ሶበ መጽአ

ሶበ መጽአ ቃል እምሰማይ ለተናብቦ
ከበቦ ለማይ ባሕር ነድ በማይ ከበቦ
ትርጉም ፡ - ቃል ከሰማይ ለመናገር በመጣ ጊዜ እሳት የዮርዳኖስን ባሕር ከበበው ውኃውም የሚሄድበት ቦታ ጠበበው
← መዝሙር