ከጌታዬ ፍቅር የሚለየኝ ማነው
✦
ከጌታዬ ፍቅር የሚለየኝ ማነው፪
መከር ችግር ስቃይ ወይስ መራቆት ነው፪
አንፈራም አንሰጋም አንጠራጠርም፪
እግዚአብሔር ከኛ ጋራ ይኖራል ለዘለዓለም፪
የሰማይ ቤታችን አማኑኤል የሰራው፪
ግንቡ ንጹህ ውሃ መሰረቱ ደም ነው፪
ሳይነጋ ተራምደን እንጓዝ በጠዋት፪
በደሙ መስርቶ ከሰራልን ቤት፪
የውሃ ግድግዳ የደም መሰረት፪
ይኸው ከዚህ አለ የአማኑኤል ቤት፪
መከር ችግር ስቃይ ወይስ መራቆት ነው፪
አንፈራም አንሰጋም አንጠራጠርም፪
እግዚአብሔር ከኛ ጋራ ይኖራል ለዘለዓለም፪
የሰማይ ቤታችን አማኑኤል የሰራው፪
ግንቡ ንጹህ ውሃ መሰረቱ ደም ነው፪
ሳይነጋ ተራምደን እንጓዝ በጠዋት፪
በደሙ መስርቶ ከሰራልን ቤት፪
የውሃ ግድግዳ የደም መሰረት፪
ይኸው ከዚህ አለ የአማኑኤል ቤት፪
✦