸውም የሚጋርዱ አሉ።
And let us be like the angels who praise God with the
word of holiness, according to their ranks, their
congregation, their tribes, their hosts, their names and
their number.
ቦ ዘይኬልሉ ፤ ወቦ ዘየዐውዱ ቦ ዘይየብቡ ፤ ቦ ዘየዐጥኑ ወቦ
ዘይዜምሩ ፤ ቦ ዘየአኵቱ ወቦ ዘይሴብሑ እለ ፮ቱ ክነፊሆሙ።
የሚከቡም አሉ ፤ በዜማ የሚያመሰግኑ አሉ ፤ የሚዘሩም አሉ
በልብ የሚያመሰግኑ አሉ ፤ የሚያጥኑም አሉ ፤ በቃል
የሚያመሰግኑ አሉ ክንፎቻቸው ስድስት የሆኑት።
There are those who cover, those who encircle, those
who make a joyful noise, those who sing, those who give
thanks and those who glorify. Those of six wings
ከመዝ ይብሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ፀባዖት ፍጹም
ወንሕነኒ ንበል ምስሌሆሙ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስእግዚአብሔር።
እንዲህ ይላሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ፍጹም አሸናፊ እግዚአብሔር
እኛም ከነርሱ ጋራ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ፍጹም አሸናፊ
እግዚአብሔር ነው እንበል::
say, Holy Holy Holy, perfect Lord of hosts. Let us say
also with them, Holy holy holy God.
አውሥኡ።
ተሰጥኦውን መልሱ።
You, Answer.
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ጸባዖት ፍጹም ምሉዕ ሰማያተ
ወምድረ ቅድሳተ ስብሐቲከ።
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ፍጹም አሸናፊ እግዚአብሔር የጌትነትህ
ምስጋና በሰማይ የመላ ነው።
Holy Holy Holy, perfect Lord of hosts, heaven and earth
are full of the Holiness of Your Glory.
ንዑ ናዕብያ ንዑ ንወድሳ። ንዑ ናክብራ። ንዑ ናብዕላ ለበኵረ
በዓላት እንተ ይእቲ ሰንበተ ክርስቲያን ቅድስት ወንበል ዛቲ
ዕለት እንተ ገብረ እግዚአብሔር።
የበዓላትን በኵር ኑ ከፍ ከፍ እናድርጋት። ኑ እናመስግናት። ኑ
እናክብራት። በዓል እናድርጋት። ይህችውም ቅድስት ሰንበተ
ክርስቲያን ናት። ይህች ቀን እግዚአብሔር ሥራ የሠራባት ናት
እንበል።
Come let us exalt; come, let us praise; come, let us
honor; come let us celebrate the chief of the Holy days
which is the Holy Sabbath of the Christians. Let us say,
This is the day which the Lord has made;
ንትፈሣሕ ወንትሐሰይ ባቲ ወንዘምር ምስለ አሳፍ ነቢይ እንዘ
ንብል ተፈሥሑ በእግዚአብሔር ዘረድአነ።
በእርስዋም ደስ ይበለን ፤ ኀሤትም እናድርግ። እንደ ነቢዩ እንደ
አሳፍም በረዳን በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ እያልን እንዘምር።
we will rejoice and be glad in it; and let us sing with
Asaph, the prophet, saying Rejoice in God who helped
us.
በአማን ንትፌሣሕ በእግዚአብሔር ዘጸገወነ እምግብርናት ግዕዛነ
ወእምጽልመት ብርሃነ። ወየብቡ ለአምላከ ያዕቆብ።
ከመገዛት ነፃነትን ፣ ከጨለማም ብርሃንን በሰጠን በእግዚአብሔር
በእውነት ደስ ይበለን። ለያዕቆብ አምላክ እልል በሉ።
Truly let us rejoice in God Who has granted us freedom
from slavery, light from darkness ; make a joyful noise
unto the God of Jacob.
በአማን ንየብብ ለአምላከ ነቢያት ቅዱሳን ወለእግዚአ ሐዋርያት
ንጹሓን። ንሥኡ መዝሙረ ወሀቡ ከበሮ።
ለክቡራን ነቢያት አምላክ ፣ ለንጹሓን ሐዋርያት ጌታ በእውነቱ
እልል እንበል። በገናን ያዙ ፤ ከበሮንም ስጡ።
Truly let us make a joyful noise unto the God of the
Holy prophets and unto the Lord of the pure apostles.
Take a psalm and bring hither the timbrel.
በአማንኬ ንንሣእ ወንጌል ዘቦ ውስቴቱ ትሕትና ወፍቅር።
ወንኅድግ ኦሪተ ዘቦ ውስቴቱ ፍትሕ ወቀትል ቤዛ ነፍስ ህየንተ
ነፍስ።
በውስጡ ትሕትናና ፍቅር ያለበትን ወንጌልን በእውነት እንያዝ
፤ ኦሪትን ግን እንተው በውስጡ ስለነፍስ የነፍስ ቤዛ የሚሆን
የሞት ፍርድ ያለበትን።
Truly let us take the Gospel in which there are humility
and love, and let us leave the Law in which there are
the judgement of death and the penalty of a life for a
life
መዝሙር ሐዋዝ ዘምስለ መሰንቆ ትእዛዘ ወንጌልኬ ሠናይ ምስለ
ገቢሮቱ።
በገና ከመሰንቆ ጋራ የተስማማ ነው ፤ የወንጌልም ትእዛዝ
ከመሥራቱ ጋራ ያማረ ነው።
As the psaltery is pleasant with the harp so the
commandment of the Gospel is good with its fulfillment.
መሰንቆ ይእቲ ሃይማኖት እንተ ለብስዋ ሰማዕት። ንፍሑ ቀርነ
በዕለተ ሠርቅ። በአማን ንበል ሃሌ ሉያ በመዝሙረ ዳዊት ነቢይ
በእምርት ዕለት በዓልነ።
መሰንቆ ሰማዕታት የለበስዋት ሃይማኖት ናት። በመባቻ ቀን
ነጋሪት ምቱ። በነቢዩ በዳዊት መዝሙር በታወቀች በበዓላችን
ቀን በእውነት ሃሌ ሉያ እንበል።
The harp is the faith with which the martyrs are clothed.
Blow up the trumpet in the new moon. Truly let us say :
Halleluiah in the prophet David's Psalm, at the appointed
time, on our solemn feast day.
በአማን እምርት ይዕቲ እንተ ባቲ አኀዘ እግዚአብሔር ከመ
ይግበር ግብሮ። ኦ ዛቲ ዕለት ቀዳማዊት ይእቲ ወአኮ ደኃራዊት።
ወደኃራዊት ይእቲ እንተ ትሰፍን ለዓለም።
እግዚአብሔር ሥራውን ይሠራ ዘንድ የጀመረባት በእውነት
የታወቀች ናት። ወዮ ይህች ዕለት መጀመሪያ ናት ኋለኛ
አይደለችም። ወዮ ይህች ዕለት ለዘላለሙ የምትገዛ ኋለኛ ናት
እንጂ።
Truly it is that time appointed, in which God began to do
His work. Oh! This day is the first one, not the last one.
Oh! This day will reign forever.
ኦ ዛቲ ዕለት ለአብርሃም ተከሥተት ወኪያሁ አመነየት ፤
ወአነበየት ወኪያሁ አስተፍሥሐት።
ወዮ ይህች ዕለት ለአብርሃም ተገለጸች። እርሱንም አስመኘች ፤
ትንቢትም አናገረች ፤ እርሱንም ደስ አሰኘች።
Oh, this day was declared to Abraham, it make him
crave, revelation speaks and made him happy.
ኦ ዛቲ ዕለት ለሙሴ በደብረ ሲና ተከሥተት ፤ ወእምኀበ
እስራኤል ተከብተት። ኦ ዛቲ ዕለት በነቢያት ተዐውቀት ፤
ወእምኀበ ሕዝበ አይሁድ ተሠወረት።
ወዮ ይህች ዕለት ለሙሴ በደብረሲና ተገለጸች ፤ ከእስራኤል ግን
ተሰወረች። ወዮ ይህች ዕለት በነቢያት ታወቀች ፤ ከአይሁድ
ወገንም ተሰወረች።
Oh, this day was declared to Moses on the Mount of
Sinai but was hidden from the Israelites. Oh, this day
was known by the prophets and was hidden from the
people of the Jews,
በኀቤነሰ ፍጹም አስተርአየት ፤ ወከመ ፀሓይ አንበስበሰት
ለለሰሞኑ ትሰፍን ፤ ወለለሰሙኑ ትነግሥ ፤ ወለለሰሙኑ
ትትቀመር።
በእኛ ዘንድ ግን ፈጽሞ ተገለጸች። እንደ ፀሓይም ተመላለሰች።
በየሳምንቱ ትሰለጥናለች ፤ በየሳምንቱ ትነግሣለች ፤ በየሳምንቱ
ትቆጠራለች።
but to us it has been absolutely revealed; it alternates
like the sun, it rules every week and reigns every week
and is numbered every week.
ኦ ዛቲ ዕለት ቅድስቱ ለአብ ፣ ቡርክቱ ለወልድ ፣ ልዕልቱ
ለመንፈስ ቅዱስ ንትፌሳሕ ባቲ ፤ ወንትሐሠይ ባቲ ፤ ቀድስዋ
ከመ ትትቀደሱ ባቲ።
ወዮ ይህች ዕለት አብ የቀደሳት ፤ ወልድ የባረካት ፤ መንፈስ
ቅዱስ ከፍ ከፍ ያደረጋት ናት። በእርሷ ደስ ይበለን። በእርሷም
ኀሤት እናድርግ ፤ ትከብሩባት ዘንድ አክብሯት።
Oh, this day is what the Father hallowed, the Son
blessed and the Holy Spirit exalted. Let us rejoice and
be glad in it and sanctify it that we may be sanctified
through it.
ኦ ባዕዳት ዕለታት እንተ ባቲ ተአመርክን ለአዝማን ወለመዋዕል፤
ነዓኬ ወድሳሃ ለበኵረ በዓላት እንተ ይእቲ ሰንበተ ክርስቲያን
ቅድስት።
ዘመን ወር ለመባል በእርሷ የታወቃችሁ ሌሎች ዕለታት ሆይ
የበዓላትን በኵር ኑ አመስግኗት። ይህችውም የከበረች ሰንበተ
ክርስቲያን ናት።
O other days of the week, which are introduced through
it to the seasons and to the days of the month, come
ye, let us praise the holy Sabbath of the Christians which
is the chief of the holy days.
ኦ ዛቲ ዕለት እንተ ባቲ ብሊት ተፀርዐት ወሐዳስ ጸንዐት ኦ ዛቲ
ዕለት እንተ ባቲ ሙቁሐን ተፈትሑ ወአግብርት ግዕዙ። ኦ ዛቲ
ዕለት ባቲ ምዝቡር ተሐንፀ ወሰይጣን ተኀጕለ።
ወዮ ይህች ዕለት ያረጀችዋ ያለፈችባት አዲሲቷ የጸናችባት
ናት። ወዮ ይህች ዕለት እሥረኞች የተፈቱባት ባሮች ነፃ
የወጡባት ናት። ወዮ ይህች ዕለት የፈረሰ የታነጸባት ሰይጣንም
የጠፋባት ናት።
Oh, this day is that in which the old ceased and the new
was confirmed; Oh, this day is that in which the
prisoners were released and the slaves were set free.
Oh, this day is that on which the ruined was rebuilt and
Satan was destroyed.
ወካዕበ አመ ትሰፍን ዛቲ ዕለት ይከውን ሐዲስ ግብር ወሐዲስ
ነገር። አልቦ አሜሃ ብርሃነ ፀሓይ ወወርኅ ወከዋክብት ኢዋካ
ወኢፀዳል ኢክረምት ወኢሐጋይ።
ዳግመኛም ይህች ዕለት በምትሰለጥንበት ጊዜ አዲስ ሥራ ፣
አዲስ ነገርም ይሆናል። ያን ጊዜ የፀሓይና ፣ የጨረቃ ፥
የከዋክብትም ብርሃን ወይም ፀዳል ክረምት ወይም በጋ የለም።
Again, when this day rules there will be a new work and
a new thing; and at that time there will not be the light
of the sun or the moon or the stars or candle or any
light, winter or summer.
ወታስተናፍስ ምድር ፯ተ ዕለታት እንዘ አልቦ ዘይትሐወስ
ውስቴታ ዘነፍስ ሕያው። ወይትፌኖ ቃል ይትአተት ጽንዐ
ሰማያት ወያድለቀልቅ ግዘፈ ምድር።
በውስጧ በነፍስ ሕያው ሁኖ የሚንቀሳቀስ ፍጥረት ሳይኖርባት
ምድር ሰባት ቀን ታርፋለች። እንደ ረቂቅ ፉጨት ያለ ቃል
ይላካል። በዚያችም ቃል የሰማያት ጽንዕ ይወገዳል። የምድርም
ግዘፍ ይናወጣል።
The earth will rest for seven days while there will not be
in it any moving thing of all the living creatures. There
will be sent a sounding word; through the same word the
existing heaven will be destroyed and the earth will pass
away.
አሜሃ መቃብራት ይትከሠታ ወሙታን እለ በልዩ ዘእምዓለም
ይትነሥኡ ከምቅጽበተ ዓይን።
ያን ጊዜ መቃብራት ይከፈታሉ። አለም ከተፈጠረ ጀምሮ
የፈረሱ ሙታን ፈጥነው እንደ ዓይን ቅጽበት ይነሣሉ።
At that time the graves will be opened and the dead that
waxed old from the beginning of the world will rise in the
twinkling of an eye.
ወያወፊ አብ ለወልዱ መንግሥተ ወምኵናነ። አሜሃ ያስተርኢ
ኃይለ መብረቅ ሐዲስ። ወቃለ ነጎድጓድ ግሩም እምቀዳሚ
ዘኢሰምዐ እዝን ወዘኢርእየ ዓይን።
አብ መንግሥቱንና ፍርዱን ለልጁ ይሰጣል። ያን ጊዜ አዲስ
የመብረቅ ኃይል ይታያል። ግሩም የሚሆን የነጎድጓድ ቃል
ይሰማል። ከመጀመሪያ ጀምሮ ጆሮ ያልሰማው ዓይንም ያላየው።
The Father will grant to His Son the kingdom and the
judgement, then there will be revealed the power of a
new lightning and a fearful sound of thunder which ear
has not heard and eye has not seen from the beginning.
ወይቀውሙ ቅድሜሁ ግሩማን መላእክት እለ አክናፈ እሳት እለ
አልቦሙ ስም ወኢይብልዎሙ እገሌ ወእገሌ ወእለ ነበሩ ውስተ
መንጦላእቱ ለአብ መላእክተ ገጽ እሙንቱ።
የእሳት ክንፎች ያሏቸው ግሩማን መላእክት በፊቱ ይቆማሉ።
እገሌና እገሌ የማይሏቸው በአብ መጋረጃ ውስጥ የሚኖሩ
ባለሟሎች መላእክት ናቸው።
There will stand before Him the fearful angels with the
wings of fire who have no names, and whom they do
not call such and such a one, and who lived within the
veil of the Father,
ወዘእሉ ክንፍ ይትጓዳዕ ወምስለ ክንፍ ይደምፁ ወያንጎድጒዱ
ወይመልኁ ሰይፎሙ ወያንበለብሉ ከመ ያርእዩ ኃይለ ጽንዖሙ።
የሊህም ክንፍ ከክንፍ ጋራ ይሳበቃል ፤ ይሰማሉ ፤ ያንጎዳጉዳሉ
፤ ሰይፋቸውንም ይመዛሉ ፤ የጽናታቸውንም ኃይል ያሳዩ ዘንድ
ይበራሉ።
and they are the messengers of His face. Their wings
will strike one against another,' they will sound, thunder
and draw out their swords and let them glitter to show
their strength.
አሜሃ ትትከሠት ባሕረ እሳት እስመ ማዕምቅቲሃ ወግበ አስሐትያ
ዘመትሕቴሃ ወፈለገ እሳት ይውኅዝ ከመ ይርአይ ኵሉ ዘጽኑሕ
ሎቱ።
ያን ጊዜ የእሳት ባሕር እስከ መሠረቷ ትገለጣለች። በበታቿ ያለ
የውርጭ ጉድጓድም የእሳት ወንዝ ይፈሳል። ሁሉ ተጠብቆለት
ያለውን ያይ ዘንድ።
At that time the sea of fire will be opened to its very
depth and the pit of frost which is under it will be opened
also; the river of fire will flood that every one may see
that which waits for Him.
አሜሃ መጻሕፍት ይትከሠታ ወምግባራት ይሰጣሕ ፤ ወልሳን
ያረምም ፤ ወአፍ ብቅው ይብሕም ፤ ወይቀውም ኵሉ ፍጥረት
በፍርሃት ወበረዓድ ወበዓቢይ ጸጥ።
ያን ጊዜም መጻሕፍት ይገለጣሉ። ሥራም ይገለጣል። አንደበትም
ዝም ይላል። የተከፈተ አፍም ድዳ ይሆናል። ፍጥረቱም ሁሉ
በመፍራትና በመንቀጥቀጥ በታላቅ ጸጥታም ይቆማል።
At that time the books will be opened, the works will be
revealed, the tongue will keep silent, the talkative mouth
will be dumb, and all the creatures will stand in fear and
tremble and there will be a great silence;
ወኢተአክል ኵላ ምድር ዘእንበለ መጠነ ምክያደ እግር ወይጸዐቅ
ከመ ጽፍቀተ ሮማን።
ምድር ሁሉ ከእግር መሄጃ ልክ በቀር አትበቃም ፤ እንደ ጽፍቀተ
ሮማን ይጨንቃታል።
silence; and upon the whole earth there will not be a
space as wide as a foot's span, and they will be
thronged like the seeds in a pome-granate.
አልቦ አሜሃ ሐፂር ወነዊኅ ፤ ጸሊም ወቀይሕ ፤ አላ ፩ዱ አካል
ወ፩ዱ ኅብር።
ያን ጊዜ አጭርና ረጅም ፣ ቀይና ጥቁር የለም ፤ አንድ አካል
አንድ መልክ እንጂ።
At that time there will neither be short nor tall, neither
black nor rec but one body and one appearance.
