ኮከበ ብሩህ

ኮከበ ብሩህ ቅዱስ ማርቆስ ዘሠረቀ እም እስክንድርያ
ቤተ ክርስቲያን ዘንሰምያ
ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብጽ ወኢትዮጵያ በከመ ጳውሎስ ሃዋሪያ
ትርጉም ፡ - ቤተ ክርስቲያን ብለን ከምንጠራት ከእስክንድርያ የተገኘ የሚያበራ ኮከብ ቅዱስ ማርቆስ እንደ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለኢትዮጵያና ግብጽ ስዎች አባት ሆናቸው።
← መዝሙር