ሰአል ለነ

ሰአል ለነ
(አዝ)ሰአል ለነ ሚካኤል
መልአከ ምክሩ ለልኡል
ንስረ እሳት ዘራማ
ፀሎታችንን የምትሰማ
የምትማልድ ከአምላክ
በመስቀልህ እኛን ባርክ
ሰአል ሚካኤል ሰአል
ነአ መልአኩ ለቃል
አዝ
ፍኖተ ፅድቅ መራሔ
ልማድ ነው ርህራሄ
የስው ልጆች ሁሉ ረዳት
በሌትና በመአልት
ሰአል------
አዝ
ሰአሌ ምህረት ወሣህል
የምትታደግ ገባሬ ሀይል
የተጎናፀፍክ መብረቅ
በክንፍህ እኛን ጠብቅ
ሰአል-----
አዝ
ሥዩመ አእላፍ ነገድ
የተቀዳጀህ የክብር ዘውድ
የባህራን አጋዥ ረዳት
ንፍሳችንን ታደጋት
ሰአል----
አዝ
← መዝሙር