ንጽሕተ ንጹሐን

ንጽሕተ ንጹሐን ከዊና ከመታቦት ዘዶር ዘሲና
ውስተ ቤተ መቅደስ ነበረት በድንግልና ነበረት
ሲሳያ ኅብሰተ መና ወስቴሃኒ ስቴ ጽሙና 2/
ከንጹሐን ይልቅ ንጹሕ ሆና እንደ ሲና ታቦትም ሆና
በቤተ መቅደስ ውስጥ ኖረች በድንግልና በቤተ መቅደስ ወስጥ
ምግቧም የሰማይ እንጀራ ኅብስተ መና መጠጧም ሆኖ የጸጥታ መጠጥ
← መዝሙር