ከጌታዮ ፍቅር
✦
ከጌ ዬ ፍቅር የሚለየኝ ማን ነው ፪
መከራ ችግር ሥቃይ ወይስ መራቆት ነው ፪
አንፈራም አንሰጋም አንጠራጠርም ፪
እግዚአብሔር ከእኛ ጋራ ይኖራል ለዘለዓለም ፪
የሰማይ ቤ ችን አማኑኤል የሠራው ፪
ግንቡ ንጹሕ ውኃ መሠረቱ ደም ነው ፪
ሳይነጋ ተራምደን እንግባ ቤ ችን ፪
በደሙ መሥርቶ ከሠራልን ቤት ፪
ከቶ የት ይገኛል እንዲህ ያለ ቤት ፪
የውኃ ግድግዳ የደም መሠረት፪
የውኃ ግድግዳ የደም መሠረት ፪
ይኸው እዚህ አለ የሥላሴ ቤት ፪
ጠላት ቢተባበር ዲያብሎስ ቢያብር ፪
ሊለየን አይችልም ከእግዚአብሔር ፍቅር ፪
መከራ ችግር ሥቃይ ወይስ መራቆት ነው ፪
አንፈራም አንሰጋም አንጠራጠርም ፪
እግዚአብሔር ከእኛ ጋራ ይኖራል ለዘለዓለም ፪
የሰማይ ቤ ችን አማኑኤል የሠራው ፪
ግንቡ ንጹሕ ውኃ መሠረቱ ደም ነው ፪
ሳይነጋ ተራምደን እንግባ ቤ ችን ፪
በደሙ መሥርቶ ከሠራልን ቤት ፪
ከቶ የት ይገኛል እንዲህ ያለ ቤት ፪
የውኃ ግድግዳ የደም መሠረት፪
የውኃ ግድግዳ የደም መሠረት ፪
ይኸው እዚህ አለ የሥላሴ ቤት ፪
ጠላት ቢተባበር ዲያብሎስ ቢያብር ፪
ሊለየን አይችልም ከእግዚአብሔር ፍቅር ፪
✦