ባሰማት ጊዜ
✦
ስሙ ገብርኤል የተባለ ለድንግል ነገራት መልኝም ዜና
እንደምትወልደው ወልድን በድንግልና ፪
ባሰማት ጊዜ ቃሉን ቅዱስ ገብርኤል በለዛ
ድንግል ቀረበች ወደ እርሱ ፍጹም ትኅትናን ይዛ
ትፀንሻለሽ ሲላት መልአኩ ፍጹም በልቧ ሳትመኝ
እንደ ቃልህ ይን አለችው በቃሉ ተማርኝ ፪
አዝ . . .
ዓለም መድኃኒት ነውና ከአንቺ የሚወለደው መንፈስ ቅዱስ
ትሰይሚዋለሽ ስሙንም ብለሽ ኢየሱስ ፪
አዝ . . .
እጹብ ድንቅ ነው ሁልጊዜ ለድንግል ማርያም የተሰጣት እድል
የአምላክ እናት ሆኖ መመረጥ ከሴቶች መኝከል ፪
አዝ . . .
ጸጋን የተመላሽ ሆይ ይገባሻል ለአንቺ ክብርና ምስጋና
የክብር ባለቤት ሁል ጊዜም ከአንቺ ጋር ነውና ፪
እንደምትወልደው ወልድን በድንግልና ፪
ባሰማት ጊዜ ቃሉን ቅዱስ ገብርኤል በለዛ
ድንግል ቀረበች ወደ እርሱ ፍጹም ትኅትናን ይዛ
ትፀንሻለሽ ሲላት መልአኩ ፍጹም በልቧ ሳትመኝ
እንደ ቃልህ ይን አለችው በቃሉ ተማርኝ ፪
አዝ . . .
ዓለም መድኃኒት ነውና ከአንቺ የሚወለደው መንፈስ ቅዱስ
ትሰይሚዋለሽ ስሙንም ብለሽ ኢየሱስ ፪
አዝ . . .
እጹብ ድንቅ ነው ሁልጊዜ ለድንግል ማርያም የተሰጣት እድል
የአምላክ እናት ሆኖ መመረጥ ከሴቶች መኝከል ፪
አዝ . . .
ጸጋን የተመላሽ ሆይ ይገባሻል ለአንቺ ክብርና ምስጋና
የክብር ባለቤት ሁል ጊዜም ከአንቺ ጋር ነውና ፪
✦