ነብዩ ዳንኤል

ነብዩ ደንኤል በጾም ስላመነ
ከአንበሶች ጉድጓድ ሕይወቱን አዳነ2/
ኤልያስ የወጣው በእሳት ሰረገላ
በጾም በጸሎት ነው አይደለም በሌላ
የነፍስንም ቁስል ጾም ታድናለች
የሥጋን ፍላጎት እያደከመች
እስቲ ልብ እናድርግ እናስተውል ደግሞ
ጌታ ለሐዋርያት ያላቸውን ቀድሞ
ይህ ርኩስ መንፈስ ሊወጣ የሚችል
በጾም በጸሎት ነው እንደ ወንጌሉ ቃል
← መዝሙር