ስለኛ ብሎ

ስለኛ ብሎ ልጅሽ ተሰቅሎ
ልብሽ በኅዘን ተወግቶ ቆስሎ
ከመስቀሉ አዉርደዉት
ዮሴፍ ኒቆዲሞስ ገንዘውት
ያለቀስሽዉ የዕንባሽ ብዛት
ይጠብልን የእኛን ኃጢአት
← መዝሙር