ተፈሣሕኩ እስመ ይቤሉኒ
መዝሙረ ዳዊት 121፻፳፩፥1፩
ተፈሣሕኩ እስመ ይቤሉኒ ቤተ እግዚአብሔር ነሐውር
ወቆማ እገሪነ ውስተ አዕፃድኪ ኢየሩሳሌም።
ኢየሩሳሌምሰ ሕንፅት ከመ ሀገር።
ትርጉም
ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ግዜ ደስ
አለኝ። ኢየሩሳሌም ሆይ እግሮቻችን በአደባባይሽ
ቆሙ። ኢየሩሳሌምስ እርስ በርስዋ እንደተገጠገጠች
ከተማ ተሠርታለች።
መዝሙረ ዳዊት 121፻፳፩፥1፩
ትርጉም