ግነዩ ለእግዚአብሔር
✦
ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ሔር፪
አዝ--------------
እናመስግናሽ የአምላክ እናት በዝማሬ ፪
የዓለም ቤዛ ነውና የማኅፀንሽ ፍሬ፬
አዝ -----------
ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከአንቺ ተወልዶ ፪
መለኮት ወረደ ዮርዳኖስ እኛን ለመቀደስ ፬
አዝ -----------
በድንግልና የወለድሽው ክርስቶስ፪
የድኩማኖች ብርታት ነው የሕሙማን ፈውስ፬
አዝ ------------
በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ እዳችንን ፋቀ፪
በቸርነቱ ጠብቆ ከበደል አራቀን፬
አዝ -------------
ስምሽን የጠራ ዝክርሽንም የዘከረ፪
ቅድስት ቅዱሳን ማርያም ድንግል አንቺ ነሽ፪
አዝ ----
እመቤታችን እናታችን ማርያም፪
የተማጸነሽ ይድናል ለዘለዓለም፬
አዝ ----
ድንልናሽ ሳይለወጥ ወልድን የወለድሽ
የጌታችን እናት ማርያም ድንግል ሆይ አንቺ ነሽ
የጌታችን እናት ማርያም ንጽሕት ሆይ አንቺ ነሽ
ድንግልናሽ ሳይለወጥ ወልድን የወለድሽ ፳
የጌታችን እናት ማርያም ድንግል ሆይ አንቺ ነሽ
የጌታችን እናት ማርያም ንጽሕት ሆይ አንቺ ነሽ
አዝ--------------
እናመስግናሽ የአምላክ እናት በዝማሬ ፪
የዓለም ቤዛ ነውና የማኅፀንሽ ፍሬ፬
አዝ -----------
ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከአንቺ ተወልዶ ፪
መለኮት ወረደ ዮርዳኖስ እኛን ለመቀደስ ፬
አዝ -----------
በድንግልና የወለድሽው ክርስቶስ፪
የድኩማኖች ብርታት ነው የሕሙማን ፈውስ፬
አዝ ------------
በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ እዳችንን ፋቀ፪
በቸርነቱ ጠብቆ ከበደል አራቀን፬
አዝ -------------
ስምሽን የጠራ ዝክርሽንም የዘከረ፪
ቅድስት ቅዱሳን ማርያም ድንግል አንቺ ነሽ፪
አዝ ----
እመቤታችን እናታችን ማርያም፪
የተማጸነሽ ይድናል ለዘለዓለም፬
አዝ ----
ድንልናሽ ሳይለወጥ ወልድን የወለድሽ
የጌታችን እናት ማርያም ድንግል ሆይ አንቺ ነሽ
የጌታችን እናት ማርያም ንጽሕት ሆይ አንቺ ነሽ
ድንግልናሽ ሳይለወጥ ወልድን የወለድሽ ፳
የጌታችን እናት ማርያም ድንግል ሆይ አንቺ ነሽ
የጌታችን እናት ማርያም ንጽሕት ሆይ አንቺ ነሽ
✦