መመኪያዮ አንተ ነህ
✦
መመኪያዬ አንተ ነህ የነፍሴ መዳኛ
ተመለከት ወደእኔ አትስጠኝ ለዳኛ
ሕይወቴን ለአንተ ፪ ብያለው
አምላክ የእኔ ጌታ የት አገኝሀለሁ፡፡
ከበደሌም አንጻኝ ደግሞሞ ከኃጢአት
በመንፈስ ይታደስ መላ ሰውነቴ
ሕይወቴን ላንተ ---------
አቀበቱ ልቤ በጭንጫ ላይ ትእቢት
አሸብርቆ ነበር አልፈርስም መስሎት
ሕይወቴ ለአንተ -------------
የጾም ንጉሥ መምጣት ሰለተነገረ
መደልደል አለበት እየተሰበረ
ሕይወቴን ለአንተ ----------------
ሶስናን ያደንካት ከሐሰት ምስክር
እኔንም አድነኝ ካልታሰበ ነገር
ሕይወቴን ለአንተ --------------
ተመለከት ወደእኔ አትስጠኝ ለዳኛ
ሕይወቴን ለአንተ ፪ ብያለው
አምላክ የእኔ ጌታ የት አገኝሀለሁ፡፡
ከበደሌም አንጻኝ ደግሞሞ ከኃጢአት
በመንፈስ ይታደስ መላ ሰውነቴ
ሕይወቴን ላንተ ---------
አቀበቱ ልቤ በጭንጫ ላይ ትእቢት
አሸብርቆ ነበር አልፈርስም መስሎት
ሕይወቴ ለአንተ -------------
የጾም ንጉሥ መምጣት ሰለተነገረ
መደልደል አለበት እየተሰበረ
ሕይወቴን ለአንተ ----------------
ሶስናን ያደንካት ከሐሰት ምስክር
እኔንም አድነኝ ካልታሰበ ነገር
ሕይወቴን ለአንተ --------------
✦