አባታችን ሆይ

አባታችን ሆይ የሁላችን ጌታ
ቅዱስ መንፈስህን ስጠን በተርታሐ2ሐ
ወደቷንተ መልሰዉ የሰዉን ልቦና
ባላወቀዉ መንገድ እርሱ ሄዷልና
እዝነ ምሕረትህን ወደኛ አዘንብል
ይቅርታን ልንጠይቅ ከፊትህ ቆመናል
ይቅርታን ልንጠይቅ ከፊትህ የቆምነዉ
ምሐሪ መሆንክን ስለምናዉቅ ነዉ
ትዕግሥትህ ሰፊ ነዉ አያልቅም ምሕረትህ
የፍቅር ባለቤት ይቅር ባይ አንተ ነህ
አይቶ እንዳላየ ታልፈዋለህ ሁለºን
መዓቱም ምሕረቱም ሁሉም ያንተ ሲሆን
ሥልጣንህ ረቂቅ ነዉ አይመረመርም
ዘመንና ወራት ሊሽሩት አይችለºም
የፍቅር ባቤት ቸሩ አምላካችን
እድሜን ለንስሓ ስጠን ለሁላችንሐ2ሐ
እንማልድሃለን በለቅሶ በሐዘን
የይቅርታህ ብዛት ከእኛ ጋር እንዲሆን
የሰማይ መላእክት የምድር ሠራዊት
ያመሰግኑሃል በቀንና ሌሊት።
← መዝሙር