Esubalew Chekol
Projects
Blog
Resume
Links
እስመ ሐረያ እግዚአብሔር
መዝሙረ ዳዊት
131
፻፴፩
ቁ
13
፲፫
እስመ ኀረያ እግዚአብሔር ለጽዮን።
ወአብደራ ከመ ትኩኖ ማኅደሮ።
ዛቲ ይእቲ ምዕራፍየ ለዓለም።
ትርጉም
እግዚአብሔር ጽዮንን መርጧታልና ፤ ማደሪያውም
ትሆነው ዘንድ ወዷታልና ፤ እንዲህ ብሎ ይህች
ለዘላለም ማረፊያየ ናት።
← ምስባክ