ሰአሉ ለነ
✦
ሰአሉ ለነ ቅዱሳን መላእክት፪
ሰአሉ ለነ ጻድቃን ሰማዕ ት
ኀበ አምላክ ምሕረት ሰአሉ ለነ
ለምኑልን ቅዱሳን መላእክት፪
ሰአሉ ለነ ጻድቃን ሰማዕ ት
ኀበ አምላክ ምሕረት ሰአሉ ለነ
ለምኑልን ቅዱሳን መላእክት፪
ለምኑልን ጻድቃን ሰማዕ ት
ወደ አምላከ ምሕረት ለምኑልን
የመረጥከውን ማን ይከሳል
ያስቀምጥከውን ማን ይወስዳል
ለሚገባው ክብርን መስጠት
ዝዟል እና በመጻሕፍት
ያከብርኝቸውን ባሪያ−ችህን
እንከብራልን ቅዱሳንህን ፪
ጽኑ መዳን እንዲይዙ
የሚላኩ የሚ ዘዙ
ሠርክ በፊትህ እየቆሙ
ጥዑም ቅዳሴን እያሰሙ
በምስጋናቸው የሚየከብሩህን
እናከብራለን መላእክትህን፪
ጠ?ዛ ልሰው ዳዋ ጥሰው
ዋዕይ ቁሩንም ግሰው
በየፍርክ ው በየዱሩ
ሌጦ ለብሰው እየካሩ
በሥርዓ ቸው ያከበሩህን
እናከብራለን ጻድቃንህን፪
እንደሚ ረዱ በጎች ሆነው
አንገ ቸውን ለሰይፍ ሰጥተው
ስለ ስምህ እየተጣሉ
ከአንበሳ ጋር እየ ገሉ
በተጋድሏቸው ያከበሩህን
እናከብራለን ሰማዕ ትን፪
ከሕያው ቃልህ እየጠቀሱ
መናፍቃንን ድል እየነሱ
በገዛ ደምህ የዋጀሀትን
ቤተ ክርስቲያንን የጠበቋትን
በሕይወ ቸው ያስደሰቱህን
እናከብራለን ቅዱሳንህን፪
ወደ አምላከ ምሕረት ለምኑልን
የመረጥከውን ማን ይከሳል
ያስቀምጥከውን ማን ይወስዳል
ለሚገባው ክብርን መስጠት
ዝዟል እና በመጻሕፍት
ያከብርኝቸውን ባሪያ−ችህን
እንከብራልን ቅዱሳንህን ፪
ጽኑ መዳን እንዲይዙ
የሚላኩ የሚ ዘዙ
ሠርክ በፊትህ እየቆሙ
ጥዑም ቅዳሴን እያሰሙ
በምስጋናቸው የሚየከብሩህን
እናከብራለን መላእክትህን፪
ጠ?ዛ ልሰው ዳዋ ጥሰው
ዋዕይ ቁሩንም ግሰው
በየፍርክ ው በየዱሩ
ሌጦ ለብሰው እየካሩ
በሥርዓ ቸው ያከበሩህን
እናከብራለን ጻድቃንህን፪
እንደሚ ረዱ በጎች ሆነው
አንገ ቸውን ለሰይፍ ሰጥተው
ስለ ስምህ እየተጣሉ
ከአንበሳ ጋር እየ ገሉ
በተጋድሏቸው ያከበሩህን
እናከብራለን ሰማዕ ትን፪
ከሕያው ቃልህ እየጠቀሱ
መናፍቃንን ድል እየነሱ
በገዛ ደምህ የዋጀሀትን
ቤተ ክርስቲያንን የጠበቋትን
በሕይወ ቸው ያስደሰቱህን
እናከብራለን ቅዱሳንህን፪
✦