አትተወኝ አትጣለኝ

አትተወኝ አትጣለኝ
ወድቄአለሁና ጌታ ሆይ አንሣኝ
ቸሩ መድኃኒቴ የአልዓዛር ቤት እራት
የኑሮዬ ጣእም የሕይወቴ መብራት በኃጢአት ጭቃ ላይ ወድቄአለሁና
ጌዬ ሆይ አንሣኝ እጅህን ዘርጋና
የሰጠኸኝ ክብር ይልጅነት ሥልጣን
እንደ ሶምሶን ዝሙት ከደሊላ ጋራ
አርቃኔን ቀረሁኝ ተላልፌ ሕግህን
አምላኬ ዘርጋልኝ የምሕረት እጅህን
ዘወትር እየበደልኩ ከሕግህ ርቄ
በኃጢአት ጭቃ ላይ ክፉኛ ወድቄ በበደል እሥራት ተይዣለሁና
አባቴ ሆይ ማረኝ መሐሪ ነህና
← መዝሙር