መፅሐፈ ዜናሁ ለቂርቆስ
✦
መጽሐፈ ዜናሁ ለቂርቆስ መንፈሳዊ ወዘመንክሮ ሰላም፪
ጸሐፍ ውስተ ልብየ፪ እንዘ ትገብር ከለመ
ደመከ አምላካዊ በመስቀል ዘዘነበ፪
እንተ ቅዱስ ቂርቆስ ሕፃን ለአምላክ ሆንክ ምስክር፪
በእኛም ልብ ጻፍልን ፪ የአምላክን ፍቅር፪
በእስክንድሮስ ዘመን ነበርክ ታላቅ አስተዋይ ሕፃን
አምላክህም ሰጠህ ፪ የክብር አክሊልን፪
ያ ሁሉ መሣሪያ ሣይስፈራህ የመሠከርክ የአምላክን ክብር
ድንቅ ነው የአምላክ ሥራ፪ ለዚህ ሕፃን ሰጠው እንዲኖር ሣይፈራ፪
አትፍሪ እዳልካት እናትህን እኛንም አድነን ከመከራ፪
እንድንድን ርዳን ከዲያብሎስ ጭፍራ
በጽድቅህ አድለን እንኑር በሥራ፪
ጸሐፍ ውስተ ልብየ፪ እንዘ ትገብር ከለመ
ደመከ አምላካዊ በመስቀል ዘዘነበ፪
እንተ ቅዱስ ቂርቆስ ሕፃን ለአምላክ ሆንክ ምስክር፪
በእኛም ልብ ጻፍልን ፪ የአምላክን ፍቅር፪
በእስክንድሮስ ዘመን ነበርክ ታላቅ አስተዋይ ሕፃን
አምላክህም ሰጠህ ፪ የክብር አክሊልን፪
ያ ሁሉ መሣሪያ ሣይስፈራህ የመሠከርክ የአምላክን ክብር
ድንቅ ነው የአምላክ ሥራ፪ ለዚህ ሕፃን ሰጠው እንዲኖር ሣይፈራ፪
አትፍሪ እዳልካት እናትህን እኛንም አድነን ከመከራ፪
እንድንድን ርዳን ከዲያብሎስ ጭፍራ
በጽድቅህ አድለን እንኑር በሥራ፪
✦