ርኅሩኅ መልአክ
✦
ሩኅሩኅ መልአክ ነህና ለሁሉ የምትራራ፪
ገብርኤል አዛኙ እንተ አውጣን ከመከራ፬
የሚያሳድዱኝ ገብርኤል ሲቆሙ ከፊቴ
ጋሻ ይሆነኛል ገብርኤል ›› ጠባቂው አባቴ
እሳተ ነበልባል ገብርኤል›› ኃያል መልአክ ነህ
ስምህን ሲጠሩ ›ገብርኤል› ፈጥነህ ትደርሳለህ
.................................................... - 131 -
አዝ ------
በራማ የምትኖር ገብርኤል የመላእክት አለቃ
አብሣሪ መልአክ ነህ ›ገብርኤል› የእኛ ዋስ ጠበቃ
ቂርቆስ እናቱን ገብርኤል›› አንተ አዳንካቸው
ከእግዚአብሔር ተልከህ ›› ከሞት ሠወርካቸው
አዝ ---------ገብርኤል
ለእነ ሚሳኤል ገብርኤል ለእነ አናንያ
ረዳት ሆንካቸው ገብርኤል›› ለእነ አዛርያ
ለኛም መድኃኒት ነህ ገብርኤል›› በእምነት ለለመንህ
ሁሌ ትደርሳለህ ›ገብርኤል› በአማላጅነትህ
ገብርኤል አዛኙ እንተ አውጣን ከመከራ፬
የሚያሳድዱኝ ገብርኤል ሲቆሙ ከፊቴ
ጋሻ ይሆነኛል ገብርኤል ›› ጠባቂው አባቴ
እሳተ ነበልባል ገብርኤል›› ኃያል መልአክ ነህ
ስምህን ሲጠሩ ›ገብርኤል› ፈጥነህ ትደርሳለህ
.................................................... - 131 -
አዝ ------
በራማ የምትኖር ገብርኤል የመላእክት አለቃ
አብሣሪ መልአክ ነህ ›ገብርኤል› የእኛ ዋስ ጠበቃ
ቂርቆስ እናቱን ገብርኤል›› አንተ አዳንካቸው
ከእግዚአብሔር ተልከህ ›› ከሞት ሠወርካቸው
አዝ ---------ገብርኤል
ለእነ ሚሳኤል ገብርኤል ለእነ አናንያ
ረዳት ሆንካቸው ገብርኤል›› ለእነ አዛርያ
ለኛም መድኃኒት ነህ ገብርኤል›› በእምነት ለለመንህ
ሁሌ ትደርሳለህ ›ገብርኤል› በአማላጅነትህ
✦