በዮናስ ስብከት

ነነዌን ሊያቃጥል የወረደው እሳት
ተመልሶ አረገ /2 በኀዘን በጸሎት
ስለሆነ ከልብ የኀዘናቸው ምንጩ
ነበር እንደ ራሔል እንባን እየረጩ
የነነዌ ሰ−ች ደስን ያበሠረ
ጋሻና ጦራቸው ጾም ጸሎት ነበረ
እንኝእን የሰው ልጆች እንስሳት ሳይቀሩ
በዮናስ ስብከት ጾም ጸሎት ተማሩ
← መዝሙር