አንተ ፈጠርከ ፀሐየ ወወርኅ።

መዝሙረ ዳዊት 73፸፫16፲፮

አንተ ፈጠርከ ፀሐየ ወወርኀ። ወአንተ ገበርከ አድባረ ወምድረ ኵሎ። ክረምተ ወሐጋየ ዘአንተ ፈጠርከ።

ትርጉም

ፀሐዩንና ጨረቃውን አንተ አዘጋጀህ። የምድርንም ዳርቻ ሁሉ አንተ ሠራህ። በጋንም ክረምትንም አንተ ፈጠርክ።
← ምስባክ