አልቦ አሜሃ ነፍስ ወኢተውላጠ ብእሲ በብእሲቱ ፤ አብ በወልዱ
ወእም በወለታ አላ ፩ዱ ፩ዱ ይነሥእ ፍዳ ምግባሩ።
ያን ጊዜ የነፍስ ቤዛ የለም ፤ ወንድ በሚስቱ መለወጥም ቢሆን ፤
አባት በልጁ ፤ እናትም በልጇ አንዱም አንዱን የሥራውን ፍዳ
ይቀበላል እንጂ።
At that time there will not be a ransom of the soul,
neither will man be judged for his wife, nor the father for
his son, nor the mother for her daughter, but everyone
will take the recompense of his work.
ኢየኀፍሮ ለባዕል እንበይነ ብዕሉ። አላ በከመ ተሐሰበ ሎቱ
ወኢይምሕሮ ለነዳይ እንበይነ ንዴቱ ለእመ ኢኮነ መሥመሬ
ሎቱ።
ባለጸጋውም ስለባለጸጋነቱ አያፍረውም። እንደ ተገመገመለት ነው
እንጂ። ለደኃውም ስለ ድኅነቱ አይራራለትም እርሱን ደስ
ካላሰኘው።
He will not be afraid of the rich because of his wealth
but as it was accounted to him; he will not pity the poor
because of his poverty unless he is pleased with Him.
አሜሃ ጻድቃን ይትፌሥሑ እስመ ለሀዉ በሕይወቶሙ።
ወኃጥአን ይበክዩ እስመ አፍቀሩ ሠሐቀ ወሥላቀ እስመ
በጽሐቶሙ ዕለተ ፍዳ ወደይን።
ያን ጊዜ ጻድቃን ደስ ይላቸዋል ፤ በሕይወታቸው አልቅሰዋልና።
ኃጥአንም ያለቅሳሉ ፤ ሳቅንና ስላቅን ስለወደዱ የፍርድና የፍዳ
ቀን ደርሳባቸዋለችና።
At that time the righteous will rejoice because they
mourned in their life, the sinners will weep because they
loved laughter and mirth and because the day of
recompense and condemnation will fall upon them.
አሜሃ ብዑላን ይነድዩ እስመ ሠለጡ ትፍግዕቶሙ በዐመፃ።
ወነዳያን ይብዕሉ እስመ ተወክፉ ንዴቶሙ በአኰቴት።
ያን ጊዜ ባለጸጎች ይደኸያሉ ተድላ ደስታቸውን በዐመጽ
ጨርሰዋልና ፤ ነዳያንም ባለጸጎች ይሆናሉ ንዴታቸውን በምስጋና
ተቀብለዋልና።
At that time the rich will become poor because they
completed their pleasure unrightfully, and the poor will
become rich because they accepted their poverty with
thankfulness.
አሜሃ ርኁባን ይጸግቡ እስመ ተፀነሱ በሕይወቶሙ።
ያን ጊዜ ተርበው የነበሩ ይጸግባሉ በሕይወታቸው ተቸግረው
ነበሩና።
At that time the hungry will be satisfied because they
suffered in their lives.
አሜሃ ነባብያን ያረምሙ እስመ ተናገሩ ከንቶ ፤ ወበከ ወዕጉሣን
ይነብቡ እስመ ኢኅደግዎ ለልሳኖሙ ይሩጽ ውስተ ሐሜት
ወኢያኅዘኑ ቢጾሙ ፍጹመ።
ያን ጊዜ ተናጋሪዎች የነበሩ ዝም ይላሉ ፤ ከንቱን ነገር
ተናግረዋልና። ትዕግሥተኞችም የነበሩ ይናገራሉ ፤
አንደበታቸውን ወደ ሐሜት ይሮጥ ዘንድ አልተዉትምና ፤
ባልንጀራቸውንም ፈጽሞ አላሳዘኑምና።
At that time the speakers will keep silent because they
spoke vain and worthless (words). But the patient will
speak because they did not let their tongue run to
backbiting and did not sadden their neighbour at all.
አሜሃ ጽኑዓን ይደክሙ እስመ አኅለቁ ሥጋሆሙ በዝሙት ፤
ወድኩማን ይጸንዑ እስመ ኃይሎሙ በሰጊድ ወበትጋህ መዓልተ
ወለሊተ።
ያን ጊዜ ጽኑአን የነበሩ ይደክማሉ ፤ ሥጋቸውን በዝሙት
አድክመዋልና። ደክመው የነበሩት ይጸናሉ ፤ ኃይላቸውን
በስግደት በቀንና በሌሊትም በመትጋት አድክመዋልና።
At that time the strong will become weak because they
destroyed their bodies in fornication, and the weak will
become strong because they weakened their strength in
prostration and watchfulness day and night.
አሜሃ ኃያላን ይጸብሱ እስመ ሰፍሑ እደዊሆሙ ውስተ ትዕግልት
ወአብከዩ እቤረ ወእጓለ ማውታ። አሜሃ ምኑናን ይሠርሩ ከመ
አንስርት ይሠርዕ ክነፊሆሙ ወይትሔደስ ውርዙቶሙ።
ያን ጊዜ ኃይለኞች ልምሾ ይሆናሉ ፤ እጃቸውን ለመቀማት
ዘርግተዋልና። ባልቴትንና አባት እናት የሞቱበትን
አስለቅሰዋልና። ያን ጊዜ የተናቁት እንደ አንሥርት ይበራሉ ፤
ክንፋቸውም ይወጣል ጒልማሳነታቸውም ይታደሳል።
At that time the hands of the powerful will become
withered because they stretched their hands to steal and
caused the widow and the orphan to weep. At that time
the rejected will fly like eagles, their wings will burgeon
and their strength will be renewed.
አሜሃ ዕቡያን ወዝኁራን ይትቀፈጹ ወይትከሰሠት ኀፍረቶሙ።
አሜሃ ዕሩቃን ይለብሱ እስመ አርሐሶሙ ነፍኒፈ ዝናም ወጠል
ወአመንደቦሙ ቍር ወአስሐትያ ወአውዐዮሙ ሐሩረ ፀሓይ።
ያን ጊዜ ትዕቢተኞችና ኩሩዎች ይገለጻሉ ፤ ኃፍረታቸውም
ይገለጻል። ያን ጊዜ የታረዙት ይለብሳሉ ፤ የዝናምና የጠል ካፊያ
አርሷቸዋልና ብርድና ውርጭ አስቸግሯቸዋልና የፀሓይ ሐሩርም
አቃጥሏቸው ነበርና።
At that time the haughty and the proud will be uncovered
and their nakedness will be revealed. At that time the
naked will be clothed because the showers of rain and
the dew wet them and they suffered from cold and frost,
and the heat of the sun burnt them.
አልቦ አሜሃ ኵናት ወወልታ ቀስት ወሐፅ እስመ ኵሉ ዘበምድር
ተስዕረ። አሜሃ ይፈትሕ ንጉሥ በኵነኔ ርትዕ ዘአልቦ አድልዎ።
ያን ጊዜ ጦርና ጋሻ ፣ ቀስትና ፍላፃ የለም። በምድር የነበረ ሁሉ
ተሽሯልና። ያን ጊዜ ንጉሥ አድልዎ በሌለበት በቅን ፍርድ
ይፈርዳል።
At that time there will be neither spear nor shield, neither
bow nor arrow, because everything on earth will pass
away. At that time the King will judge a right judgement
which has no respect of persons.
አሜሃ ይትፈለጡ ኃጥኣን እም ማዕከለ ጻድቃን ወይትሌለዩ
ርኵሳን እም ማዕከለ ንጹሓን።
ያንጊዜ ኃጥኣን ከጻድቃን መካከል ይለያሉ። ርኩሳንም ከንጹሓን
መካከል ይለያሉ።
At that time the sinners will be separated from the
righteous, and the unclean from the clean.
ምንትኬ ዘአሜሃ አውያት ፤ ወዘአሜሃ ክላሕ ፤ ወዘአሜሃ አንብዕ
እስከ ለሊሁ ፈጣሪ ያነብዕ በእንተ ፍጥረቱ እንተ ለሐኰት እዴሁ
ሶበ ይሬእዮሙ እንዘ የሐውሩ ውስተ ፍኖተ ኀጒል።
የዚያን ጊዜ አውያት ፤ የዚያን ጊዜ ጩኸት ፤ የዚያን ጊዜ ለቅሶ
ምን ያህላል? እርሱ ቅሉ ፈጣሪ ወደ ጥፋት መንገድ ሲሄዱ
ባያቸው ጊዜ እጁ ስለ ፈጠራቸው ፍጥረቶቹ እስኪያለቅስ ድረስ።
How great will be the shout of that time, how great will
be the cry of that time, and how much will be the tears
of that time when the Creator will weep for His creatures
formed with His hand, when He will see them going in
the way of destruction.
አሜሃ ኃጥአን ይበክዩ በእንተ ርእሶሙ ፤ ወጻድቃን ይበክዩ
በእንተ ዘመዶሙ። ወመላእክተ ሰማይ የኀዝኑ በእንተ ፍጥረተ
ሰብእ።
ያን ጊዜ ኃጥአን ስለ ራሳቸው ያለቅሳሉ። ጻድቃንም
ስለዘመዶቻቸው ያለቅሳሉ። የሰማይ መላእክትም ስለ ሰው
ፍጥረት ያዝናሉ።
At that time the sinners will weep for themselves, the
righteous will weep for their relatives and the angels of
heaven will be sad for the creation of man.
ወሶበ ተፈጸመ ኵሉ አሜሃ ለእሊአሁ ለኅሩያኒሁ ወለጻድቃኒሁ
ደብተራ ብርሃን ይተክል ፤ ወመንጦላዕተ እሳት ይሰፋሕ ዘቦ ፯ቱ
ምሥዋር።
ሁሉ ከተፈጸመ በኋላ ያን ጊዜ ለመረጣቸው ለወዳጆቹ
ለጻድቃኖቹ የብርሃን ድንኳን ይተክላል። ሰባት መሠወሪያ
ያለበት የእሳት መጋረጃ ይዘረጋል።
At that time when all is fulfilled there will be pitched a
tent of light for His elect and His righteous and there will
be stretched a curtain of fire of seven divisions for them.
ወህየ ይበውእ ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስ ውስተ ምሥጢር
ለሥርዓተ ግብር ወያቀውሞሙ ለካህናት በየማኑ ወለዲያቆናት
በጸጋሙ ከመ ያርእዮሙ ሥርዓተ ምሥጢር።
የካህናት አለቃ ኢየሱስ ክርስቶስ ከዚያ ወደዚህ ምሥጢር
ይገባል። ለግብር ሥርዓት ቀሳውስትን በቀኙ ዲያቆናትንም
በግራው ያቆማቸዋል። የምሥጢርን ሥርዓት ያሳያቸው ዘንድ።
There will enter the High Priest Jesus Christ into the
mystery and He will have the priests stand at His right
hand and the deacons at His left hand to show them the
order of the mystery.
ምንተ ይመስል ወምንት ስሙ ወምንተ ይትበሃል ዘአሜሃ
ምሥጢር ወይትከሀል ይእዜ ይንግርዎ ወኢሀሎ ውስተ ልበ ዕጓለ
እመሕያው።
ምን ይመስላል? ስሙስ ምንድነው? የዚያን ጊዜውስ ምሥጢር
ምንድነው? ዛሬ ሊናገሩት አይቻልም። በሰው ልቦናም የለም።
What will the mystery of that time look like, what will be
its name and what will be said of it? Today, it is
impossible for them to speak about it, and to conceive: it
is not in the heart of mortal man.
ኦ ካህናት ሥዩማን ክብር ለክሙ ሶበ ትትከሀኑ ምስለ እግዚአ
ሰማያት ወምድር። ኦ ዲያቆናት ኅሩያን እለ ትመስሉ አስራበ
ወርቅ ንጹሕ ፍሥሓ ለክሙ ሶበ ትሬእዩ ምሥጢረ ዕፁብ።
የተሾማችሁ ካህናት ሆይ ከሰማይና ከምድር ጌታ ጋር
ካገለገላችሁ ለእናንተ ክብር ይገባችኋል። የንጹሕ ወርቅ ሻሻቴ
የምትመስሉ የተመርጣችሁ ዲያቆናት ሆይ ለእናንተ ደስታ
ይገባል ፤ ድንቅ ምሥጢርን ባያችሁ ጊዜ።
O ordained priests, honour is yours as you minister with
the Lord of heaven and earth. O chosen deacons who
resemble a pure spring of gold, joy is yours when you
behold the wonderful mystery.
ኦ ቅዱሳን አበው እለ ትመስሉ አዕማደ ወርቅ ንጹሕ ዘቅውም
ዲበ ዕብነ ሰንፔር ብፅዓን ለክሙ።
ሰንፔር በሚባል ዕንቊ ላይ የቆመ የንጹሕ ወርቅ አዕማድን
የምትመስሉ ክቡራን አበው ሆይ መመስገን ይገባችኋል።
O holy fathers who resemble the pure golden pillars
standing on the sapphire stones, you will qualify to be
called blessed.
ኦ ኵልክሙ መሃይምናን እለ ትመስሉ ከዋክብተ ብሩሃን ዕበይ
ለክሙ ሶበ ትበውኡ ውስተ ይእቲ ከብካበ መርዓሁ ለክርስቶስ።
ብሩሃን ከዋክብትን የምትመስሉ ሁላችሁ ምእመናን ሆይ
ለእናንተ ክብር ይገባል። ክርስቶስ አንድነትን ወደሚያደርግባት
ወደዚያች ሠርግ በምትገቡበት ጊዜ።
O all believers, resembling the bright stars, greatness will
be yours as you enter into that wedding, the marriage of
Christ,
ዕበይ ሶበ ትሬእይዎ ለእግዚእክሙ ይቀንት ወያንሶሱ ምስሌክሙ
ወይሜጥወክሙ ዘዚአሁ ሀብታተ።
ጌታችሁን ታጥቆ ከእናንተ ጋራ እየተመላለሰ የእርሱን ሀብት
ሲሰጣችሁ ባያችሁ ጊዜ ለእናንተ ክብር ይገባል።
greatness will be yours when you see your God girded
and walking with you and giving you His gifts.
አሜሃ ሰአሉ ለነ አስተምሕሩ በእንቲአነ ይምሐረነ ወይሣሃለነ አኮ
በሥንነ አላ በሥንክሙ አኮ በከመ ምግባሪነ ርኵሰት አላ በከመ
ምሕረቱ ለአምላክነ።
ያን ጊዜ ለእኛ ለምኑልን። ስለ እኛ አማልዱ ይምረን ይቅር
ይለን ዘንድ በሥራችን አይደለም በሥራችሁ ነው እንጂ።
በረከሰች ሥራችን አይደለም እንደ አምላካችን ምሕረት ነው
እንጂ።
At that time pray and intercede on our behalf, that He
may have compassion and mercy upon us: not according
to our merit but according to your merit, not according to
our evil deeds but according to the mercy of our God.
በከመ ምሕረትከ አምላክነ ወአኮ በከመ አበሳነ። (፫ ጊዜ )
አምላካችን ሆይ እንደ ቸርነትህ ነው እንጂ እንደ በደላችን
አይሁን።(፫ ጊዜ)
According to Your mercy, our God, and not according to
our sins. (three times)
ንስእለከ እግዚኦ ወናስተበቊዐከ በእንተ እለ ኖሙ አበዊነ
ወአኀዊነ ወፈለሱ እምዝንቱ ዓለም ኀላፊ ከመ ታዕርፎሙ ሠናየ
አቤቱ ኀላፊ ከሚሆን ከዚህ ዓለም ስለ ሄዱ (ስለ ሞቱ)
አባቶቻችንና ስለ ወንድሞቻችን እንለምንሃለን እንማልድሃለንም፤
We pray you, lord, and beseech You on behalf of our
father and brothers who have fallen asleep and departed
from this corruptible world, grant them to rest well
እስመ አልቦ ንጹሕ እምርስሐት በቅድሜከ ሰብእሰ ፅቡረ
ኃጢአት ውእቱ።
በበጎ ታሳርፋቸው ዘንድ በፊትህ ከኃጢአት ንጹሕ የለምና ሰውስ
በኃጢአት ጭቃ የሆነ ነው።
because there is no one pure before Your from filthiness
since man is the mire of sin.
እመሰ ኃጢአተኑ ትትዐቀብ እግዚኦ እግዚኦ መኑ ይቀውም
ቅድሜከ። ዮም በዛቲ ዕለት ሰንበተ ብርሃን በኀበ ተሠርዐ ሥጋከ
ወደምከ እለ ነአምር አስማቲሆሙ ወንዜከር
ኃጢአትን ብትጠባበቅ ግን አቤቱ አቤቱ ባንተ ፊት ማን
ይቆማል። የብርሃን ሰንበት በሆነች ሥጋህና ደምህ በተሠራባት
በዚህች ቀን ዛሬ ስማቸውን የምናውቃቸውን
If you, Lord, should mark iniquities, O Lord, who shall
stand before You. Today on this day the Sabbath of light,
in which your body and blood are prepared, we
remember those whose names we know
በቃለ ዝንቱ ላእክ ወእለሂ ኢነአምር አስማቲሆሙ አንተ
ተዘከሮሙ በምሕረትከ ወጸሐፍ ስሞሙ ውስተ መጽሐፈ
ሕይወት በኢየሩሳሌም አግዓዚት።
በዚህ ባገልጋዩ ቃል እንጠራለን ፤ ስማቸውንም የማናውቃቸውን
አንተ በምሕረትህ አስባቸው ፤ ስማቸውንም ነጻ በምታደርግ
በኢየሩሳሌም በሕይወት መጽሐፍ ጻፍ።
through the word of this deacon, and remember you
through Your mercy those whose names we do not
know. Write their names in the book of life in free
Jerusalem.
በእንተ ብፁዕ ወቅዱስ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት አባ…………፣ ወብፁዕ
ጳጳስ አባ……………………...።
ብፁዕ ቅዱስ ስለሚሆን ስለ ርእሰ ጳጳሳት ስለ አባ………………
ብፁዕም ስለሚሆን ስለ አባ ………
For the sake of the blessed and holy Patriarch Abba
............ and the
blessed Archbishop Abba ......…………..
