ለእጸ መስቀሉ
✦
ለዕፀ መስቀሉ እናቅርብ ምስጋና ፪
ክርስቶስ በደሙ ቀድሶልና ፪
ጎልጎ ሲኖር አፈር ተንተርሶ ፪
ይኸው ተገኘልን በዕሌኒ ልቅሶ ፪
አጋንንት አይቀርቡም ከሩቅ ይሸሻሉ ፪
እኛ ስንባረክ በዕፀ መስቀሉ ፪
አዝ . . .
ክርስቶስ በደሙ የቀደሰው መስቀል ፪
ድል መንሻ ሆነልን የሰይጣንን ኃይል ፪
በመስቀል ተሰቅሎ ደሙ ባይሆን ቤዛ ፪
ወድቆ ይቀር ነበር አዳም እንደዋዛ ፪
አዝ . . .
ብርሃን ነው ለዓለም የጌ መስቀል ፪
የድሆች መጽናኛ የደካሞች ኃይል ፪
አይሁድ ይክዱል የጌን መስቀል ፪
ለምናምን ድነት የሚሆነን ኃይል ፪
አዝ . . .
አምነው ለተጠጉ ለተከተሉት ፪
መስቀል ፈውስ ነው ይሆናል ድነት ፪
የዲያብሎስን ኃይል የምንመክትበት ፪
መስቀል ነው ቤዛችን ዓለም የዳነበት ፪
አዝ . . .
ክርስቶስ በደሙ ቀድሶልና ፪
ጎልጎ ሲኖር አፈር ተንተርሶ ፪
ይኸው ተገኘልን በዕሌኒ ልቅሶ ፪
አጋንንት አይቀርቡም ከሩቅ ይሸሻሉ ፪
እኛ ስንባረክ በዕፀ መስቀሉ ፪
አዝ . . .
ክርስቶስ በደሙ የቀደሰው መስቀል ፪
ድል መንሻ ሆነልን የሰይጣንን ኃይል ፪
በመስቀል ተሰቅሎ ደሙ ባይሆን ቤዛ ፪
ወድቆ ይቀር ነበር አዳም እንደዋዛ ፪
አዝ . . .
ብርሃን ነው ለዓለም የጌ መስቀል ፪
የድሆች መጽናኛ የደካሞች ኃይል ፪
አይሁድ ይክዱል የጌን መስቀል ፪
ለምናምን ድነት የሚሆነን ኃይል ፪
አዝ . . .
አምነው ለተጠጉ ለተከተሉት ፪
መስቀል ፈውስ ነው ይሆናል ድነት ፪
የዲያብሎስን ኃይል የምንመክትበት ፪
መስቀል ነው ቤዛችን ዓለም የዳነበት ፪
አዝ . . .
✦