ንአ ንአ አማኑኤል

ንዓ ንዓ አማኑኤል ንዓ ንዓ መድኃኔዓለም
በፍሥሐ ወበሰላም ና ወደ እኛ መድኃኔዓለም
ቅዱስ ጌ አማኑኤል ቸር አምላክ
መድኃኔዓለም
ለእኛ ብለህ አማኑኤል ተሰቀልክ
መድኃኔዓለም
ልትባርከን አማኑኤል ና በሰርክ
መድኃኔዓለም
ሥጋህና አማኑኤል ደምህን መድኃኔዓለም
ብሉ ብለህ አማኑኤል ሰጠኸን መድኃኔዓለም
ህይወት ሆኖ አማኑኤል አዳነን
መድኃኔዓለም
በኃጢያት ሞት አማኑኤል ወድቀን ሳለን
መድኃኔዓለም
ከጥንት ሀገር አማኑኤል ኑሩ አልከን
መድኃኔዓለም
ሞገስ ልበል አማኑኤል ሞገስ ላውራ
መድኃኔዓለም
ግሩም ብቻ አማኑኤ@ል የአንተ ሥራ
መድኃኔዓለም
← መዝሙር