አስራ ሁለቱ ሐዋርያት

አስራ ሁለቱ ሐዋርያት ምንኛ እድለኞች ናቸው
ጸጋ መንፈስ ቅዱስ በጽዮን አዳራሽ የወረደላቸው
ዞረው እንዲያስተምሩ በየምድባቸው
ሰባ ሁለት ቋንቋ ተገለጸላቸው
ጴጥሮስ ሲጠባበቅ ያንን የተስፋ ቃል
ወርዶ አጥለቀለቀው የመንፈስ ማዕበል
ደቀ መዛሙርት በመንፈስ ሲሞሉ
ጉሽ ጠላ ነው ብለው አይሁድ አሳበሉ
በመንፈስ መሪነት ጽድቅን የሚመኙ
ሦስት ሺ አማኞች በአንድ ቀን ተገኙ
እንደባረካቸው ሐዋርያትኝ
አቤቱኝ ጌጣ ሆይእናኝም ባርከን
← መዝሙር