እንዘ የአኵቱከ በጸሎቶሙ ወበስእለቶሙ እስጢፋኖስ ቀዳሜ
ሰማዕት ዘካርያስ ካህን ወዮሐንስ መጥምቅ።
በጸሎታቸውና በልመናቸው ሲያመሰግኑህ የሰማዕታት
መጀመሪያ እስጢፋኖስ። ካህኑ ዘካርያስና መጥምቁ ዮሐንስ
While they yet give thee thanks in their prayer and in
their supplication: Stephen the first martyr, Zacharias the
priest and John the Baptist.
ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሰማዕት እለ አዕረፉ በርትዕት
በሃይማኖት ማቴዎስ ወማርቆስ ሊቃስ ወዮሐንስ ፬ቱ
ወንጌላውያን። ማርያም ወላዲተ አምላክ። …….
በሃይማኖት ስላረፉ ስለ ቅዱሳንና ስለ ሰማዕታት ሁሉ፤ አራቱ
ወንጌላውያን ማቴዎስና ማርቆስ ሉቃስና ዮሐንስ፤ አምላክን
የወለደች ማርያም።…….
And for the sake of all the saints and martyrs who
have gone to their rest in faith Matthew and mark, Luke
and John the four Evangelist; Mary the mother of
God,…….
ኦ ሥሉስ ቅዱስ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ባርክ ዲበ
ሕዝብከ ፍቁራን ክርስቶሳውያን በበረከተ ሰማያውያን
ወምድራውያን ወፈኑ ላዕሌነ ጸጋ መንፈስ ቅዱስ።
ልዩ ሦስት የምትሆን አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ የሚፋቀሩ
የክርስቶስ ወገኖች የሚሆኑ ሕዝብህን በሰማያውያንና
በምድራዊያን በረከት ባርክ። በእኛ ላይም የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ
ላክ።
O; Holy Trinity Father and Son and Holy Spirit, bless
Your people, Christians beloved, with blessings heavenly
and earthly and send upon us the grace of the Holy
Spirit
ወረሲ ኀዋኅወ ቤተ ክርስቲያንከ ቅድስት ርኅዋተ ለነ በምሕረት
ወበአሚን ወፈጽም ለነ አሚነ ሥላሴከ ቅድስት እስከ ደኃሪት
እስትንፋስ።
የቅድስት ቤተ ክርስቲያንህም ደጆች በምሕረትና በሃይማኖት
እንዲከፈቱ አድርግልን እስከ መጨረሻዪቱ ሕቅታም ድረስ ልዩ
ሦስትነትህን ማመንን ፈጽምልን።
and make the doors of Your Holy Church open unto us
in mercy and in faith; and perfect unto us the faith of
Your Holy trinity unto our latest breath .
ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ሐውጽ ሕሙማነ ሕዝበከ ፈውሶሙ
ወምርሖሙ ለአበዊነ ወለአኀዊነ እለ ሖሩ ወተአንገዱ ወሚጦሙ
ኀበ ማኅደሪሆሙ በሰላም ወበጥዒና ባርክ ነፋሳተ ሰማይ።
ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ የታመሙ ወገኖችህን ጐብኝ
የሄዱትንና እንግዶች የሆኑትን አባቶቻችንን ወንድሞቻችንን
መርተህ በሰላምና በጤና ወደ ቤታቸው መልሳቸው። የሰማዩን
ነፋስ ባርክ።
O my Lord Jesus Christ visit the sick of Your people;
heal them; and guide our fathers and our brothers who
have gone forth and become strangers bring them back
to their dwelling places in peace and in health. Bless the
airs of heaven
ወዝናማተ ወፍሬያተ ምድር ዘዛቲ ዓመት በከመ ጸጋከ ወረሲ
ፍግዓ ወተድላ ወትረ ዲበ ገጻ ለምድር ወአጽንዕ ለነ ሰላመከ
ሚጥ ልበ ነገሥት አዚዛን ለአሠንዮ ላዕሌነ በኵሉ ጊዜ።
ዝናሙንም በዚህች ዓመት የሚያፈራውን የምድሩን ፍሬ እንደ
ቸርነትህ ባርክ ዘወትር ተድላንና ደስታን አድርግ ሰላምህንም
አጽናልን ሁልጊዜ ለኛ በጎ ነገርን ሊያደርጉልን ጽኑዓን የሚሆኑ
የኃያላኑን ልቡና መልስ።
and the rains and the fruits of the earth of this year, in
accordance with Your grace, and make joy and gladness
prevail perpetually on the face of the earth And establish
for us your peace. Turn the hearts of mighty kings to
deal Kindly with us always.
ጸጉ ሰላመ ለሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እለ ጉቡኣን ውስተ ቤተ
ክርስቲን ቅድስት ኵሎ ጊዜ ለኵሉ ለለአሐዱ በበአስማቲሆሙ
በቅድመ ኃያላን አምላክነ አንኅሎሙ።
በቅድስት ቤተ ክርስቲያንህ ሁል ጊዜ ለሚሰበሰቡ ለቤተ
ክርስቲያን ሊቃውንት ፍቅርን ስጥ ለሁሉም ለያንዳንዱ
በየስማቸው ኃያላን በሚሆኑ ፊት ሰላምን አብዛላቸው፡፡
Grant peace of the scholars of the church who are
continually gathered in Your Holy Church; to all, to each
by their own names; in the presence of powerful kings, O
our God, increase Your peace,
ወአዕርፍ ነፍሳተ አበዊነ ወአኀዊነ ወአኃቲነ እለ ኖሙ ወአዕረፉ
በርትዕት ሃይማኖት።
አምላካችን ሆይ በቀናች ሃይማኖት ሆነው ያንቀላፉትንና
ያረፉትን ያባቶቻችንንና የወንድሞቻችንን የእኅቶቻችንንም ነፍስ
አሳርፍ።
Rest the souls of our fathers and our brothers and our
fathers and our brothers and our sisters who have fallen
asleep and gained their rest in the right faith.
ወባርክ ዲበ እለ ያስተነትኑ በዕጣን ወቊርባን ወወይን ወቅብዕ
ወዘይት ወመንጠዋልዕ ወመጻሕፍተ ምንባባት ወንዋያተ መቅደስ
ከመ ክርስቶስ አምላክነ ይዕሥዮሙ በኢየሩሳሌም ሰማያዊት፡፡
አምላካችን ክርስቶስ በኢየሩሳሌም ሰማያዊት ዋጋቸውን
ይከፍላቸው ዘንድ ዕጣንና ቊርባን ወይንና ሜሮን ዘይትም
መጋረጃም የንባብ መጽሐፍቶችን የቤተ መቅደስንም ንዋያት
በመስጠት የሚያገለግሉትን ባርክ።
And bless those who give gifts of incense and bread and
wine, and ointment and lamp oil, and hangings and
reading books and vessels for the sanctuary, that Christ
our God may give them their reward in the heavenly
Jerusalem.
ወለኵሎሙ እለ ተጋብኡ ምስሌነ ይኅሥሡ ምሕረተ ክርስቶስ
አምላክነ ተሣሃል ላዕሌሆሙ ወለኵሎሙ እለ አምጽኡ ምጽተ
በቅድመ መንበርከ መፍርህ ወመደንግፅ ተወከፎሙ።
ይቅርታን ያገኙ ዘንድ ከእኛ ጋራ የተሰበሰቡትን ሁሉ አምላካችን
ክርስቶስ ሆይ ይቅር በላቸው በሚያስፈራና በሚያስደነግጥ
በመንበርህ ፊት ምጽዋት ያመጡትንም ሁሉ ተቀበላቸው።
And all them that are assembled with us to entreat for
mercy: Christ our God have mercy upon them: and all
them that give alms before Your awful and terrifying
throne, receive.
ወአንኂ ለኵላ ነፍስ ዕፅብት ወእለ እሡራን በመዋቅሕት ወእለ
ሀለዉ ውስተ ስደት ወፂዋዌ ወእለ እኁዛን በቅኔ መሪር አምላክነ
አድኅኖሙ በምሕረትከ።
የተጨነቀችዪቱን ነፍስ ሁሉ አሳርፍ በሰንሰለት የታሰሩትን
በስደትና በምርኮ ያሉትንም መሪር በሆነ አገዛዝ የተያዙትንም
አምላካችን ሆይ በቸርነትህ አድናቸው።
And comfort every straitened soul, them that are in
chains and them that are in exile or captivity. And them
that are held in bitter servitude: our God, deliver them in
Your mercy.
ኦ ሊቅነ ኢየሱስ ክርስቶስ ለኵሎሙ እለ አዘዙነ ከመ ንዘከሮሙ
በጊዜ አስተብቊዖትነ ኀቤከ ተዘከሮሙ በመንግሥትከ ሰማያዊት
ወሊተኒ ለኃጥእ ገብርከ ተዘከረኒ።
መምህራችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ወዳንተ በምንማልድበት ጊዜ
እንድናስባቸው ያዘዙንን ሁሉ በሰማያዊት መንግሥትህ
አስባቸው፡፡ ኃጥእ ባርያህን እኔንም አስበኝ።
And all them that have entrusted it to us to remember
them in our supplications to You: Our Master Jesus
Christ, remember them in Your heavenly kingdom, and
remember me, Your sinful servant.
ኦ እግዚኦ አድኅን ሕዝበከ ወባርክ ርስተከ። ረዓዮሙ
ወአልዕሎሙ እስከ ለዓለም።
አቤቱ ሕዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ። ጠብቃቸው እስከ
ዘላለምም ከፍ ከፍ አድርጋቸው።
O Lord, save Your people and bless Your inheritance
feed them and lift them up for ever.
መሐሮሙ እግዚኦ ወተሣሃሎሙ ለሊቃነ ጳጳሳት ፤ ጳጳሳት
ኤጲስ ቆጶሳት ቀሳውስት ወዲያቆናት ወኵሎሙ ሕዝበ
ክርስቲያን።
አቤቱ የጳጳሳት አለቆችን ፤ ጳጳሳቱንና ኤጲስ ቆጶሳቱን ፣
ቀሳውስቱንና ዲያቆናቱን ፤ የክርስቲያን ወገኖችን ሁሉ ማራቸው
፤ ይቅርም በላቸው።
Lord pity and have mercy upon the patriarchs, March
bishops, bishops, priest, deacons and all the Christian
people.
ቅድመ ዝንቱ ቅዳሴከ ስብሐት ወአኰቴት ዕበይ ወልዕልና
ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ሕያው አልቦ መጠን
ለዕበይከ ፤ ወአልቦ ማኅለቅት ለመንግሥትከ ፤
በዚህ ቅዳሴህ ፊት ስብሐት አኰቴት ልዕልናም አሉ ፤ የሕያው
እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ለጌትነትህ መጠን የለውም
፤ ለመንግሥትህም ፍጻሜ የለውም ፤
Before this Your Anaphora there are glory, thanksgiving,
greatness and exaltation. Jesus Christ the Son of the
living God, Your greatness is inestimable, Your kingdom
is endless,
አልቦ ወሰን ለግዝዓትከ ወአልቦ ጽንፍ ለምልክናከ። ኢይትአመር
እምኀበ ይወጽእ መለኮትከ ወኀበ ይትዔለድ ህላዌከ ኢይጤየቅ
እምኀበ ይውኅዝ መለኮትከ ወኀበ ይደነገግ ህላዌከ።
ላገዛዝህም ወሰን የለውም ለግዛትህም ዳርቻ የለውም። መለኮትህ
የሚገኝበት አናኗርህም የሚወሰንበት አይታወቅም ፤ መለኮትህ
የሚገኝበት አይመረመርም ፤ ባሕርይህም የሚደነገግበት።
Your government is unlimited, and Your rule is
boundless. It is not known whence Your divinity proceeds,
and where Your existence takes place; it is not
understood when your divinity floods, and where Your
nature is limited.
ኢይበጽሖ ሕሊና ሰብእ ለቅድምናከ ወኢይረክቦ ሥረተ
መላእክት ለደኃሪትከ ሥውር አንተ እምዓይነ ኵሉ ወስሙዕ
አንተ ውስተ ዕዝነ ኵሉ።
ቅድምናህን የሰው አሳብ አይደርስበትም ፤ ደኃራዊትነትህንም
የመላእክት ፍጥነት አያገኘውም ፤ አንተ ከሁሉ ዓይን
የተሠወርህ ነህ በሁሉ ጆሮም የምትሰማ አንተ ነህ።
The mind of man can not reach Your beginning and the
speed of angels can not find Your end. You are invisible
to the eyes of all, and You are heard by the ears of all.
ርኁቅ አንተ ወምጡቅ እምዓይነ ኵሉ ፤ ወቅሩብ አንተ
እምኀቤሆሙ እለ ይፈርሁከ ኵሉ ወምስሌሆሙ ተዐርፍ
ወትገብር ሎሙ ፈቃዶሙ ፤ ኦ ዘኢትፈቅድ ዘኃጥእ ሞተ አላ
ግብአተ።
አንተ ከሁሉ ዓይን ርሑቅ ምጡቅም ነህ። አንተን በሚፈሩ ሁሉ
ዘንድ አንተ የቀረብህ ነህ። ከርሳቸውም ጋራ ትኖራለህ ፤
ፈቃዳቸውንም ታደርግላቸዋለህ የኃጥእን መመለሱን እንጂ
ሞቱን የማትወድ ሆይ።
You are far and high from the eyes of all, and You are
near all those who fear You, You rest with them and
fulfill their will. O You who desire not the death of the
sinner but his return.
ኦ ዘታወፅኦ ለሕፃን እምሐቌ ብእሲ ወትፌንዎ ውስተ ከርሠ
ብእሲት ወትጠበልሎ በሰፋድል ረቂቅ ወእንዘ ማይ ውእቱ
ታረግኦ በጥበብከ ወትነፍሕ ላዕሌሁ መንፈሰ ሕይወት።
ሕፃንን ከአባቱ ወገብ አውጥተህ ወደ ሴት ማኅፀን የምትልከው
ሆይ በረቂቅ ሰፋድልም የምትጠቀልለው ውኃም ሲሆን በጥበብህ
የምታረጋው የሕይወት መንፈስም እፍ ትልበታለህ።
O You who let the infant proceed from the loins of man
and send it to the womb of woman and wrap it with a
very thin covering, and congeal it through Your wisdom
while it is water, and do breathe upon it the Spirit of life,
ወበ፵ ዕለት ትሠይም ዲቤሁ በዘኮነ ከዊኖ እመሂ ለብዒል
ወለነድይ እመሂ ለጸዲቅ ወለተኃጕሎ ወካዕበ ታወፅኦ እምህየ ፤
ወትከሥት አዕይንቲሁ ፤
በሆነ ሁኖ በአርባ ቀን ትሾመዋለህ (ታድለዋለህ) ባለጸጋ ለመሆን
ለመደህየትም ቢሆን ለመጽደቅም ለመኰነንም ቢሆን ዳግመኛ
ከዚያ ታወጣዋለህ ፤ ዓይኑንም ትገልጠዋለህ ፤
and on the fortieth day You do predestinate it either for
riches or poverty, justification or destruction: Also You
take it out from there, open its eyes to see the earth to
which it will return, open its throat to cry
ከመ ይርአይ ምድረ ዘህየ ምግባዒሁ ወትከሥት አብቋዊሁ
ወታኬልሖ።
ከዚያ የሚገባበትን ምድር ያይ ዘንድ ጕሮሮውን ከፍተህ
ታስጮኸዋለህ።
open its eyes to see the earth to which it will return,
open its throat to cry.
ወታንሰሐስሖ እደዊሁ ወእገሪሁ ከመ ያእምር ጥበ እሙ። ኦ
ዘታልኅቆ ወታወረዝዎ ወታበጽሖ እስከ ርስዓን ኦ ዘታሥተናሥኦ
ለነፋስ ዘእንበለ ርእይ ወታሐውሮ ለጊሜ ዘእንበለ ድምፅ።
እጁንና እግሩን ታንቀሳቅሰዋለህ የእናቱን ጡት ያውቅ ዘንድ።
የምታሳድገውና የምታጐለምሰው እስከ እርጅናም የምታደርሰው
ሆይ ነፋስን የምታነሣሣዉ ሳይታይ ጉምንም ያለ ድምፅ
የምታስሄደው ሆይ።
and move its hands and feet to know the breast of its
mother: O You who let it grow and mature and reach
old age: O You who let the wind sound without being
seen, and make the mist go without sound:
ኦ ዘቦቱ መዝገበ ስብሐት ዘኢይመልዖ ኵሉ ስብሐት መኑ ከማከ
መንበሮ ዘከለለ በእሳት ፤ ወውስተ ልብሱ ዘገብረ ሥዕለ ማያት፤
መኑ ከማከ ዘደለዎሙ ለአድባር በመዳልው ወለማየ ባሕርኒ
ምስጋና ሁሉ የማይመላው የምስጋና መዝገብ ያለህ አቤቱ
እንዳንተ ዙፋኑን በእሳት የጋረደ ማነው? በልብሱስ የውኃ ሥዕል
ያደረገ ማነው ተራራዎችንስ እንዳንተ በሚዛን የመዘናቸው
O You who have the treasury of glory which all glories
cannot fill? Who, like You, has covered his throne with
fire, has drawn the picture of water in his garments?
who, like You, has weighed the mountains with balances
ዘይሰፍሮ በሕፍኑ? መኑ ከማከ ዘይጠፍር በማይ ጽርሖ
ወአዕዋዲሁ በእሳት?
የባሕርንስ ውኃ በእፍኙ የሚሰፍረው መነው። እንዳንተ
አዳራሹን በውኃ የሚታታ ዙሪያውንስ በእሳት የሠራ ማነው
and measured the sea water in the hollow of his hand?
Who, like You, lays the beams of his chambers in the
water, makes his surrounding walls of fire?
