እግዚኦ በኃይልከ ይትፌሣሕ ንጉሥ

መዝሙረ ዳዊት 201

እግዚኦ በኃይልከ ይትፌሣሕ ንጉሥ። ወብዙኃ ይትሐሠይ በአድኅኖትከ። ፍትወተ ነፍሱ ወሀብኮ።

ትርጉም

አቤቱ በኃይልህ ንጉሥ ደስ ይለዋል። በማዳንህ እጅግ ሐሤትን ያደርጋል። የልቡን ፈቃድ ሰጠኸው።
← ምስባክ