ንሴብሆ ለእግዚአብሔር
✦
ንሴብሆ፪ ለእግዚአብሔር፪
ስቡሐ ዘተሰብሐ፪
እናመስግነው፪ እግዚአብሔርን፪
ምስጉን ነው የተመሰገነ፪
ስቡሐ ዘተሰብሐ፪
እናመስግነው፪ እግዚአብሔርን፪
ምስጉን ነው የተመሰገነ፪
ባሕሩን ተሻግረን ወንዙ ደረቅ ሆነ
በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆነ
ከባርነት ቀንበር ፍጹም ነጻ ወጣን
ህይወት የሚሰጠን መና ነው ምግባችን
በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆነ
ከባርነት ቀንበር ፍጹም ነጻ ወጣን
ህይወት የሚሰጠን መና ነው ምግባችን
ንሴብሆ፪ ለእግዚአብሔር፪
ስቡሐ ዘተሰብሐ፪
እናመስግነው፪ እግዚአብሔርን፪
ምስጉን ነው የተመሰገነ፪
ስቡሐ ዘተሰብሐ፪
እናመስግነው፪ እግዚአብሔርን፪
ምስጉን ነው የተመሰገነ፪
አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር
ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር
ጉልበታችን ቢዝል ፈተና ቢበዛ
ኃይላችን ጌታ ነው የዓለሙ ቤዛ
ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ይክበር
ጉልበታችን ቢዝል ፈተና ቢበዛ
ኃይላችን ጌታ ነው የዓለሙ ቤዛ
ንሴብሆ፪ ለእግዚአብሔር፪
ስቡሐ ዘተሰብሐ፪
እናመስግነው፪ እግዚአብሔርን፪
ምስጉን ነው የተመሰገነ፪
ስቡሐ ዘተሰብሐ፪
እናመስግነው፪ እግዚአብሔርን፪
ምስጉን ነው የተመሰገነ፪
ከዓለት የፈለቀ ውኃ ጠጥተናል
በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆኗል
ህዝቦች ደስ ይበለን ሕይወታችን ድኗል
ሰይጣን ጠላታችን አፍሮ ተመልሷል
በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆኗል
ህዝቦች ደስ ይበለን ሕይወታችን ድኗል
ሰይጣን ጠላታችን አፍሮ ተመልሷል
ንሴብሆ፪ ለእግዚአብሔር፪
ስቡሐ ዘተሰብሐ፪
እናመስግነው፪ እግዚአብሔርን፪
ምስጉን ነው የተመሰገነ፪
ስቡሐ ዘተሰብሐ፪
እናመስግነው፪ እግዚአብሔርን፪
ምስጉን ነው የተመሰገነ፪
✦