ግነዮ ለእግዚአብሔር

ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ሔር
እስመ ለዓለም ምሕረቱ እስመ ለዓለም
እናመስግንሽ የአምላክ እናት በዝማሬ
የዓለም ቤዛ ነውና የማኅፀንሽ ፍሬ
ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ኝንቺ ተወልዶ
መለኮት ወረደ ዮርዳኖስ እኛን ለመቀደስ
በድንግልናሽ የወለድሽው ክርስቶስ
የድኩማኖች ብር ት ነው የህሙማን ፈውስ
በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ እዳችን ፋቀ
በቸርነቱ ጠብቆ ከበደል አራቀን
ስምሽን የጠራ ዝክርህንም ያዘከረ
በመንግሥተ ሰማይ ይኖራል እንደተከበረ
ብርሃነ መለኮት ያደረብሽ አዳራሽ
ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ድንግል አንቺ ነሽ
እመቤ ችን እና ችን ማርያም
የተማፀነሽ ይድናል ለዘለዓለም
ድንግልናሽ ሳይለወጥ ወልድን የወለድሽ
የጌ ችን እናት ማርያም ድንግል አንቺ ነሽ
የጌ ችን እናት ማርያም ንጽሕት አንቺ ነሽ
← መዝሙር