ዓለምን ለማዳን

አምን ለማዳን የተሰቀለው
ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው
ጌታችን ተሰቅሎ ቢያዩት መላእክት
በዝማሬ ፋንታ አለቀሱለት
ሚካኤል ዝም አለ ገብርኤል ገረመው
አምላኩ እርቃኑን ተሰቅሎ ስላየው
ነፍሱን ለወዳጁ የሚሰጥ ቢገኝም
ለጠላት የሚሞት በጭራሽ አይኖርም
ጠላቶቹ ስንሆን ለኛ ሞተው
ክርስቶስ ልዮ ነው ወደርም የለው
ውራን ቢያበራ የሞተን ቢያስነሣ
በመመስገን ፈንገታ ሆነበት አበሳ
ሰማያዊው ዳኛ ሊፈረድበት
ተኮስ ቀረበ በጲላጦስ ፊት
በጸሎተ ሐሙስ እለተ እራት የሆነው 2/
አርብ በመስቀል ላይ የተሰቀለው
ፍቀር አስገድዶት ለኛ የሞተው
መልካሙ እርኛችን መድሃኒዓለም ነው
← መዝሙር