ነጽሕተ ንጹሐን

ንጽሕተ ንጽሐን ከዊና ከመ ታቦተ ዶር ዘሲና ውስተ ቤተ መቅደስ ነበረት በቅድስና ነበረት
ሲሳያ ኅብስተ መና ወስቴሃኒ ስቴ ጽሙና
ትርጕም፦ በሲና ተራራ እንዳለች ታቦት የንጹሐን ንጽሕት ሆና በቤተ መቅደስ ውስጥ በቅድስና ኖረች ምግቧም ኅብስተ መና ነው መጠጧም የጽሙና(የጸጥታ) መጠጥ ነው።
← መዝሙር