ዘተኬነወ ኢጠፈረ ማይ ዘላዕሉ ኢይወርድ ኀበ አዕዋደ እሳት
በጥበብከ ወኢአዕዋደ እሳት ዘታሕቱ ኢየዐርግ ኀበ ጠፈረ ማይ
ዘሕላዌከ።
በላይ ያለው የውኃው ጠፈር በጥበብህ ወደ እሳት ግርግዳ
አይወርድም በታች ያለው የውኃው ግርግዳም በአናንዋርህ በላይ
ወዳለው ወደ ውኃው ጠፈር አይወጣም።
Neither the upper firmament of water descends to the
surrounding walls of fire through Your wisdom, nor do
the lower surrounding walls ascend to the firmament of
water of Your existence.
መንክርኬ ወዕፁብ ወመድምም ዝንቱ ነገር ምንተኑ እሔሊ
ወአነክር ሀልዎተከኑ ምስለ አቡከ በአርምሞ ወበቅድስና ወሚመ
ከመሕፃን ውስተ ኅፅነ እምከ።
ይህ ነገር የሚያስደንቅ ዕፁብ ነው ድንቅ ነው ማናቸውን አስቤ
አደንቃለሁ? በአርምሞና በቅድስና ከአባትህ ጋራ መኖርህን
ነውን? ወይስ እንደ ሕፃን በናትህ ክንድ መያዝህን?
This is a wonderful, admirable and marvelous thing. Of
which shall I think and about which shall I marvel? O
Your existence with your Father in silence and holiness?
Or of your babyhood in the bosom of Your mother like
other babies?
አየኑ እሔሊ ወአነክር ሰብሖተከኑ ዘይትፌኖ ለከ ከመ መዋግደ
ባሕር እምኀበ ሱራፌል ወሚመ በውስተ ዮርዳኖስ እንዘ
ትቀውም በትሕትና።
ማናቸውን አስቤ አደንቃለሁ? ከሱራፌል ዘንድ እንደ ባሕር
ማዕበል የሚቀርብልህን(የሚመጣልህን) ምስጋና ነውን? ወይስ
በዮርዳኖስ በትሕትና መቆምህን?
Of which shall I think and about which shall I marvel? Of
the glory sent to You by the Seraphim like the waves of
the sea? Or of Your standing in humility in Jordan?
ኦ እግዚኦ እንዘ ሀሎከ በላዕሉ ትትበሐት በታሕቱ ወእንዘ ሀሎከ
በታሕቱ ትሤለስ በላዕሉ። ንሕነሰ በአምጣነ ንክል ተናገርነ
አቤቱ በላይ ሳለህ በታች ብቸኛ ትሆናለህ በታች ሳለህም በላይ
ሦስት ትሆናለህ። እኛስ የተቻለንን ያህል ተናገርን
O Lord, while You are above, You are alone beneath,
and while You are beneath, You are above in Trinity.
We spoke, as much as we could,
ወአብጻሕነ እስከ ሰማይ ፤ ወእምህየሰ ኢንክል ኃሊፈ እስመ ቦ
ህየ ባሕረ እሳት ዘኢያበውሖ ለሕሊናነ ይዕዱ ፤ አንተ ለሊከ
ተአምር ህላዌከ ወአንተ ለሊከ ትጤይቅ መለኮተከ።
እስከ ሰማይም አደረስን። ከዚያ ማለፍ ግን አይቻለንም ፤
ይሻገር ዘንድ ሕሊናችንን የማያሰናብተው የእሳት ባሕር ከዚያ
አለና አናንዋርህን አንተ ራስህ ታውቃለህ ፤ መለኮትህን አንተ
ራስህ ትረዳለህ።
even till heaven, but we could not pass beyond that,
because there is the sea of fire which would not let our
mind go any further. You yourself know Your nature, and
You yourself understand your divinity.
ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ። ተዘከረነ እግዚኦ ኦ ሊቅ
በውስተ መንግሥትከ። ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ።
አቤቱ በመንግሥትህ አስበን። ሊቅ ሆይ አቤቱ በመንግሥትህ
አስበን። አቤቱ በመንግሥትህ አስበን።
Remember us, Lord, in Your kingdom; remember us,
Lord, Master, in Your kingdom; remember us, Lord, in
Your kingdom,
በከመ ተዘከርኮ ለፈያታዊ ዘየማን እንዘ ሀሎከ ዲበ ዕፀ መስቀል
ቅዱስ።
ቅዱስ በሚሆን በዕፀ መስቀል ላይ ሳለህ ፈያታዊ ዘየማንን
እንዳሰብከው አቤቱ በመንግሥትህ አስበን።
as You did remember the thief on the right hand when
You were on the tree of the Holy Cross.
ዘንተ ኅብስተ ዘዚአከ ሥጋ ናቄርብ ለከ ፤ ወዘንተ ጽዋዕ ዘዚአከ
ደመ ናዐረግ ለከ ፤ በእንተ ኃጢአትነ ወአበሳነ ወበእንተ
ዕበዶሙ ለሕዝብከ አልቦ ዘኀባእከ እምነ አርዳኢከ ምሥጢረ
ዕበያቲሁ ለመለኮትከ።
ያንተ ሥጋ የሚሆን ያህን ኅብስት እናቀርብልሃለን ፤ ያንተ
የሚሆን ይህንንም ጽዋ እናሳርግልሃለንን ፤ ስለ ኃጢአታችን
ስለ በደላችን ስለ ሕዝብህም ስንፍና ከደቀ መዛሙርትህ
የሠወርከው የጌትነት ገናንነት ምሥጢር የለም።
This bread, even Your body, we offer unto Your.
Because of our sin and iniquity and because of the folly
of Your people You did not hide the mystery of Your
divinity’s greatness from Your disciples.
አንሥኡ እደዊክሙ ቀሳውስት።
ቀስውስት እጆቻችሁን አንሡ።
Priests, raise up your hands.
ነሣእከ ኅብስተ በቅድሜሆሙ።
በፊታቸው ኅብስቱን አንስተህ ያዝክ።
You hold the bread in front of them.
ነአምን ከመ ዝንቱ ውእቱ በአማን ነአምን።
ይህ እንደ ሆነ በእውነት እናምናለን።
We believe that this is He, truly we believe.
አእኰትከ ፤ ባረከ ፤ ወፈተትከ። ወወሀብኮሙ እንዘ ትብል
ንሥኡ ብልዑ ዝ ኅብስት ሥጋየ ውእቱ ዘአልቦ ተሌልዮ
እምኔሁ።
አመሰገንህ ፤ ባረክህ ፤ ቆረስህ። “ይህ ኅበስት ከእርሱ መለየት
የሌለበት ሥጋዬ ነው ንሡ ብሉ” ብለህ ሰጠሃቸው።
You gave thanks, blessed, and broke and You did give
it to them saying, “Take, eat, this bread is My body"
which does not differ from it.”
አሜን አሜን አሜን ነአምን ወንትአመን ንሴብሐከ ኦ እግዚእነ
ወአምላክነ። ከመ ዝንቱ ውእቱ በአማን ነአምን።
አሜን አሜን እናምናለን፤እንታመናለን። ጌታችንና አምላክችን
እናመሰግንሃለን ፤ ይህ እርሱ እንደሆነ በእውነት እናምናለን።
Amen amen amen: We believe and confess, we glorify
You, O our Lord and our God; that this is He we truly
believe.
ወከማሁ ጽዋዐኒ ቶሲሐከ ማየ ወወይነ ፤ አእኰትከ ፤ ባረከ
ወቀደስከ ፤ ወወሀብኮሙ እንዘ ትብል ንሥኡ ስትዩ ዝ ጽዋዕ
ደምየ ውእቱ ዘአልቦ ተፈልጦ እምኔሁ።
እንዲሁም ጽዋውን ውኃውንና ወይንን ቀላቅለህ ፤ አመሰገንህ ፤
ባረክህ አከበርህም። “ይህ ጽዋ ከእርሱ መለየት የሌለበት ደሜ
ነው ንሡ ጠጡ ብለህ” ሰጠሃቸው።
And likewise also the cup : mixing water with wine
therein, You gave thanks, blessed, and hallowed and
You gave it them saying, "Take, drink, this cup is My
blood," which does not differ from it.”
አሜን አሜን አሜን ነአምን ወንትአመን ንሴብሐከ ኦ እግዚእነ
ወአምላክነ። ከመ ዝንቱ ውእቱ በአማን ነአምን።
አሜን አሜን እናምናለን፤እንታመናለን። ጌታችንና አምላክችን
እናመሰግንሃለን ፤ ይህ እርሱ እንደሆነ በእውነት እናምናለን።
Amen amen amen: We believe and confess, we glorify
You, O our Lord and our God; that this is He we truly
believe.
አምጣነ ትበልዕዎ ለዝንቱ ኅብስት ወትሰትይዎ ለዝንቱ ጽዋዕ
ዜንዉ ሞትየ ወትንሣኤየ ፤ ወእመኑ ዕርገትየ ውስተ ሰማያት
ወዳግመ ምጽአትየ በስብሐት እንዘ ትሴፈዉ።
“ይህን ኅብስት በምትበሉበት ፣ ይህንም ጽዋ በምትጠጡበት
መጠን መሞቴንና መነሣቴን ንገሩ። ወደ ሰማይ ማረጌንም
እመኑ ፤ ዳግመኛ በክብር መምጣቴንም ተስፋ እያደረጋችሁ።”
“As often as you eat this bread, and drink this cup
proclaim My death resurrection and believe in My
ascension into heaven, hoping for My second advent in
glory.”
ንዜኑ ሞተከ እግዚኦ ወትንሣኤከ ቅድስተ። ነአምን ዕርገተከ
ወዳግመ ምጽአተከ ንሴብሐከ ወንትአምነከ ንስእለከ
ወናስተበቍአከ ኦ እግዚእነ ወአምላክነ።
አቤቱ ሞትህንና ቅድስት ትንሣኤህን እንናገራለን። ዕርገትህን
ዳግመኛም መምጣትህን እናምናለን ፤ እናመሰግንሃለን ፤
እናምንሃለንም። ጌታችንና አምላካችን ሆይ እንለምንሃለን
እንማልድሃለንም።
We proclaim Your death, Lord, and Your Holy resurrection; we
believe in Your ascension and Your second advent. We glorify
You, and confess You, we offer our prayer unto You and
supplicate You, O our Lord and our God.
በከመ ኢኀባእከ እምነ አርዳኢከ ምሥጢረ ዕበያቲሁ ለመለኮትከ
ወእሙንቱሂ አልቦ ዘኀብኡ እምኔነ ፤ ወሤሙነ ሊቃነ ጳጳሳት
ኤጲስ ቆጶሳት ቀሳውስተ ወዲያቆናት ለሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን።
ከመለኮትህ ገናንነት ምሥጢር ከደቀ መዛሙርትህ
እንዳልሠወርህ እነሱም ከእኛ የሠወሩት የለም ፤ ለቤተ
ክርስቲያን ሥርዓት ሊቃነ ጳጳሳት ኤጲስ ቆጶሳት ቀሳውስት
ዲያቆናት አድርገው ሾሙን።
As You did not hide from Your disciples the mystery of
Your divinity’s greatness, they also did not hide anything
from us, and they ordained us patriarchs, bishop, priests
and deacons to serve Your church.
ወለኵሎሙ እለ ይትቃረንዋ ለሕግነ ሠሩ እምድር ዝክሮሙ
ወኢትጽሐፍ ስሞሙ ውስተ መጽሐፈ ሕይወት፤ወለኵሎሙ እለ
ኢየኀብሩ በቤተ ክርስቲያንከ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት
ሕጋችንን የሚቃወሙአትንም ሁሉ ስም አጠራራቸውን ከምድር
ነቅለህ አጥፋ ስማቸውንም በሕይወት መጽሐፍ አትጻፍ።
ሐዋርያት አንድ ካደረጓት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያንህ ጋራ
Cut off from the earth the remembrance of all who reject
our law, and do not write their names in the book of life.
Hang chains of fire round the necks of all those who do
ስቅል ውስተ ክሳውዲሆሙ ጋጋ ዘእሳት። ወቦቱ ይሰሐቡ
ወይብጽሑ ውስተ ዐቢይ ሰይል። ወለኵሎሙ እለ
የማይተባበሩትን ሁሉ ከአንገታቸው የእሳት ዛንጅር
ስቀልባቸው። በርሱም ተከበው ወደ ጥልቅ ልቅሶ ይሳቡ
not agree with the congregation of the apostles in the
holy church, that they may be drawn by them into great
sorrow.
ይጸልዑ ስመከ ቅዱሰ ምላሕ ሰይፈከ ወዕግቶሙ ወእንተ
ይከይድዋ ምድር ለትሠረም ወተኀጦሙ ወይረዱ ውስተ ሲኦል
ሕያዋኒሆሙ።
ቅዱስ ስምህን የሚጠሉትንም ሁሉ ሰይፍህን መዘህ ክበባቸው ፤
የሚረግጧትም ምድር ረግረግ ሁና ታስጥማቸው ፤
በሕያውነታቸው ወደ ሲኦል ይውረዱ።
Draw out Your sword and stop the way against all of
them that hate Your holy name, and let the earth which
they tread be a slough and swallow them up that they
may go down alive into hell.
ንሕነሰ እለ ተሰደድነ በእንተ ስምከ ወኮነ ሕብልያ እምኀቤሆሙ
ለዕልዋን ረዐየነ በሣህልከ ከመ ነሐድፍ ልቦሙ ለመሃይምናኒከ።
ስለ ስምህ የተሰደድን በዐላውያን ዘንድ ብዝበዛ የሆነ እኛን ግን
በይቅርታህ ጠብቀን የምእመናንህን ልቡና እናጸና ዘንድ።
And keep us through Your mercy, we that are
persecuted for Your name, and have been plundered by
the heretics, that we may strengthen the hearts of Your
believers.
አሜን እግዚኦ መሐረነ ፤ እግዚኦ መሐከነ ፤ እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ማረን ፤ አቤቱ ራራልን ፤ አቤቱ ይቅር በለን።
Amen; Lord have pity upon us, Lord spare us, Lord have
mercy upon us.
እስመ በዝኁ መከልአን መሠጥ እለ ኢይምሕክዋ ለመርዔትከ።
ለመንጋህ የማይራሩለት ፣ የሚከለክሉ ፣ የሚነጥቁ ከልካዮች
በዝተዋልና።
Because the cunning opposition who pity not Your flock
have multiplied.
ዲያቆን (Deanon)
በኵሉ ልብ ናስተብቊዖ ለእግዚአብሔር አምላክነ ኅብረተ
መንፈስ ቅዱስ ሠናየ ከመ ይጸግወነ።
በፍጹም ልብ አምላካችንን እግዚአብሔርን እንማልደው ፤ ያማረ
የመንፈስ ቅዱስን አንድነት ይሰጠን ዘንድ።
With all the heart let us beseech the Lord our God that
He grant unto us good communion of the Holy Spirit.
በከመ ሀሎ ህልወ ወይሄሉ ለትውልደ ትውልድ ለዓለመ ዓለም።
በፊት እንደ ነበረ ለዘለዓለሙ ለልጅ ልጁ ይኖራል።
As it was, is and shall be unto generations of
generations, world without end.
ደሚረከ ተሀቦሙ ለኵሎሙ እንዘ ትቄድሶ ለውእቱ በውእቱ።
ኦ ወልድ ክላሕ ከመ ዘሐመ ወበል ኤልማስ ላባ ሰበቅታኒ።
እርሱን በርሱ አክብረህ ለሁላቸው አንድ አድርገህ ትሰጣቸው
ዘንድ። ወልድ ሆይ እንደ ታመመ ሰው አሰምተህ ተናገር።
ኤልማስ ላማ ሰበቅታኒ በል።
Grant it together unto all of them, hallowing one through
another. O Son, cry as a sufferer and say, Eloi, Eloi,
lama sabachthani;
ወእንዘ ሀሎ ውስተ አፉሆሙ በል አባ ወአቡየ መሐር ወተሣህል
እለ በልዑ ሥጋየ ወሰትዩ ደምየ።
በአፋቸውም ውስጥ ሳለ አባ አባቴም ሆይ ሥጋዬን የበሉትን
ደሜን የጠጡትን ማራቸው ይቅርም በላቸው በል።
and while it is in their mouth say, Abba, My Father, have
compassion and mercy on those who eat My body and
drink My blood.
ሀበነ ንኅበር በዘዚአከ መንፈስ ቅዱስ ፤ወፈውሰነ ፤ በዝንቱ
ጵርስፎራ ፤ ከመብከ ንሕየው ዘለኵሉ ዓለም ፤ ወለዓለመ
ዓለም።
የአንተ በሚሆን በመንፈስ ቅዱስ አንድ እንሆን ዘንድ መሆንን
ስጠን። በዚሁም በሥጋው በደሙ አድነን። ለዓለሙ ሁሉ
በምትሆን በአንተ ለዘለዓለሙ ሕያው እንሆን ዘንድ።
Grant us to be untied through Your Holy Spirit, and heal
us by this oblation that we may live in You for ever.
ቡሩክ ስሙ ለእግዚአብሔር። ወቡሩክ ዘይመጽእ በስመ
እግዚአብሔር። ወይትባረክ ፤ ስመ ስብሐቲሁ ፤ ለይኩን ፤
ለይኩን ፤ ቡሩከ ለይኩን። ፈኑ ፤ ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ላዕሌነ።
የእግዚአብሔር ስሙ ምስጉን ነው። በእግዚአብሔር ስም
የሚመጣውም ምስጉን ነው ፤ ጌትነቱም ይመስገን ይሁን
ይመስገን ይሁን። የመንፈስ ቅዱስ ጸጋን ላክልን።
Blessed be the name of the Lord, and blessed be He that
cometh in the name of the Lord, and Let the name of His
Glory be blessed. So be it, so be it, so be it blessed.
Send the grace of the Holy Spirit upon us.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit
ጸሎተ ፈትቶ
የመፈተት ጸሎት
“Prayer Of Fraction”
ወካዕበ ናስተበቍዖ ለአምላከ ምሕረት። ወሎቱ ንትከሀን ዘውእቱ
ካህን ወሎቱ ንሠውዕ ዘውእቱ መሠዋዕት ወሎቱ ናቄርብ
ዘውእቱ መቅርብ።
ዳግመኛ የምሕረትን አምላክ እንማልደዋለን። አገልጋይ ለሚሆን
ለእርሱ እናገለግላለን። መሥዋዕት ለሚሆን ለእርሱ እንሠዋለን።
ለሚቀርብ ለእርሱ እናቀርባለን።
Again we supplicate the God of mercy and minister to
Him Who is Himself the minister; we sacrifice to Him
Who is Himself the sacrifice, and offer to Him Who is
Himself the offering.
