መሐለ እግዚአብሔር ወኢይኔስሕ

መዝሙረ ዳዊት 109፻፱4

መሐለ እግዚአብሔር ወኢይኔስሕ። አንተ ካህኑ ለዓለም በከመ ሢመቱ ለመልከ ጼዴቅ። እግዚአብሔር በየማንከ።

ትርጉም

እንደ መልከ ጸዴቅ ሥርዓት አንተ ዘላለም ካህን ነህ ብሎ እግዚአብሔር ማለ አይጸጸትም። እግዚአብሔር በቐኝህ ነው።
← ምስባክ