አንቺ የወይን ሐረግ
✦
አንቺ የወይን ሐረግ ድንግል ልምላሜሽ የበዛ ፪
ምግብ ሆኖ ፪ ተሰጠን ፍሬሽ ለእኛ ቤዛ ፪
ኸኸ
በአንቺ ሰማይነት ድንግል የወጣው ፀሐይ ፪
ብርሃን ነው ፪ ለጻድቃን ስሙም አዶናይ ፪ ኸኸ
ፊደል ትመስያለሽ ድንግል ወንጌል ትወልጃለሽ ፪
ለመላእክት ፪ የማይቻል ነበልባሉን የቻልሽ ፪ ኸኸ
የመሶብ ምሳሌ ድንግል የኮከብ መገኛ ፪
በሥጋችን በነፍሳችን እንዳንራብ አንቺ አለሽን ለእኛ ፪ ኸኸ
አንቺ የወይን ሐረግ ድንግል ልምላሜሽ የበዛ 22/
ምግብ ሆኖ ፪ ተሰጠን ፍሬሽ ለእኛ ቤዛ ፪ ኸኸ
ምግብ ሆኖ ፪ ተሰጠን ፍሬሽ ለእኛ ቤዛ ፪
ኸኸ
በአንቺ ሰማይነት ድንግል የወጣው ፀሐይ ፪
ብርሃን ነው ፪ ለጻድቃን ስሙም አዶናይ ፪ ኸኸ
ፊደል ትመስያለሽ ድንግል ወንጌል ትወልጃለሽ ፪
ለመላእክት ፪ የማይቻል ነበልባሉን የቻልሽ ፪ ኸኸ
የመሶብ ምሳሌ ድንግል የኮከብ መገኛ ፪
በሥጋችን በነፍሳችን እንዳንራብ አንቺ አለሽን ለእኛ ፪ ኸኸ
አንቺ የወይን ሐረግ ድንግል ልምላሜሽ የበዛ 22/
ምግብ ሆኖ ፪ ተሰጠን ፍሬሽ ለእኛ ቤዛ ፪ ኸኸ
✦