እመቤታችን ላንቺ
✦
እመቤታችን ላንቺ ስላምታ ይገባሻል፪
ከሴቶች ሁሉ ፫ ተመርጠሻል
ሐርና ወርቁን እያስማማች ስትፈትል ፪
ተዘጋጀላት፫ የመመረጥ እድል
እመቤታችን ------------
እያረጓጓት የሰማይ መላእክት ፪
ቤተ መቅደስ ኖረች፫ አሥራ ሁለት ዓመት
እመቤታችን ላንቺ-------
መንፈስ ቅዱስ እንደቀረባት አውቆ
ሰገደላት ፫ ዘካርያስ ታጥቆ
እመቤታችን ላንቺ -------------
መንፈስ ቅዱስ እንደቀረባት አውቃ
ተሳለመቻት ፫ ኤልሣቤጥም ታጥቃ
እመቤታችን ላንቺ ---------------
አያስደንቅም ወይ የማርያም ትኅትና
ውኃ ስትቀዳ፫ የአምላክ እናት ሁና
እመቤታችን ላንቺ -----------
የምንጭ ውኃ ምሥጢር የሚያመለክተው፪
የአምላክ መገኛ ምንጭ ፫ እርሷ መሆንዋን ነው
እመቤታችን ላንቺ --------
ከሴቶች ሁሉ ፫ ተመርጠሻል
ሐርና ወርቁን እያስማማች ስትፈትል ፪
ተዘጋጀላት፫ የመመረጥ እድል
እመቤታችን ------------
እያረጓጓት የሰማይ መላእክት ፪
ቤተ መቅደስ ኖረች፫ አሥራ ሁለት ዓመት
እመቤታችን ላንቺ-------
መንፈስ ቅዱስ እንደቀረባት አውቆ
ሰገደላት ፫ ዘካርያስ ታጥቆ
እመቤታችን ላንቺ -------------
መንፈስ ቅዱስ እንደቀረባት አውቃ
ተሳለመቻት ፫ ኤልሣቤጥም ታጥቃ
እመቤታችን ላንቺ ---------------
አያስደንቅም ወይ የማርያም ትኅትና
ውኃ ስትቀዳ፫ የአምላክ እናት ሁና
እመቤታችን ላንቺ -----------
የምንጭ ውኃ ምሥጢር የሚያመለክተው፪
የአምላክ መገኛ ምንጭ ፫ እርሷ መሆንዋን ነው
እመቤታችን ላንቺ --------
✦