ኢትዮጵያ ሆይ

ኢትዮùያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ
ከሕዝብሽ ጋር እልል በይ
እጆችሽን በበረከት ስለመላ
ስላዳነሽ በጭንቅ ቀን ከሞት ጥላ
እግዚአብሔር ብርሃንሽ ስለሆነ
ከአስፈሪዉ ቀን ልጆችሽን ስላዳነ
ኢትዮùያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ
በሽብሸባ እልል በይ
በሽብሸባ ለአምላክሽ ዘምሪለት
ስብራትሽን ይጠግናል በምሕረት
ለሕዝብሽ እግዚአብሔር ኃይላቸዉ ነዉ
በስቃይ የጐበኘ መመኪያቸዉ
አዝ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥
ሕዝብህን ባርክ ለዘላለም ጠብቃቸዉ
በፍቅርህም ከፍ አድርጋቸዉ
የምስጋና ነጐድጵድ ከአፍሽ ይዉጣ
ድሮም ቢሆን እግዚአብሔር ነዉ የቷንቺ ዕጣ
አዝ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥
እግዚአብሔር ልዮ ነዉ
እግዚአብሔር ልዮ ነዉ ኃያል አምላካችን ልዮ ነዉ
ሞትን ድል የነሳዉ ልዮ ነዉ
ከክብርና ሞገስ ሞልቶ የተረፈዉ ልዮ ነዉ
ብርሃንን እንደ ልብስ የተጐናፀፈዉ ልዮ ነዉ
በትዕዛዝ ብቻ ዓለምን ያቆመዉ ልዮ ነዉ
እኛን የተቤዠ በእዉነት ልዮ ነዉ
አዝ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥
በበረከት ክንዱ አጥብቆ የያዘን ልዮ ነዉ
እራሱን የሠዋዉ የዓለም ብርሃን ልዮ ነዉ
እካሉን መድኃነት አድርጐ የሰጠን ልዮ ነዉ
የፈዉሳችን ፀሐይ የጽድቃችን ጮራ ልዮ ነዉ
አዝ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥ ፥
← መዝሙር