ሐነፅዋ ለቤተክርስቲያን

ሐነፅዋ ለቤተክርስቲያን ወሣረርዋ በመንፈስ ቅዱስ
አንተ ተሐንፀት በእደ ካህናት ወተቀደሰት በአፈ ጳጳሳት
ወተሐትበት በማይ ዘውኅዘ አምገቦብ አመሕማማቲሁ
ትርጉም ፡ - ቤተ ክርስቲያን በመንፈስ ቅዱስ ሰራት በካህናት እጅ የታነፀችውን በጳጳሳች አፍ የተቀደሰችውን በመድኃኔአለም በሕማሙ ጊዜ ከጎኑ በፈሰሰ ውሃ የተጠመቀችውን::
← መዝሙር