ይምጻእ ውእቱ በግዕ እመልዕልተ መልዕልት ንርእዮ በአዕይንት
ወንጥብሖ በአእዳው ከመ ንትፈሣሕ ቦቱ።
በግ እርሱ ከሰማየ ሰማያት ይምጣ። በዐይናችን አይተን
በእጃችን ሠውተን ደስ እንሰኝበት ዘንድ።
Let that Lamb come from the highest that we may see
Him with our eyes, immolate Him with our hands, and
rejoice in Him.
ይደመር ሥጋሁ ውስተ ዝንቱ ኅብስት ወደሙኒ ይትከዐው ውስተ
ዝንቱ ጽዋዕ። ወኢይምሰሎ ለ፩ዱ እምኔነ ሶበ ይበልዕ ዘንተ
ኅብስተ ከመ ዘይበልዕ ሥጋ ባሕቲቶ ዘእንበለ ደም ወመንፈስ።
ሥጋው ከዚህ ኅብስት ጋራ አንድ ይሁን። ደሙም ከዚህ ጽዋ
ይቀዳ። ይህን ኅብስት በሚበላበት ጊዜ ከእኛ ወገን ላንዱ
ያለደምና ያለ መንፈስ ሥጋን ብቻ የሚበላ አይምሰለው።
May His body be joined with this bread and may His
blood be poured into this cup. Let none of us think when
he eats of this bread that he eats mere flesh without
blood and Spirit.
ወሶበ ይሴቲ ዘንተ ጽዋዐ ኢይምሰሎ ለ፩ዱ እምኔነ ከመ ዘይሰቲ
ደመ ባሕቲቶ ዘእንበለ ሥጋ ወመንፈስ አላ ፩ዱ ውእቱ ሥጋ
ወደም ወመንፈስ።
ይህንንም ጽዋ በሚጠጣበት ጊዜ ከእኛ ለአንዱ ያለሥጋና ያለ
መንፈስ ደምን ብቻ የሚጠጣ አይምሰለው። ሥጋና ደም
መንፈስም አንድ ናቸውና።
Let none of us think when he drinks of this cup that he
drinks mere blood without body and Spirit ; but one is
the Body, Blood and Spirit, as the divinity of the Lord our
God became one with His humanity.
በከመ ኮነ መለኮቱ ዘምስለ ትስብእቱ ፩ደ እግዚአብሔር
አምላክነ።
እግዚአብሔር አምላካችን መለኮቱ ከትስብእቱ ጋራ አንድ
እንደሆነ።
as the divinity of the Lord our God became one with
His humanity.
ዲያቆን (Dacon)
ጸልዩ።
ጸልዩ።
You, Pray.
አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ። ትምጻእ መንግሥትከ።
ወይኩን ፈቃደከ። በከመ በሰማይ ፤ ከማሁ በምድር።
አባታችን ሆይ ፤ በሰማያት የምትኖር ፤ ስምህ ይቀደስ
መንግስትህ ትምጣ። ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች እንዲሁም
በምድር ትሁን።
Our Father who are in heaven, hallowed be Your name,
Your kingdom come, Your will be done on earth as it is
in heaven;
ሲሳየነ ዘለለ ዕለትነ ሀበነ ዮም። ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ፤
ከመ ንሕነኒ ንኅድግ ለዘአበሰ ለነ።
የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ። በደላችንን ይቅር በለን ፤ እኛም
የበደሉንን ይቅር እንደምንል።
give us this day our daily bread, and forgive us our
trespasses as we forgive them that trespass against us,
ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት ፤ አላ አድኅነነ። ወባልሐነ
እምኵሉ እኩይ። እስመ ዚአከ ይእቲ መንግሥት ኃይል
ወስብሐት ለዓለመ ዓለም።
አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን ፤ ከክፉ ሁሉ አድነን እንጅ።
መንግሥት ያንተ ናትና ኃይል ወስብሐት ለዓለመ ዓለም።
and lead us not into temptation but deliver us and rescue
us from all evil; for Yours is the kingdom, the power and
the glory for ever and ever.
ንስእለከ ኦ አብ ወናስተበቊዕ እምነ ኂሩትከ ኦ መፍቀሬ ሰብእ
ከመ ትፈኑ ወልደከ ወፍቁረከ ዘአልቦ አሠር ለህላዌሁ እንዘ
እሳተ መለኮት ውእቱ።
አብ ሆይ እንለምንሃለን ፤ ከቸርነትህም እንማልዳለን። እሳተ
መለኮት ሲሆን ለባሕርዩ ፍለጋ የሌለውን ልጅህን ወዳጅህን
ትሰድልን ዘንድ።
We pray you, O Father, and beseech Your kindness to
send Your beloved Son, whose nature can not be traced,
being the fire of the godhead.
እስኩኬ ንርአዮ ለዘይመስል እሳተ ለሕርደት መንፈሳዊ
ወለጥብሕ ነባቢ ይደመር ላዕለ ዝንቱ አኰቴት ውእቱ ኢየሱስ
ክርስቶስ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም።
እሳት የሚመስል መንፈሳዊና ነባቢ መሥዋዕትን እስኪ እንየው
እርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ በመሥዋዕቱ ላይ ይደር
ለዘላለሙ።
Therefore, let us see him who resembles fire in the
spiritual rite of His death which speaks. May Jesus
Christ be joined with this sacrifice, world without end.
ሠራዊተ መላእክቲሁ ለመድኃኔ ዓለም። ይቀውሙ ቅድሜሁ
ለመድኃኔ ዓለም።
የመድኃኔ ዓለም አገልጋዮች የሚሆኑ የመላእክት ሠራዊት
በመድኃኔ ዓለም ፊት ይቆማሉ።
The angelic hosts of the Savior of the world, stand
before the Savior of the world.
ወይኬልልዎ ለመድኃኔ ዓለም። ሥጋሁ ወደሙ ለመድኃኔ
ዓለም።
መድኃኔ ዓለምን ያመሰግኑታል ፤ የመድኃኔ ዓለም ሥጋውና
ደሙ
and encircle the Savior of the world, even the body and
blood of the Savior of the world.
ወንብጻሕ ቅድመ ገጹ ለመድኃኔ ዓለም። በአሚነ ዚአሁ
ለክርስቶስ ንገኒ።
ወደ መድኃኔ ዓለም ፊት እንቅረብ እርሱንም በማመን
ለክርስቶስ እንገዛለን።
Let us draw near the face of the Saviour of the world.
In the faith that is of Him, let us let us submit ourselves
to Christ.
ንፍቅ ዲያቆን (Ast. Deacon)
አርኅዉ ኆኃተ መኳንንት።
መኳንንት ደጆችን ክፈቱ።
You, princes open the gates,
እለ ትቀውሙ አትሕቱ ርእሰክሙ።
የቆማችሁ ሰዎች ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ።
You, Who are standing, bow your heads.
ኦ ዛቲ ዕለት ሰንበተ ክርስቲያን ቅድስት ፤ ኦ ዛቲ ዕለት
ስብሐት ከመ አብ ፤ ወስፍንት ከመወልድ ፤ ወህሉት ከመ
መንፈስ ቅዱስ።
ክብርት የምትሆን ይህች የክርስቲያን ሰንበት ምን ትደንቅ ፤
እንደ አብ የሠለጠነች ፤ እንደ ወልድ የምትገዛ ፤ እንደ
መንፈስ ቅዱስ የምትኖር ናት።
O this day, the Holy Sabbath of Christians, you are
glorious like the Father, ruling like the Son and living
like Holy Spirit.
ኦ ዛቲ ዕለት ሰንበተ ክርስቲያን ቅድስት ሰአሊ ለነ አስተምሕሪ
በእንቲአነ ኀበ እግዚአብሔር አምላክነ ለዓለም ወለዓለመ
ዓለም።
ይህች ቅድስት የክርስቲያን ሰንበት ምን ትደንቅ ፤ ከአምላካችን
ከእግዚአብሔር ዘንድ ለምኝልን ፤ ስለኛም አማልጂ ለዘለዓለሙ
O this day, the Holy Sabbath of Christians, offer prayer
and supplication towards the Lord our God on behalf of
us, world without end.
ስግዱ ለእግዚአብሔር በፍርሃት።
በፍርሃት ሆናችሁ ለእግዚአብሔር ስገዱ።
Worship the Lord with fear.
ቅድሜከ እግዚኦ ንሰግድ ወንሴብሐከ።
አቤቱ በፊትህ እንሰግዳለን ፤ እናመሰግንሃለንም።
Before You, Lord, we worship, and we do glorify You.
ጸሎተ ንስሓ።
የንስሓ ጸሎት።
"Prayer of Pentence”
እግዚእ እግዚኦ እግዚአብሔር አብ አኃዜ ኵሉ ዓለም አንተ
ውእቱ ዘትፌውስ ቊስለ ነፍስነ ወሥጋነ ወመንፈስነ እስመ አንተ
ትቤ በአፈ ዋሕድ ወልድከ እግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ
ኢየሱስ ክርስቶስ፤
አቤቱ ዓለሙን ሁሉ የያዝህ ጌታችን እግዚአብሔር አብ
የነፍሳችንንና የሥጋችንን የደመ ነፍሳችንንም ቊስል የምታድን
አንተ ነህ ባንድ ልጅህ በጌታችንና በመድኃታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ አፍ ተናግረሃልና፤
O Lord God, the Father almighty, it is You that heal the
wounds of our soul and our spirit, Because you have
said, with the mouth of Your only-begotten Son, our Lord
and our God and our Savior Jesus Christ,
ዘይቤሎ ለአቡነ ጴጥሮስ አንተ ኰኵሕ ወዲበ ዛቲ ኰኵሕ
አሐንጻ ለቤተ ክርስቲያንየ ቅድስት ወኢክልዋ አናቅጸ ሲኦል
አማስኖታ ወአንቀልቅሎታ
ለአባታችን ለጴጥሮስ እንዲህ ብሎ የተናገረውን “አንተ አለት
መሠረት ነህ በዚችም አለት መሠረት ላይ ክብርት ቤተ
ክርስቲያኔን እሠራታለሁ የሲኦልም ደጆች ሊያጠፏትና
ሊያነዋውጧት አይችሉም።
that which He said to our father Peter, “you are a rock I
will build My Holy Church and the gates of hell shall not
prevail against it,
ወለከ እሁበከ መራኁተ ዘመንግሥተ ሰማያት ዘአሠርከ በምድር
ይኩን እሡረ በሰማያት፤ ወዘፈታሕከ በምድር ይኩን ፍቱሐ
በሰማያት።
ለአንተም የመንግሥተ ሰማያትን መክፈቻ እሰጥሃለሁ በምድር
ያሠርኸው በሰማይ የታሠረ ይሆን ዘንድ በምድር የፈታኸው
በሰማይ የተፈታ ይሆን ዘንድ።”
and unto you I give the keys of the Kingdom of heaven;
what you have bound on earth shall be bound in
heaven, and what you have loosed on earth shall be
loosed in heaven:”
ወይኩኑ ፍቱሓነ ወግዑዛነ ኵሎሙ አግብርቲከ በበአስማቲሆሙ
በአፉሁ ለመንፈስ ቅዱስ ወበአፈ ዚአየኒ አነ ገብርከ እገሌ ኃጥእ
ወአባሲ እመሂ በአእምሮ አው በኢያእምሮ ገብሩ፡፡
ወንዶችም ሴቶችም ባሮችህ ሁሉ በየስማቸው የተፈቱ ነጻም
የወጡ ይሁኑ በመንፈስ ቅዱስ ቃል ኃጥእ በደለኛ በምሆን በኔም
በባሪያህ ቃል፤በማወቅ ወይም ባለማወቅ ቢሠሩ::
Let us all Your servants and Your handmaids, according
to their several names, be absolved and set free out of
the mouth of the Holy Spirit, and out of the mouth of me
also Your sinful and guilty servant….. whether they have
wrought wittingly or unwittingly
ወዓዲ ለትሕትና ዚአየኒ አነ ገብርከ ኃጥእ ወአባሲ ፍትሐኒ
ወይኩኑ ፍቱሓነ ወግዑዛነ እምአፈ ሥሉስ ቅዱስ አብ ወወልድ
ወመንፈስ ቅዱስ ወእምአፈ ዚአየኒ አነ ገብርከ ኃጥእ ወአባሲ።
ዳግመኛም ኃጥእ በደለኛም የምሆን እኔንም ወራዳነቴን አይተህ
ፍታኝ ልዩ ሦስት በሚሆኑ በአብና በወልድ በመንፈስ ቅዱስም
ቃል የተፈቱ ነጻ የወጡ ይሁኑ ኃጥእ በደለኛ በምሆን በኔም
በባሪያህ ቃል።
And absolve them and set them free out of the mouth of
the Holy Trinity, the Father and the Son and the Holy
Spirit, and out of the mouth of me Your sinful and
unrighteous servant.
ኦ መሐሪ ወመስተሣህል ወመፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር
አምላክነ ዘታአትት ኃጢአተ ዓለም ተወከፍ ንስሓሆሙ
ለአግብርቲከ ወለአእማቲከ ወአሥርቅ ላዕሌሆሙ።
መሐሪ ይቅር ባይ ሰውንም የምትወድ አምላካችን እግዚአብሔር
ሆይ የዓለሙን ኃጢአት የምታቅ የወንዶቹንና የሴቶቹን
ባሮችህን ንስሓቸውን ተቀበል።
O pitiful, merciful and lover of man, Lord our God, that
take away the sin of the world, accept the penitence of
Your servants and Your handmaids,
ብርሃነ ሕይወት ዘለዓለም ወሥረይ ሎሙ እግዚኦ ኵሎ
ኃጢአቶሙ እስመ ኄር አንተ ወመፍቀሬ ሰብእ ኦ እግዚአብሔር
አምላክነ ወመስተሣህል
የዘላለም ደኅንነት የሚሆን ብርሃንንም ግለጽላቸው፤ አቤቱ
ኃጢአታቸውንም ሁሉ ይቅር በላቸው ቸር ሰውንም የምትወድ
አንተ ነህና ይቅር ባይ አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ
and shine upon them with the light of ever lasting life,
and forgive them, Lord, all their sins; for You are good
and the lover of man.
ርኁቀ መዓት ወብዙኃ ምሕረት ወጻድቅ ሥረይ ሊተ
ኃጢአትየወለኵሎሙ አግብርቲከ ወአእማቲከ አድኅኖሙ
እምኵሉ አበሳ ወመርገም።
መዓትህ የራቀ ምሕረትህ የበዛ እውነተኛም የምትሆን የኔን
ኃጢአቴን አስተሥርይልኝ ወንዶችና ሴቶችን ባሮችህን ሁሉ
ከበደልም ከመርገምም ሁሉ አድናቸው፡፡
O Lord our God, merciful, slow to anger, plenteous in
mercy and righteous, forgive my sins; And deliver all Your
servants and hand-maids from all transgression and curse
ለእመ አበስነ ለከ እግዚኦ እመሂ በቃልነ ወእመሂ በምግባርነ
ወእመሂ በሕሊናነ ኅድግ ወሥረይ ወአናሕሲ ወተሣሃል እስመ
ኄር አንተ ወመፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር አምላክነ።
በቃላችንም ቢሆን በሥራችንም ቢሆን በአሳባችንም ቢሆን አቤቱ
አንተን ብንበድል ተውልን አስተሥርይ አቃልልን ይቅርም በለን
አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ አንተ ቸር ሰውን ወዳጅ ነህና።
If we have transgressed against you, Lord, whether in
our word or in our deed or in our thought, release, remit,
pardon and have mercy, for You are good and the lover
of man, Lord our God.
ኦ እግዚኦ ረሥየነ ፍቱሓነ ወግዑዛነ ወለኵሎሙ ሕዝብከ
ፍትሖሙ ወሊተኒ ለኃእ ገብርከ ፍትሐኒ ተዘከሮ እግዚኦ ለአብ
ክቡር ሊቃነ ጳጳሳት አባ ……..
አቤቱ የተፈታን ነፃም የወጣን አድርገን ወገኖችህንም ሁሉ
ፍታቸው፤ ኃጥእ የምሆን እኔንም ባርያህን ፍታኝ ክቡር የሚሆን
የጳጳሳቱን አለቃ አባ …….. አስበው፤
O Lord, absolve us and set us free, and absolve all
Your people, and absolve me Your sinful servant.
Remember, Lord, the honorable father, our Patriarch
Abba …….
ወብፁዕ ጳጳስነ አባ ……..አምላክነ ዐቂበ ዕቀቦሙ ለነ ዓመታተ
ብዙኀ ወመዋዕለ ነዊኀ በጽድቅ ወበሰላም። ተዘከራ እግዚኦ
ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወዕቀባ በጽድቅ ወበሰላም አግርር ፀራ
ወጸላዕታ ፍጡነ።
ብፁዕ የሚሆን አባ……. አስበው። አምላካችን ሆይ ለብዙ
ዘመናት ለረጅም ወራት በእውነትና በሰላም መጠበቅን ጠብቅልን
አቤቱ ሀገራችንን ኢትዮጵያን አስባት የሚጣሏትንና ጠላቶቿን
ፈጥነህ አስገዛላት።
and the blessed Archbishop Abba …… Our God, keep
them for us many years and length of days in
righteousness and peace. Remember, O Lord, our
country Ethiopia. Subdue her adversaries and her
enemies under her feet speedily.
