ድንግል የዚያን ጊዜ

ድንግል የዛን ጊዜ ሐዘንሽ በረታ
በመስቀል ላይ ሆኖ ልጅሽ ሲንገገላታ
የግፍ ግፍ ደርሶበት የዛን ጊዜ
ተጠማሁ ሲለሽ
ለውሻ ያጠጣሽ በወርቅ ጫማሽ
አዝ ---
ሴቶች ሲያባርሩት የዚያን ጊዜ
ራርቶ ሆድሽ
ለፍጡር በማዘን ወኃ ያጠጣሽ
አዝ ---
ተጠማሁ እያለ የዚያን ጊዜ
ሲናገር ልጅሽ
ታዲያ እንደምንቻለው ወላድ እጀትሽ
አዝ ---
እንደዚያ ስታለቅሽ የዚያን ጊዜ
ሐዘን ሲውጥሽ
እነማን ነበሩ ያስተዛዘኑሽ
አዝ ---
ስታለቅሽ በማየት የዚያን ግዜ ራርቶ ልጅሽ
ዮሐንስን አጽናኝ እንደልጅ ሠጠሸ
← መዝሙር