ምክሐ ምእመናን (መምህረ ወንጌል)
✦
ምክሐ ምእመናን (መምህረ ወንጌል)
መምህረ ወንጌል ምክሐ ምእመናን ሰላማ ከሣቴ ብርሃን፪
ገናና ስሙን ልትሸከም የጠራህ መድኃኔ አለም፪
ገናና ስሙን ልትሸከም የጠራህ መድኃኔ አለም፪
ፈጣሪ የላከህ ለድህነታችን
አምደ ሃይማኖት ብጹዕ አባታችን
የወንጌል አርበኛ ሐዋርያ
ሁሌም ታነሳለች ስምህን ኢትዮጵያ
አዝ----
ኢትዮጵያን ርስትህ አድርገህ
ለስብከተ ወንጌል በስደት መኖርን መርጠህ
ስላመጣህላት ስርዓተ ክህነትን
ታወድስሀለች አሃቲ ቤተክርስቲያን
አዝ----
እንደ ጳውሎስ ሐዋርያ
እንደ ማርቆስ መምህር ዘእስክንድሪያ
ደግሞም እንደ ጴጥሮስ መምህረ ሐዲስ
ክብርህ ከፍ ያለ ነው አባ ፍሬምናጦስ
አዝ----
አምደ ሃይማኖት ብጹዕ አባታችን
የወንጌል አርበኛ ሐዋርያ
ሁሌም ታነሳለች ስምህን ኢትዮጵያ
አዝ----
ኢትዮጵያን ርስትህ አድርገህ
ለስብከተ ወንጌል በስደት መኖርን መርጠህ
ስላመጣህላት ስርዓተ ክህነትን
ታወድስሀለች አሃቲ ቤተክርስቲያን
አዝ----
እንደ ጳውሎስ ሐዋርያ
እንደ ማርቆስ መምህር ዘእስክንድሪያ
ደግሞም እንደ ጴጥሮስ መምህረ ሐዲስ
ክብርህ ከፍ ያለ ነው አባ ፍሬምናጦስ
አዝ----
✦