ተዘከር እግዚኦ ሊቃነ ጳጳሳት ጳጳሳተ ኤጲስ ቆጶሳት ቀሳውስት
ወዲያቆናተ አናጕንስጢሳውያነ ወመዘምራነ ደናግለ ወመነኰሳተ
ዕቤራተ ወእጓለ ማውታ እደ ወአንስተ አእሩገ ወሕፃናተ
የጳጳሳቱን አለቆች ጳጳሳቱንና ኤጲስ ቆሳቱን ቀሳውስቱንና
ዲያቆናቱንአንባቢዎችንና መዘምራኑን ደናግሉንና መነኰሳቱን
ባልቴቶቹንና አባት እናት የሞቱባቸውን ወንዶቹንና ሴቶቹን
ሽማግሌዎቹንና ልጆቹን
Remember, Lord, the patriarchs, archbishops, bishops,
priests and deacons, anagunsts(readers) and singers,
virgins and monks, widows and orphans, men and
women, aged and children;
ወኵሎሙ ሕዝበ ክርስቲያን እለ ሀለዉ ወቆሙ ውስተ ዛቲ ቤተ
ክርስቲያን ቅድስት አጽንዖሙ በሃይማኖተ ክርስቶስ ፤ ተዘከሮሙ
እግዚኦ ለኵሎሙ አበዊነ ወአኀዊነ ወአኃቲነ እለ ኖሙ ወአዕረፉ
በርትዕት ሃይማኖት።
ክብርት በምትሆን በዚህች ቤተ ክርስቲያን ያሉትን የቆሙትንም
የክርስቲያን ወገኖች ሁሉ ክርስቶስን በማመን አጽናቸው አቤቱ
በቀናች ሃይማኖት ሁነው የሞቱትንና ያረፉትን አባቶቻችንንና
ወንድሞቻችንን እኅቶቻችንን ሁሉ አስባቸው።
and all Christian people that are standing in this Holy
church; strengthen them in the faith of Christ. Remember,
Lord, all our fathers, brothers and sisters that are asleep
and resting in the orthodox faith,
ወደምር ነፍሳቲሆሙ ውስተ ሕዕነ አብርሃም ይስሐቅ ወያዕቆብ
ወለነኒ አድኅነነ እምኵሉ አበሳ ወመረወገም ወእምኵሉ ጌጋይ
ወእምኵሉ ክሕደት ወእምኵሉ መሐላ በሐሰት ወእምኵሉ
ግዘት።
ነፍሶቻቸውንም በአብርሃምና በይስሐቅ በያዕቆብም አጠገብ አኑር
እኛን ከኃጢአት ሁሉ ከመርገምም ከበደልም ሁሉ ከክህደትም
ሁሉ በሐሰትም ከመማል ሁሉ ከመገዘትም ሁሉ አድነን።
and lay their souls in the bosom of Abraham, Isaac and
Jacob. and as for us, deliver us from every transgression
and curse and from all wickedness and from all rebellion
and from all false swearing and from all anathemas
ወእምተደምሮ በዕልወት ወርኵስ ምስለ ዓላውያን ወአረማውያን
ጸግወነ እንዚኦ ጥበበ ወኃይለ ልበ ወልቡና ወአእምሮ፤
በክህደትና በርኵሰት ከዓላማውያንና ከአረማውያን ጋራ አንድ
ከመሆን አድነን አቤቱ ጥበብንና ኃይልን ልብንና ልቦናን
ዕውቀትንም ስጠን።
and from all perjury and from mingling with heretics and
gentiles in error and defilement. Grant us, Lord, wisdom
and power and reason and understanding and knowledge
ከመ ንርሐቅ ወንጕየይ እንከ እስከ ለዝሉፉ እምኵሉ
ምግባራቲሁ ለሰይጣን ዘያሜክር ሀበነ እግዚኦ ንግበር ፈቃደከ
ወሥምረተከ በኵሉ ጊዜ ወጸሐፍ አስማቲነ ውስተ መጽሐፈ
ሕይወት በመንግሥተ ሰማያት
እንግዲህ ከሚፈታተነን ከሠይጣን ሥራ ሁሉ እስከ ዘላለሙ
እንርቅ እንሸሽም ዘንድ አቤቱ ሁል ጊዜ ፈቃድህን ውድህንም
እንሠራ ዘንድ ስጠን ስማችንንም በመንግሥተ ሰማያት
በሕይወት መጽሐፍ
that we may depart and flee for evermore from all works
of Satan the tempter. Grant us, Lord, to do Your will and
Your good pleasure at all times, and write our names in
the book of life in the kingdom of heaven
ምስለ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሰማዕት በኢየሱስ ክርስቶስ እግዚእነ
ዘቦቱ ለከ ምስሌሁ ወምስለ ቅዱስ መንፈስ ስብሐት ወእኂዝ
ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን።
ከቅዱሳንና ከሰማዕታት ሁሉ ጋራ ጻፍ በጌታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ በርሱ ያለ ክብር ጽንዕ ለአንተ ይገባል ከርሱ ጋራ
ከመንፈስ ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን።
with all saints and martyrs, through Jesus Christ our
Lord, through whom to You with Him and with the Holy
Spirit be glory and dominion, both now and ever and
world without end. Amen.
ነጽር።
አስተውል።
Give heed.
ካህን
ቅድሳት ለቅዱሳን።
ቅድሳት ለቅዱሳን።
Holy things for the Holy.
አሐዱ አብ ቅዱስ።
አሐዱ ወልድ ቅዱስ።
አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ።
አንዱ ቅዱስ አብ ነው።
አንዱ ቅዱስ ወልድ ነው።
አንዱ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ ነው።
One is the Holy Father,
one is the Holy Son,
one is the Holy Spirit.
እግዚአብሔር ምስለ ኵልክሙ።
ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
The Lord be with you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ካህኑን በመከተል ደግመን እንበል። / Repeat after the priest.
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ።
አቤቱ ክርስቶስ ማረን።
Lord have compassion upon us O! Christ!
እለ ውስተ ንስሓ ሀለውክሙ አትሕቱ ርእሰክሙ።
በንስሓ ወስጥ ያላችሁ ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ።
You, that are penitent, bow your heads.
እግዚአብሔር አምላክነ ነጽር ዲበ ሕዝበከ እለ ውስተ ንስሐ
ሀለዉ ወተሣሃሎሙ በከመ ዕበየ ሣህልከ ወበከመ ብዝኀ ምሕረትከ
ደምስስ አበሳሆሙ ክድኖሙ ወዕቀቦሙ እምኵሉ እኩይ።
አምላካችን እግዚአብሔር ሆይ በንስሐ ውስጥ ስላሉት ወገኖችህ
ተመልከት እንደ ይቅርታህም ብዛት ይቅር በላቸው እንደ
ቸርነትህም ብዛት በደላቸውን አጥፋላቸው ከክፉ ነገርም ሁሉ
ጠብቃቸው ሰውራቸውም።
Lord our God, look upon Your people that are penitent,
and according to Your great mercy have mercy upon them
and according to the multitude of Your compassion blot
out their iniquity, cover them and keep them from all evil.
ወቤዙ ነፍሳቲሆሙ በሰላም አኅጺረከ ዘቀዳሚ ምግባሮሙ
ደምሮሙ ውስተ ቤተ ክርስቲያን ቅድስት በሞገሱ ወበምሕረቱ
ለዋሕድ ወልድከ እግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ
ክርስቶስ።
የቀደመ ሥራቸውን ይቅር ብለህ በሰላም ነፍሳቸውን አድን
ከቅድስት ቤተ ክርስትያንህ አንድ አድርጋቸው ተቀዳሚ ተከታይ
በሌለው በአንድ ልጅህ በጌታችንና በአምላካችን
በመድኃኒታችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ፤
And redeem their souls in peace, forgive their former
works. Join them with Your Holy church: through the
grace and compassion of Your only-begotten Son our
Lord and our God and our Savior Jesus Christ,
ዘቦቱ ለከ ምስሌሁ ወምስለ ቅዱስ መንፈስ ስብሐት ወእኂዝ
ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን።
በይቅርታውና በምሕረቱ ከቅድስት ቤተ ክርስትያንህ ጨምራቸው
በርሱ ያለ ክብር ጽንዕ ላንተ ይገባል ከርሱ ጋራ ከመንፈስ
ቅዱስም ጋራ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን።
through whom to You with Him and with the Holy Spirit
be glory and dominion, both now and ever and world
without end. Amen.
ተንሥኡ ለጸሎት።
ለጸሎት ተነሡ።
Stand up for prayer.
እግዚኦ ተሣሃለነ።
አቤቱ ይቅር በለን።
Lord have mercy upon us.
ሰላም ለኵልክሙ።
ሰላም ለሁላችሁ ይሁን።
Peace be unto you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
ሥጋ ቅዱስ ዘበአማን ዝውእቱ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘይትወሀብ ለሕይወት ወለመድኃኒት
ወለሥርየተ ኃጢአት ለእለ ይነሥኡ እምኔሁ በአሚን።
በእውነት ክቡር የሚሆን የጌታችንና የአምላካችን የመድኃኒታችን
የኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋ ይህ ነው። አምነው ከእርሱ ለሚቀበሉ
ሕይወትና መድኃኒት የኃጠአት ማስተሥረያም ሊሆን የሚሰጥ።
This is the true holy body of our Lord, God, and Saviour
Jesus Christ, that is given for life, salvation, remission of
sin unto them that receive of it in faith.
ሕዝብ / People
አሜን
Amen.
ደም ክቡር ዘበአማን ዝ ውእቱ ዘእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ
ኢየሱስ ክርስቶስ ዘይትወሀብ ለሕይወት ወለመድኃኒት
ወለሥርየተ ኃጢአት ለእለ ይትሜጠው እምኔሁ በአሚን።
በእውነት አምነው ከእርሱ ለሚቀበሉ ሕይወትና መድኃኒት ፥
የኃጢአት ማሥተሪያም ሊሆን የሚሰጥ የጌታችንና የአምላካችን
የኢየሱስ ክርስቶስ ክቡር ደም ይህ ነው።
This is the true precious blood of our Lord, God, and
Saviour Jesus Christ, which is given for life, salvation,
and remission of sins into those who drink of it in faith.
ሕዝብ / People
አሜን
Amen.
(Priest) Priest)
እስመ ዝንቱ ውእቱ ሥጋሁ ወደሙ ለአማኑኤል አምላክነ
ዘበአማን።
በእውነት የአምላካችን የአማኑኤል ሥጋውና ደሙ ይህ ነው።
For this is the body and blood of Emmanuel our very
God.
ሕዝብ People
አሜን
Amen.
አአምን አአምን አአምን ወእትአመን እስከ ደኃሪት እስትንፋስ።
አምናለሁ አምናለሁ አምናለሁ እስከ መጨርሻይቱም እስትንፋስ
እታመናለሁ።
I believe, I believe, I believe and I confess, unto my last
breath,
ከመዝንቱ ውእቱ ሥጋሁ ወደሙ ለእግዚእነ ወአምላክነ
ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘነሥአ እምእግዝእትነ ኵልነ
ቅድስ ድንግል በክልኤ ማርያም።
በሁለት ወገን ድንግል ከምትሆን ከሁላችን እመቤት ከቅድስት
ድንግል ማርያም የነሣው የጌታችንና የአምላካችን
የመድኃኒታችንም የኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋውና ደሙ ይህ
እንደሆነ።
that this is the body and blood of our Lord, God, and
Saviour Jesus Christ, which He took from the Lady of us
all, the holy Mary of twofold virginity,
ወረሰዮ አሐደ ምስለ መለኮቱ ዘእንበለ ፍልጠት ወኢውላጤ ወኮነ
ሰማዕተ በስምዕ ሠናይ በመዋዕለ ጲላጦስ ጰንጤናዊ ወመጠዎ
በእንቲአነ ወበእንተ ሕይወት ኵልነ።
ያለመቀላቀልና ያለትድምርት ፥ ያለመለወጥና ያለመለየት
ከመለኮቱ ጋራ አንድ ያደረገው በጴንጤናዊ ጲላጦስም ዘመን
በአማረ ምስክርነት ምስክር የሆነ ስለ እኛና ስለ ሁላችንም
ሕይወት አሳልፎ የሰጠው።
and made it one with His godhead without mixture or
confusion, without division or alteration; and He verily
confessed with a good testimony in the days of Pontius
Pilate, and this body He gave up for our sakes and for
the life of us all.
ሕዝብ People
አሜን
Amen.
አአምን አአምን አአምን ወእትአመን ከመ ኢፈልጠ መለኮቱ
እምትስብእቱ ኢአሐተ ሰዓተ ወኢከመ ቅጽበት ዓይን
አምናለሁ አምናለሁ አምናለሁ መለኮቱ ከሰውነቱ አንዲት ሰዓት
እንኳን እንደ ዓይን ቅጽበት እንኳ እንዳልተለየም እታመናለሁ።
I believe, I believe, I believe and I confess that His
godhead was not separated from His manhood, not for
an hour nor for the twinkling of an eye,
አላ መጠዎ በእንቲአነ ለሕይወት ወለመድኃኒት ወለሥርየተ
ኃጢአት ለእለ ይትሜጠዉ እምኔሁ በአሚን።
ስለ እኛ ሰጠው እንጂ ለሕይወትና ለመድኃኒት ለኃጢአትም
ማስተሥረያ ሊሆን አምነው ለሚቀበሉ ሰዎች ስለ እኛ አሳልፎ
ሰጠው እንጂ።
but He gave it up for our sakes for life, salvation, and
remission of sin unto them that partake of it in faith.
ሕዝብ / People
አሜን
Amen.
አአምን አአምን አአምን ወእትአመን ከመ ዝንቱ ውእቱ ሥጋሁ
ወደሙ ለእግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ።
አምናለሁ አምናለሁ አምናለሁ የጌታችንና የአምላካችን
የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋውና ደሙ ይህ እንደሆነ
እታመናለሁ።
I believe, I believe, I believe and I confess that this is
the body and blood of our Lord, God, and Saviour Jesus
Christ, and that to Him are rightly due honour and
ዝውእቱ ዘሎቱ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወስግደት ምስለ አቡሁ
ኄር ሰማያዊ ወመንፈስ ቅዱስ ማሕየዊ ይእዜኒ ወዘልፈኒ
ወለዓለመ ዓለም አሜን።
ክብርና ምስጋና ስግደትም ቸር ከሚሆን ከሰማያዊ አባቱ ጋራ
የሚገባው ይህ ነው ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን።
glory and adoration with His kind heavenly Father and
the Holy Spirit, the life-giver, both now and ever and
unto the ages of ages. Amen.
ቁርባኑን ከመቀበል አስቀድሞ ከቅዱስ ምሥጢር የሚቀበሉ
ሁሉ የሚከተለውን ይበሉ።
Before receiving the Holy communion, all communicant
shall say the following.
ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ አኮ ዘይደልወኒ ትባእ ታሕተ
ጠፈረ ቤትየ ርኵስት እስመ አነ አስተቈጣዕኩከ፤
አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ፣ ርኵስት ከሆነች ከቤቴ
ጠፈር በታች ትገባ ዘንድ የሚገባኝ አይደለም እኔ
አሳዝኜሃለሁና፤
O my Lord Jesus Christ, I am not worthy for You to
come under the roof of my polluted house, for I have
provoked You to wrath,
ወገበርኩ እኩየ በቅድሜከ ወአርኰስኩ ነፍስየ ወሥጋየ ዘፈጠርከ
በአርአያከ ወበአምሳሊከ በዐሊወ ትእዛዝከ ፣ ወአ ልብየ ምግባር
ወኢምንትኒ።
በፊትህም ክፉ ሥራ ሠርቻለሁና ፣ በአርአያህና በአምሳልህ
የፈጠርኸው ሥጋዬንና ነፍሴን ትእዛዝህን በማፍረስ
አሳድፌያለሁና ፣ ሥራም ምንም ምን የለኝምና።
and have done evil in Your sight, and through the
transgression of Your commandment have polluted my
soul and my body which You did create after Your image
and Your likeness, and in me dwells no good thing.
ወባሕቱ በእንተ ተኬንዎትከ ወበእንተ ትስብእትከ በእንተ
መድኃኒትየ ወበእንተ መስቀልከ ክቡር ወበእንተ ሞትከ
ማሕየዊት፤
ነገር ግን ስለ መፍጠርህና እኔን ለማዳን ሰው ስለ መሆንህ ፣ ስለ
ክቡር መስቀልህም ፣ ማሕየዊት ስለምትሆን ስለ ሞትህ፣
But for the sake of Your contrivance and Your
incarnation for my salvation, for the sake of Your
precious cross and Your life-giving death,.
ወበእንተ ትንሣኤከ በሣልስት ዕለት እስእለከ ወአስተበቍዐከ ኦ
እግዚእየ ከመታንጽሐኒ እምኵሉ አበሳ ወመርገም ወእምኵሉ
ኃጢአት ወርኵስ።
በሦስተኛው ቀን ስለ መነሣትህም ጌታዬ ሆይ ከበደልና ከመርገም
ሁሉ ከኃጢአ ትና ከርኵሰትም ሁሉ ታነጻኝ ዘንድ እለምን
ሃለሁ፣ እማልድሃለሁም።
for the sake of Your resurrection on the third day, I pray
You and beseech You, O my Lord, that You would purge
me from all guilt and curse and from all sin and
defilement
ወሶበ እትሜጠዎ ለምሥጢረ ቅድሳቲከ ኢይኩነኒ ለቅስት
ወኢለኵነኔ ፣ አላ መሐረኒ ወተሣሃለኒ ፣ ወሀበኒ ቦቱ ሥርየተ
ኃጢአትየ ወሕይወተ ነፍስየ፤
የቅድስናህንም ምሥጢር በተቀበልሁት ጊዜ ለወቀሳ ለመፈራረጃ
አይሁንብኝ ፣ ማረኝ ይቅርም በለኝ እንጂ፣ የዓለም ሕይወት
ሆይ፣ በርሱ የኃጢአቴን ሥርየት የነፍሴንም ሕይወት ስጠኝ
እንጂ፣
When I received Your holy mystery let it not be unto me
for judgment nor for condemnation, but have compassion
upon me and have mercy upon me; and through it grant
me remission of my sin and life for my soul,
ኦ ሕይወተ ዓለም በስእለታ ለእግዝእትነ ቅድስት ድንግል በ፪ኤ
ማርያም ወላዲትከ ወዮሐንስ መጥምቅ ፣ ወበጸሎተ ኵሎሙ
ቅዱሳን መላእክት ወኵሎሙ ሰማዕት ወጻድቃን መስተጋድላን
በሁለት ወገን ድንግል በምትሆን በወለደችህ በእመቤታችን
በቅድስት ማርያም በመጥምቁ በዮሐንስም አማላጅነት ክቡራን
በሚሆኑ በመላእክትም በሰማዕታትና ለበጎ ነገር በሚጋደሉ
O life of the world, through the petition of our Lady, the
Holy Mary of twofold virginity Your mother, and of John
the Baptist, and through the prayer of all the Holy angels
ለሠናይ እስከ ለዓለመ ዓለም አሜን።
በጻድቃንም ሁሉ ጸሎት እስከ ዘለዓለሙ ድረስ አሜን።
And all the martyrs and righteous who have fought for
the good, world without end. Amen.
