እንኳን ደህና መጣችሁ

እንኝን ደኅና መጣችሁ
ወደ እኔ ወደ እና ችሁ
እጄን ዘርግኟ ስጠብቃችሁ
ወላጆቻችሁን እንድ ከብሩ
አምላኝችን መናገሩ
እንድትጠብቁ ትእዛዙን
እምቢተኞች ባለመሆን
አዝ ---
የዕውቀት ገበያተኞች እንደመሆናችሁ
ምንም ጊዜ ሳይኖራችሁ
እንደዚህ እኮ የምላችሁ
ቤተክርስቲያን ነኝ እና ችሁ
አዝ ---
ከሰኞ እስከ ዓርብ እየሠራን
እንጠያየቅ በሰንበት ቀን
አዝ ---
← መዝሙር