አዝናለሁ አለቅሳለሁ

አዝናለሁ አለቅሳለሁ
ስለ በደሌ ሁልጊዜ አለቅሳለሁ
አዝናለሁ አለቅሳለሁ
ስለጥፋቴ ሁለጊዜ አለቅሳለሁ
ነገር ግን መሐሪ ነህና እንደምታድነኝ
አምናለሁ
ሥጋዬ ለራሱ እያታለለኝ
ሁለን በመፈለግ ወሰደና ለጥፋት ሰጠኝ
ከመሬት ተገኝታ እመሬት ልትገባ
ከንቱ አስቀረችኝ ያሳሳች ሥጋ ሰገብጋባ
ትቻት ልመጣ ነው አፈር ሥጋዬን
›› ›› ›› መሬት ሥጋዬን
እንድትቀበላት አምላኬ ሆይ አደራ ነፍሴን
← መዝሙር