ካህናትና ሕዝብ በመቀባበል / Priests and people in succession
ሰላም ለኪ እንዘ ንሰግድ ንብለኪ፣
ማርያም እምነ ናስተበቍዓኪ።
ሰላም ላንቺ ይሁን እያልን እንሰግዳለን። እናታችን ማርያም
ሆይ እንማልድሻለን።
Peace be unto You, while bowing unto You, our mother
Mary, we as for Your prayers.
እምአርዌ ነአዊ ተምኅጸነ ብኪ፣
በእንተ ሐና እምኪ ፤ ወኢያቄም አቡኪ፣
ማኅበረነ ዮም ድንግል ባርኪ።
ከአዳኝ አውሬ ታድኝን ዘንድ ተማጽነንብሻል። ስለ እናትሽ
ሐና ስለ አባትሽም ኢያቄም ድንግል ሆይ አንድነታችንን ዛሬ
ባርኪልን።
Protect us from evil animals. For the sake of thy
mother, Hanna, and Your father, Iyakem, O! Virgin bless
this day.
ናዛዚትነ እምኃዘን ወኃይለ ውርዙትነ እምርስዓን፣
በማኅጸንኪ ተፀውረ ብሉየ መዋዕል ሕፃን።
ከሀዘናችን የምታረጋጊን እና ከእርጅና ይልቅ የወጣትነታችን
ኃይል የሆንሽ ሆይ ፤ ዘመን የማይቆጠርለት ሕፃን በማኅፀንሽ
አደረ።
O You, who is the strength of our youthfulness rather
than our aging and who calms us from our grief, The
Baby who lives forever has been conceived in Your
womb.
ኦ ማርያም ተስፋ ለቅቡጻን፣
በጊዜ ጸሎት ወዕጣን ወበቅዱስ ቊርባን፣
ለናዝዞትነ ንዒ ውስተ ዝ መካን።
ተስፋ ለቆረጡ ተስፋ የሆንሽ ማርያም ሆይ በጸሎት፣ በዕጣንና
ቅዱስ ቁርባንም ጊዜ እኛን ለማረጋጋት ወደዚህ ቦት ነዪ።
O Mary, the hope of those who are in despair, come
here to calm us when we pray, burn incense and
during the Eucharist.
ወላዲተ አምላክ ማርያም እንበለ ሰብሳብ ወሩካቤ፣
በይነ ዘአቅረብኩ ለኪ ንስቲተ ቃለ ይባቤ።
ፈጽሞ ያለጋብቻ አምላክን የወለድሽ ማርያም ሆይ
ስላቀረብኩልሽ ትንሽ የደስታ ቃል
Little happy words I have given You, O Mary, who
gave birth to God without marriage
ፈትቲ እሙ በረከተ አፉኪ መዓዛ ከርቤ፣
ለነዳይ ብእሲ ወለዘረከቦ ምንዳቤ፣
ኅብስተከ ፈትት ኢሳይያስ ይቤ።
የከርቤ መፍሰሻ የሆነው የአፍሽን በረከት ለእኔ ቁረሽልኝ።
ምክንያቱም ነቢዩ ኢሳይያስ ለደሀና ችግር ለደረሰበት ሰው
እንጀራህን ቁረስለት ይላልና።
Because of the prophet Isaiah says, “break your bread
for the poor and afflicted.”, break Your blessing to me
from Your mouth which is the myrrh's flowing.
ይወርድ መንፈስ ቅዱስ በላዕለ ኅብስቱ ወወይኑ፣
ሶበ ይብል ካህን ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ፈኑ።
ካህኑ የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ላክ ባለ ጊዜ መንፈስ ቅዱስ
በኅብስቱና በወይኑ ላይ ይወርዳል።
As the priest says let the Holy Spirit descend, on this
revered Holy of Holies.
ማዕከለ ዛቲ ቅድስት ቤተ ክርስቲያኑ፣
ይዌልጦሙ በቅጽበት አባላተ ክርስቶስ ይኩኑ፣
በኃይለ ጥበቡ መንክር ወዕፁብ ኪኑ።
አስደናቂ በሚሆን የጥበቡ ኃይልና በአስገራሚ ብልሃቱ በቅድስት
ቤተ ክርስቲያኑ መካከል የክርስቶስ አባሎች ይሆኑ ዘንድ
በቅጽበት ይለውጣቸዋል።
The Holy Spirit will descend upon the bread and wine
and towards the Flesh and Blood. His special Spirit will
transform them in an instant with His wisdom.
ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት፣
እለ አዕረፍክሙ በሃይማኖት።
በሃይማኖት ያረፋችሁ ጻድቃንና ሰማእታት ሰላም ለእናንተ
ይሁን።
Peace be unto you, blessed and martyrs, who have died
for the faith.
መዋእያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት፣
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኵሉ ሰዓት፤
እንበለ ንስሓ ኪያነ ኢይንሥአ ሞት።
በብዙ ትዕግሥት ዓለምን ድል የነሣችሁ እናንተ ፣ ለንስሓ
ሳንበቃ ሞት እንዳይወስደን በየሰዓቱ በፈጣሪ ፊት ቆማችሁ
ለምኑልን።
You who have conquered the world b patience, pray for
us day and night standing in front of our Creator, so
that death will not take us before we have repented.
ሰላም ለክሙ ጻድቃነ ዛቲ ዕለት ኵልክሙ፣
ዕድ ወአንስት በበአስማቲክሙ።
ጻድቃን ወንዶችም ሴቶችም ሁላችሁ በየስማችሁ በዚህ ዕለት
ሰላም ለናንተ ይሁን።
Peace be unto you, all those blessed on this day, men
and women according to your name.
ቅዱሳነ ሰማይ ወምድር ማኅበረ ሥላሴ አንተሙ፣
ዝክሩነ በጸሎትክሙ በእንተ ማርያም እሙ፣
ተማኅጸነ በክርስቶስ በሥጋሁ ወበደሙ።
በሰማይና በምድር የከበራችሁ የሥላሴ ወገኖች ስለ እናቱ
ማርያም ብላችሁ በጸሎታችሁ አስቡን ፤ በክርስቶስ ሥጋና ደም
ተማጸንባችሁ።
You that are glorified in heaven and on earth,friends of
the Holy Trinity; remember us in your prayers for the
sake of Mary and for the sake of Christ's flesh and
blood, we beseech you.
እግዚኦ ሰላመከ ሀባ ለሀገር ወጽድቀከኒ ለቤተክርስቲያን።
አቤቱ ጌታ ሆይ ሰላምህን ለሀገር ፤ እውነትህንም ለቤተ
ክርስቲያን ስጥ።
O Lord! Grant Your peace to the country and your truth
to the church.
አግርር ፀራ ታሕተ እገሪሃ ፤ ዕቀብ ሕዝባ ወሃይማኖታ
ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ።
ለሀገራችን ኢትዮጵያ ጠላቶቿን በእግሮቿ ሥር ጣልላት ፤
ሕዝቧንና ሃይማኖቷን ጠብቅላት።
For our country Ethiopia, O Lord bring her enemies
under her feet and protect her people and religion.
ካህኑን በመከተል እንበል / repeat after priest.
እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ (፫ ጊዜ)
አቤቱ ክርስቶስ ሆይ ማረን
Lord have compassion upon us O! Christ, Lord. (3 times)
ካህኑን በመከተል እንበል / repeat after priest.
በእንተ ማርያም መሐረነ ክርስቶስ (፫ ጊዜ)
ክርስቶስ ሆይ ስለ ማርያም ብለህ ማረን።
For the sake of Mary, have compassion upon us, O!
Christ, Lord (3 times)
ሰአሊ ለነ ማርያም ወልድኪ ሣህሎ ይክፍለነ።
ማርያም ሆይ! ይቅርታውን ያደርግልን ዘንድ የልጅሽን
ምሕረት ለምኝልን።
O Mary, pray for our mercy, so that He may forgive us.
ጸልዩ በእንቲአነ ወበእንተ ኵሎሙ ክርስቲያን እለ ይቤሉነ ግበሩ
ተዝካሮሙ በሰላም ፤ ወበፍቅረ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰብሑ ወዘምሩ።
ስለ እኛና አስቡን ስላሉን ስለ ክርስቲያኖች ሁሉ ጸልዩ። በኢየሱስ
ክርስቶስ ሰላምና ፍቅር አመስግኑ ፤ ዘምሩም።
Pray You for us and for all Christians who bade us to
make mention of them. Praise you and sing in the peace
and love of Jesus Christ.
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ሥሉስ ዘኢይትነገር ፣ ሀበኒ ከመ እንሣዕ
ለሕይወት ዘንተ ሥጋ ወደመ ዘእንበለ ኵነኔ።
የማይነገር ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ሦስት የምትሆን ይህንን ሥጋና
ደም ሕይወት ሊሆነኝ ሳይፈረድብኝ እቀበል ዘንድ ስጠኝ።
Holy! Holy! Holy! Trinity ineffable, grant me to receive
this Body and this Blood for life and not for
condemnation.
ሀበኒ እግበር ፍሬ ዘያሠምረከ ከመ አስተርኢ በስብሐቲከ
ወእሕየው ለከ እንዘ እገብር ዘዚአከ ፈቃደ።
በጌትነትህ እንድገለጽ ደስ የሚያሰኝህን ፍሬ እሠራ ዘንድ
ስጠኝ። የአንተንም ፈቃድ እየሠራሁ እኖርልህ ዘንድ ስጠኝ።
Grant me to bring forth fruit that shall be well pleasing
unto You, to the end that I may appear in Your glory
and live unto You doing Your will.
በተአምኖ እጼውዐከ አብ ወእጼውዕ መንግሥተከ ይትቀደስ
እግዚኦ ስምከ በላዕሌነ ፤ እስመ ኃያል አንተ እኵት ወስቡሕ
ወለከ ስብሐት ለዓለመ ዓለም።
በማመን አባት ብዬ እጠራሃለሁ። አቤቱ ስምህ በእኛ ላይ
ይመስገን። ምስጉን ክቡር የምትሆን ኃያል አንተ ነህና ለአንተ
ክብር ይገባሃል ለዘለዓለሙ።
In faith, I call upon You, Father, and call upon Your
Kingdom; hallowed, Lord, be Your name upon us, for
mighty are You, praised and glorious, and to You be
glory, world without end.
እስመ ኃያል አንተ እኵት ወስቡሕ ወለከ ስብሐት ለዓለመ
ዓለም።
ኃያል አንተ ነህና ለአንተ ክብር ይገባሃል ለዘለዓለሙ።
praised and glorious, and to You be Glory, for ever and
ever.
ነአኵቶ ለእግዚአብሔር ቅድሳቶ ነሢአነ ከመ ለሕይወተ ነፍስ
ይኩነነ ፈውሰ።
ለነፍሳችን አነዋወር መድኃኒት ይሆነን ዘንድ ሥጋውንና
ደሙን ተቀበልን ፤ እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን።
We thank God for that we have partaken of His Holy
things;
ዘተመጦነ ንስእል ወንትመሐፀን እንዘ ንሴብሖ ለእግዚአብሔር
አምላክነ።
የተቀበልን እኛ አምላካችንን እግዚአብሔርን እያመሰገንን
እንለምናለን ፤ አደራም እንላለን።
we pray and trust that which we have received may be
healing for the life of the soul while we glorify the Lord
our God.
አሌዕለከ ንጉሥየ ወአምላኪየ ወእባርክ ለስምከ ቅዱስ ለዓለም
ወለዓለመ ዓለም።
ንጉሤና ፈጣሪዬ ሆይ ከፍ ከፍ አደርግሃለሁ። ቅዱስ ስምህንም
ለዘለዓለም አመሰግናለሁ።
I will extol You, my King and my God, and I will bless
Your Holy name for ever and ever.
አቡነ ዘበሰማያት ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት።
በሰማይ ያለህ አባታችን ሆይ አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን።
Our Father You are in heaven, lead us not, Lord, into
temptation.
ተመጦነ እምሥጋሁ ቅዱስ ወእምደሙ ክቡር ለክርስቶስ።
ከክርስቶስ ከቅዱስ ሥጋውና ከክቡር ደሙ ተቀበልን።
We have received of the Holy Body and the precious
Blood of Christ.
ኵሎ አሚረ እባርከከ ወእሴብሕ ለስምከ ቅዱስ ለዓለም
ወለዓለመ ዓለም።
ዘወትር አከብርሃለሁ። ቅዱስ ስምህንም ለዘለዓለሙ
አመሰግናለሁ።
Every day will I bless You, and I will praise Your name
for ever and ever..
አቡነ ዘበሰማያት ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት።
በሰማይ ያለህ አባታችን ሆይ አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን።
Our Father You are in heaven, lead us not, Lord, into
temptation.
ወናእኵቶ ይደልወነ ከመ ንሳተፍ ምስጢረ ክብርተ ወቅድስተ።
ክብርት ቅድስት የምትሆን ምስጢርን እንሳተፍ ዘንድ ስላበቃን
ልናመሰግነው ይገባል።
And let us give thanks unto him that make us meet to
communicate in the precious and Holy mystery.
ስብሐተ እግዚአብሔር ይነግር አፉየ ወኵሉ ዘሥጋ ይባርክ
ለስሙ ቅዱስ ፣ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም።
አንደበቴ የእግዚአብሔርን ምስጋና ይናገራል። የሥጋ ፍጥረትም
ሁሉ ቅዱስ የሚሆን ስሙን ያመሰግናል ለዘለዓለሙ።
My mouth shall speak the praise of the Lord, and let all
flesh bless His Holy name for ever and ever.
አቡነ ዘበሰማያት ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት።
በሰማይ ያለህ አባታችን ሆይ አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን።
Our Father You are in heaven, lead us not, Lord, into
temptation.
ኀዳፌ ነፍስ - Pilot of the Soul
በከመ ይቤ ዳዊት በመዝሙር እግዚኦ መኑ የኀድር ውስተ
ጽላሎትከ ወመኑ ያጸልል ውስተ ደብረ መቅደስከ ፤ ተሠጥዎ
መንፈስ ቅዱስ ወይቤ። ዘየሐውር በንጹሕ ወይገብር ጽድቀ ፤
ዳዊት በመዝሙር እንደ ተናገረ አቤቱ በጥላህ ማን ያድራል?
በመቅደስህስ ተራራነት ማን ያርፋል? መንፈስ ቅዱስ መለሰ
እንዲህም አለ። በንጽሕና የሚኖር ጽድቅንም የሚሠራ ነው ፤
As David said in the Psalms: Lord, who shall abide in
Your tabernacle? Who shall dwell in the hill of Your
sanctuary? Then the Holy Spirit answered and said: He
that walks uprightly, and works righteousness,
ወዘይነብብ ጽድቀ በልቡ ፤ ወዘኢጓሕለወ በልሳኑ ፤ ወዘኢገብረ
እኩየ ዲበ ቢጹ ፤ ወዘኢያጽአለ አዝማዲሁ ፤ ወዘምኑን
በቅድሜሁ እኩይ ፤
በልቡናው እውነትን የሚናገር ፤ በአንደበቱ ያልሸነገለ ፤
በባልንጀራው ላይ ክፉ ያላደረገ ፤ ዘመዶቹን ያላሰደበ ፤ ክፉ
ነገር በፊቱ የተናቀ ፤
and speaks the truth in his heart. He who does not
backbite with his tongue nor does evil to his neighbor,
nor takes up a reproach against his neighbor.
ዘያከብሮሙ ለፈራህያነ እግዚአብሔር ፤ ዘይምሕል ለቢጹ
ወኢይሔሱ ፤ ወዘኢለቅሐ ወርቆ በርዴ ፤ ወዘኢነሥአ ሕልያነ
በላዕለ ንጹሕ ፤ ዘይገብር ከመዝ ኢይትሀወክ ለዓለም።
እግዚአብሔርን የሚፈሩትን ሰዎች የሚያከብራቸው ፤
ባልንጀራውን ምሎ የማይከዳ ፤ ወርቁን በአራጣ ያላበደረ ፤
በንጹሑ ሰው ላይ ማማለጃን ያልተቀበለ ፤ እንዲህ የሚያደርግ
ለዘላለሙ አይታወክም።
In whose eyes a vile person is contemned; but he
honors them that fear the Lord. He that swears to his
neighbor and does not lie. He that puts not out his
money to usury, nor take a bribe against the innocent.
ወካዕበ ይቤ መኑ የዐርግ ውስተ ደብረ እግዚአብሔር ፤ ወመኑ
ይቀውም ውስተ መካነ መቅደሱ።
ዳግመኛም ወደ እግዚአብሔር ተራራ ማን ይወጣል ፤
በመቅደሱስ ቦታ ማን ይቆማል አለ።
He that does these things shall never be moved. Again
he said: Who shall ascend into the hill of the Lord? Or
who shall stand in the place of His sanctuary.
ተሠጥወ መንፈስ ቅዱስ ወይቤ ፤ ዘንጹሕ ልቡ ወንጹሕ እደዊሁ
ወዘኢነሥአ ከንቶ በላዕለ ነፍሱ ፤ ወዘኢመሐለ በጕሕሉት ለቢጹ
ውእቱ ይነሥእ በረከተ እምኀበ እግዚአብሔር ፤
መንፈስ ቅዱስ መለሰ እንዲህም አለ ልቡ ንጹሕ እጁም ንጹሕ
የሆነ ነው በሰውነቱ ላይ ከንቱን ነገር ያልተቀበለ ለባልንጀራው
በሽንገላ ያልማለ እርሱ ከእግዚአብሔር ዘንድ በረከትን ይቀበላል
Then the Holy Spirit answered and said: He that has a
pure heart and clean hands; who has not lifted up his
soul unto vanity, nor sworn to his neighbor deceitfully. He
shall receive the blessing from the Lord,
ወይበውእ ውስተ ሀገር ቅድስት እንተ ኬንያሃ ወገባሪሃ
እግአብሔር አምላክነ።
ሠሪዋ ተጠባቢዋ አምላካችን እግዚአብሔር ወደሚሆን አገር
ይገባል።
and shall enter the city whose builder and maker is the
Lord our God.
