ቃና ዘገሊላ
✦
ቃና ዘገሊላ፪ በዛ በሠርግ ቤት
ተገኝተሻል ድንግል ከልጅሽ ጋራ
ተገኝተሃል ጌታ ከእናትህ ጋራ
ተገኝተሻል ድንግል ከልጅሽ ጋራ
ተገኝተሃል ጌታ ከእናትህ ጋራ
እድምተኞች ሞልተው የተጋበዙበት
ሲበሉ ሲጠጡ ወይኑ አልቆበት
ድንግል እናታችን ቤዛዊት ዓለም
አንቺ ደረሽለት ሆነሽው አማላጅ
አዝ ---
አንተ እያለህስ ማፈር የለባቸው
ሁሉ ይቻልሃል ወይኑን ሙላላቸው
ማድጋው ባዶ ነው ብለሽ የተናገርሽ
ጌታን ያሳሰብሽው እመቤታችን ነሽ
አዝ ---
የጌታ አምላክነት የተገለጸበት
ምንኛ ታደለ የእነዶኪማስ ቤት
ዛሬም ይኸው በዚህ በደብረ ምሕረት
በረከት ፈሠሠ በአምላክ ቸርነት
አዝ ---
ውኃው ተለውጦ የወይን ጠጅ ሲሆን
በቃና ገሊላ ሁላችን አየን
እግዚአብሔር ከኖረ በመካከላችን
ሁሉ ይሰጠናል ይህን መሰል ወይን
ሲበሉ ሲጠጡ ወይኑ አልቆበት
ድንግል እናታችን ቤዛዊት ዓለም
አንቺ ደረሽለት ሆነሽው አማላጅ
አዝ ---
አንተ እያለህስ ማፈር የለባቸው
ሁሉ ይቻልሃል ወይኑን ሙላላቸው
ማድጋው ባዶ ነው ብለሽ የተናገርሽ
ጌታን ያሳሰብሽው እመቤታችን ነሽ
አዝ ---
የጌታ አምላክነት የተገለጸበት
ምንኛ ታደለ የእነዶኪማስ ቤት
ዛሬም ይኸው በዚህ በደብረ ምሕረት
በረከት ፈሠሠ በአምላክ ቸርነት
አዝ ---
ውኃው ተለውጦ የወይን ጠጅ ሲሆን
በቃና ገሊላ ሁላችን አየን
እግዚአብሔር ከኖረ በመካከላችን
ሁሉ ይሰጠናል ይህን መሰል ወይን
✦