ጸልዩ።
ጸልዩ።
You Pray.
ንዑ ናዕብያ ፤ ንዑ ንወድሳ ፤ ንዑ ናክብራ ፤ ንዑ ናብዕላ
ለበኵረ በዓላት እንተ ይእቲ ሰንበተ ክርስቲያን።
ኑ ከፍ ከፍ እናድርጋት ፤ ኑ እናመስግናት ፤ ኑ እናክብራት ፤
ኑ በዓል እናድርጋት የበዓላትን መጀመሪያ ይህችውም ክብር
የምትሆን የክርስቲያን ሰንበት ናት።
Come let us exalt; come, let us praise; come, let us
honor; come, let us celebrate the chief of the holy days
which is the holy Sabbath of the Christians.
በከመ ተፈሣሕነ ትማልም በበአታ ከማሁ ናስተፋንዋ በፍሥሐ
በፀአታ እንዘ ንተግህ ባቲ በአዕርፎ ሥጋነ ፤ ወዕረፍትነሰ አኮ
በሰኪብ ከመ ዘሐመ በደዌ
ትናንት በመግባትዋ ደስ እንዳለን እንዲሁ በመውጣትዋ ደስ
ብሎን እንሸኛት በርስዋ ሥጋችንን በማሳረፍ እየተጋን
ዕረፍታችን ግን በደዌ እንደ ታመመ ሰው በመተኛት አይደለም
As we rejoiced yesterday at its entering so also let us
bid it farewell rejoicing still as it departs, watching it for
our body’s rest. And our rest is not to sleep like a
suffering one in his disease,
አላ በትጋህ መዓልተ ወሌሊተ ከመ ንኩን ፍቁራኒሃ
ለዛቲ ዕለት።
ቀንና ሌሊት በመትጋት ነው እንጂ የዚህች ዕለት ወዳጆችዋ
እንሆን ዘንድ።
but to watch day and night that we may be beloved of
this day.
ወካዕበ ንበል ሰአሊ ለነ አስተምሕሪ በእንቲአነ ኀበ እግዚአብሔር
አምላክነ ለእለ ኮነ ከመ እንስሳ ወአከይነ እምኔሆሙ። ኦ ቅድስት
ንዒ ኀቤነ ለለሰሙኑ ከመ ንትፈሣሕ ብኪ ለዓለመ ዓለም።
ዳግመኛም እንደ እንስሳት ለሆነ ከእንስሳትም ለከፋን ለእኛ ወደ
አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ለምኝልን ስለኛ አማልጂ እንበል።
ቅድስት ሆይ በየሳምንቱ ወደኛ ነዪ በአንቺ ደስ ይለን ዘንድ
ለዘላለሙ።
Again let us say, Pray for us and intercede towards the
Lord our God for us who have become like animals and
even have done evil more than them. O Holy, come unto
us every week that we may rejoice in You, world without
end.
ሕዝብ/People/
አሜን።
Amen.
ቡራኬ።
Benediction
ሕዝብ/People/
አቡነ ዘበሰማያት ይትቀደስ ስምከ ትምጻእ መንግሥትከ
ወይኩን ፈቃድከ በከመ በሰማይ ከማሁ በምድር ሲሳየነ ዘለለ
ዕለትነ ሀበነ ዮም ኅድግ ለነ አበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኒ
አባታችን ሆይ በሰማያት የምትኖር ስምህ ይቀደስ መንግሥትህ
ትምጣ ፈቃድህ በሰማይ እነደሆነ እንዲሁም በምድር ትሁን
የዕለት እንጀራችንን ስጠን ዛሬ በደላችንንም ይቅር በለን፤
Our Father who are in heaven Hallowed be Your name.
Your kingdom come Your will be done on earth as it is
in heaven Give us this day our daily bread, and forgive
us our trespasses
ንኅድግ ለዘ አበሰ ለነ ኢታብአነ እግዚኦ ውስተ መንሱት አላ
አድኅነነ ወባልሐነ እምኩሉ እኩይ እስመ ዚአከ ይእቲ
መንግሥት ኃይል ወስብሐት ለዓለመ ዓለም።
እኛ የበደሉንን ይቅር እንደምንል ፤ አቤቱ ወደ ፈተና
አታግባን ከክፉ ሁሉ አድነን እንጂ መንግሥት ያንተ ናትና
ኃይል ክብር ምስጋና ለዘለዓለሙ አሜን።
as we forgive those who trespass against us and lead
us not into temptation but deliver us from evil. For
Yours is the kingdom, and the power, and the glory, for
ever and ever, Amen.
በሰላመ ቅዱስ ገብርኤል መልአክ ኦ እግዝእትየ ማርያም ሰላም
ለኪ ድንግል በሕሊናኪ ወድንግል በሥጋኪ እመ እግዚአብሔር
ጸባኦት ሰላም ለኪ
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሆይ በመልአኩ ገብርኤል
ሰላምታ ሰላም እንልሻለን በሃሳብሽ ድንግል ነሽ በሥጋሽም
ድንግል ነሽ ፤ የአሸናፊ እግዚአብሔር እናት ሆይ ሰላምታ ላንቺ
ይገባሻል
By the salutation of the Saint Angel Gabriel, oh my Lady
Mary I salute You, You are Virgin in thought, And Virgin
in body, the mother of God Tsabaot (The Lord of Host)
salutation to You.
ቡርክት አንቲ እምአንስት ወቡሩክ ፍሬ ከርሥኪ ተፈሥሒ
ፍሥሕት ኦ ምልእተ ጸጋ እግዚአብሔር ምስሌኪ ሰአሊ ወጸልዪ
ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ አንቺ የተባረክሽ ነሽ የማኅፀንሽም ፍሬ
የተባረከ ነው። ጸጋን የተሞላሽ ሆይ ደስ ይበልሽ ልዑል
እግዚአብሔር ካንቺ ጋር ነውና ከተወደደው ልጅሽ ከጌታችን
Blessed are You among women and blessed is the fruit
of Your womb Jesus. Rejoice, You who are hailed, O
graceful God is with You. Beseech and pray for our
ኀበ ፍቁር ወልድኪ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ይሥረይ ለነ
ኃጣውኢነ።
ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ይቅርታን ለምኝልን
ኃጢአታችንን ያስተስርይልን ዘንድ ለዘለዓለሙ አሜን፡፡
mercy to Your beloved son Jesus Christ that He may
forgive us our sins. Amen.
ኦ ንጉሠ ሰላም ሰላማዊ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰላመከ ሀበነ ወአጽንዕ
ለነ ሰላመከ ወሥረይ ለነ ኃውኢነ ወረስየነ ድልዋነ ከመ ንሑር
ወንእቱ ውስተ አብያቲነ በሰላም።
የፍቅር ባለቤት የሰላም ንጉሥ ሰላማዊ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
ሰላምህን ስጠን ሰላምህን አጽናልን ኃጢአታችንንም ይቅር በለን
በሰላም ወደ ቤታችን ሄደን እንገባ ዘንድ የበቃን አድርገን፡፡
O peaceful king of peace, Jesus Christ, grant us Your
peace and confirm unto us Your peace, and forgive us
our sins, and make us worthy to go out and enter into
our homes in peace.
አድንኑ አርእስቲክሙ ቅድመ እግዚአብሔር አምላክነ በእደ
ገብሩ ካህን ከመ ይባርክሙ።
አገልጋይ በሚሆን በካህኑ እጅ ይባርካችሁ ዘንድ ፤
በአምላካችን በእግዚአብሔር ፊት ራሳችሁን ዝቅ ዝቅ አድርጉ።
Bow your heads in front of the Lord our God, that He
may bless you at the hand of His servant the priest.
አሜን እግዚአብሔር ይባርከነ ወይሣለሃነ።
አሜን እግዚአብሔር ይባርከን ይቅርም ይበለን።
Amen. May God bless us and forgive us.
ኦ እግዚኦ አድኅን ሕዝበከ ወባርክ ርስተከ ረዓዮሙ ወአልዕሎሙ
እስከ ለዓለም።
አቤቱ ሕዝብህን አድን ፤ ርስትህንም ባርክ። አቤቱ ሕዝብህን
አድን ፤ ርስትህንም ባርክ። እስከ ዘላለሙ ጠብቃቸው ፤ ከፍ
ከፍም አድርጋቸው።
O Lord, save You people and bless Your inheritance.
Feed them, lift them up for ever,
ወዕቀባ ለቤተ ክርስቲያንከ ቅድስት እንተ አጥረይካ ወቤዘውካ
በደሙ ክቡር ለዋሕድ ወልድከ እግዚእነ ወአምላክነ ወመድኃነ
ኢየሱስ ክርስቶስ።
በአንድ ልጅህ በጌታችንና በአምላካችን በመድኃኒታችን
በኢየሱስ ክርስቶስ በክቡር ደሙ የዋጀሃት ፣ ቤዛም የሆንኻት
ቅድስት ቤተ ክርስቲያንህንም ጠብቃት።
and keep Your church which You did purchase and
ransom with the precious blood of Your only-begotten
Son, our Lord and our God and our Savior Jesus Christ;
ወዘጸዋዕካ ትኩን ማኅደረ ለነገሥት ወለመኳንንት ለዘመድ
ንጹሕ ወለሕዝብ ቅዱስ እለ መጻእክሙ ወእለ ተጋባእክሙ
ወእለ ጸለይክሙ ውስተ ዛቲ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን።
ለነገሥታትና ለመኳንንት ፣ ለንጹሕ ወገንና ቅዱስ ለሆነ ሕዝብ
ማደሪያ ትሆን ዘንድ የጠራሃት። በዚች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን
መጥታችሁ ተሰብስባችሁ የጸለያችሁ ፤
And which You have called to be a dwelling-place for
kings and rulers, for pure kindred and Holy people, You
who have come and gathered and prayed in His Holy
church,
እለ በላዕክሙ ሥጋሁ ቅዱሰ ወእለ ሰተይክሙ ደሞ ክቡረ
ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ይሥረይ ለክሙ ኃጢአተክሙ
ዘገበርክሙ እመሂ በአእምሮ አው በኢያእምሮ።
የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋውን የበላችሁ ፤
ክቡር ደሙንም የጠጣችሁ ፤ በማወቅ ወይም ባለማወቅ
የሠራችሁትን ኃጢአታችሁን ይቅር ይበላችሁ፡፡
and You who have eaten the Holy body and drunk the
precious blood of our Lord Jesus Christ. May He forgive
Your sins which You have committed wittingly or
unwittingly .
በዘኀለፈ ይምሐርክሙ ወበዘይመጽእ ይዕቀብክሙ በእንተ
ሥጋሁ ሥጋ መለኮት ወበእንተ ደሙ ደመ ሕግ ወሥርዓት፤
ኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር ጸባዖት
ሥጋ መለኮት ስለሚባል ሥጋው የሕግና የሥርዓት ደም
ስለሚሆን ደሙ የአሸናፊ የእግዚአብሔር ልጅ በድንጋሌ ሥጋ
በድንጋሌ ሕሊናም ኅትምት የምትሆን የማርያም ልጅ
May He forgive you your past sins and keep you from
future ones, for the sake of His body, the divine body,
and for the sake of His blood, the blood of the
covenant of Jesus Christ the Son of the Lord of hosts,
ወወልደ ማርያም ንጽሕት በድንግልና ሕሊና ወበድንግልና ሥጋ
ኅትምት ለዓለመ ዓለም አሜን።
ኢየሱስ ክርስቶስ ባለፈው ይቅር ይበላችሁ ፤ በሚመጣውም
ይጠብቃችሁ። ለዘላለሙ አሜን።
and the Son of pure Mary, who has sealed the Vrginity of
Her conscience and body, world without end. Amen.
ቡራኬ
Benediction
እግዚአብሔር የሀሉ ምስለ ኵልክሙ።
እግዚአብሔር ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
The Lord be with you all.
ምስለ መንፈስከ።
ከመንፈስህ ጋራ።
And with Your spirit.
አሜን እግዚአብሔር ይባርከነ ለአግብርቲሁ በሰላም ሥርየተ
ይኩነነ። ዘተመጦነ ሥጋከ ወደመከ አብሐነ በመንፈስ ንኪድ
ኵሉ ኃይሎ ለጸላዒ።
አሜን እግዚአብሔር እኛን አገልጋዩቹን በሰላም ይባርክ ፤
የተቀበልነውን ሥጋህና ደምህ ለሥርየት ይሁነን ፤ የጠላትን
ኃይል ሁሉ በመንፈስ እንረግጥ ዘንድ አሰልጥነን።
Amen. May God bless us, His servants, in peace.
Remission be unto us who have received Your body and
Your blood. Enable us by the Spirit to tread upon all the
power of the enemy.
በረከተ እዴከ ቅድስት እንተ ምልዕተ ምሕረት ኪያሃ ንሴፎ
ኵልነ እምኵሉ ምግባረ እኩይ አግኀሠነ ወውስተ ኵሉ ምግባረ
ሠናይ ደምረነ። ቡሩክ ዘወሀበነ ሥጋሁ ቅዱሰ ወደሞ ክቡረ።
ምሕረትን የተሞላች ክብርት የምትሆን የእጅህን በረከት ሁላችን
ተስፋ እናደርጋለን። ከክፉ ሁሉ አርቀን። በበጎውም ሥራ ሁሉ
አንድ አድርገን። ቅዱስ ሥጋውን ክቡር ደሙንም የሰጠን ብሩክ
ነው።
We all hope for the blessing of Your Holy hand which is
full of mercy. From all evil works keep us apart, and in
all good works unite us. Blessed be He that has given
us His Holy body and His precious blood.
ጸጋ ነሣእነ ወሕይወተ ረከብነ በኃይለ መስቀሉ ለኢየሱስ
ክርስቶስ ፤ ኪያከ እግዚኦ ነአኵት ነሢአነ ጸጋ ዘመንፈስ ቅዱስ።
ጸጋን ተቀበልን ፤ ደኅንነትንም በኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀሉ
ኃይል አገኘን። አቤቱ ከመንፈስ ቅዱስ የተገኘ ጸጋን ተቀበልን
፤ አንተን እናመሰግንሃለን።
We have received grace and we have found life by the
power of the cross of Jesus Christ. Unto You, Lord, do
we give thanks, for that we have received grace from
the Holy Spirit.
እትዉ በሰላም።
በሰላም ግቡ።
You go in peace.
አሜን
Amen
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ።
አሜን።
ምሥጋና ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅድስ ለአንድ አምላክ።
አሜን።
Glory to the Father, to the Son, and to the Holy Spirit, One God.
Amen.
ኑ እንቅረብ መከራ ሳይመጣ፤
ኑ እንቅረብ መከራ ሳይመጣ፤
ሥጋውን እንብላ ሥጋውን እንብላ ደሙንም እንጠጣ።
የቀራንዮ በግ የአምላክ ሥጋው፤
ተሰውቶልናል እንመገበው።
እድፉን ኃጢያታችን በንስሐ አጥበን፤
እንቀበል አምነን በልጅነታችን።
መቅረብ ወደ ጌታ በእውነት የሚገባው፤
በስተእርጅና አይደለም በወጣትነት ነው።
ጨረቃና ፀሐይ ደም የለበሱለት፤
ከዋክብት ከሰማይ የተነጠፉለት፤
ይኸው ተፈተተ እሳተ መለኮት።
ቅድስት እናታችን ቤተ ክርስቲያን፤
ትጋብዘናለች ሥጋና ደሙን።
የአማኑኤል ሥጋ ይኸው ተዘጋጀ፤
ከግብዣው ተጠራን አዋጁ ታወጀ።
ኑ እንቅረብ መከራ ሳይመጣ፤
ሥጋውን እንብላ ሥጋውን እንብላ ደሙንም እንጠጣ።
ይህ ቁርባን ክቡር ነው ፍጹም ሰማያዊ፤
ይህ ቁርባን ክቡር ነው ፍጹም ሰማያዊ፤
እንዳይመስለን ተራ አይደለም ምድራዊ፤
እንዳይመስለን ተራ አይደለም ምድራዊ።
ዋ! ምን አፍ ነው የሚቀበለው፤
ዋ! ምን ጥርስ ነው የሚያላምጠው፤
ዋ! ምን ሆድ ነው የሚሸከመው፤
ነበልባል ያለበት የሚያቃጥል ነው፤
በንጽሕና ሆኖ ላልተቀበለው፤
የሚያፍገመግም የሚጎዳ ነው።
አምላካችን ሆይ አንተ ይቅር ባይ፤
እንደ ቸርነትህ በደልን አትይ፤
እንደ ቸርነትህ በደልን አትይ።
አሜን አሜን ብለን ተቀብለናል፤
በድፍረትም ሳይሆን በፍርሃት ቀርበናል፤
በድፍረትም ሳይሆን በፍርሃት ቀርበናል።
ማክበር ይገባናል በንጽሕና ሆነን፤
ደፍረን አናቃለው እንዳያቃጥለን፤
ደፍረን አናቃለው እንዳያቃጥለን።
እንደምታዩትም ይህ ቁርባን ፈራጅ ነው፤
እንደሌላው ሳይሆን የተቀደሰ ነው፤
እንደሌላው ሳይሆን የተቀደሰ ነው።
ይህ ቁርባን ክቡር ነው ፍጹም ሰማያዊ፤
እንዳይመስለን ተራ አይደለም ምድራዊ፤
እንዳይመስለን ተራ አይደለም ምድራዊ።
ሱራፌል ኪሩቤል ጸዎርተ መንበር፤
ሊይዙት ያልቻሉት ፈርተውት በክብር፤
ሊይዙት ያልቻሉት ፈርተውት በክብር።
እኛ ተመገብነው አገኘን ድኅነት፤
በነፍስ በሥጋችን ሆነልን ሕይወት።
በነፍስ በሥጋችን ሆነልን ሕይወት።
ምንጭ / Source: mytewahdo.org
← Back to Kidase