ተሰቀልክ ወይ

ኦ ጌ ሆይ ተሰቀልክ ወይ
ምድር አለቀሰች እያለች ዋይ ዋይ
ኦ ጌ ሆይ ተሰቀልክ ወይ
ኮረብቶች ደንግጠው መድረሻ ጠፋ ቸው
ከዋክብትም ፈርተው ጨለማ ዋጣቸው
እጅግ አይደንቅም ወይ ጌ መሰቀሉ
የጌቶቹ ጌ ችንኝር ላይ መዋሉ
ሰማይና ምድርን በፈጠረበት
ጨለማና ብርሃን ባደረገበት
ችንኝር ተከሉበት መትተው በብረት
ድንግል አለቀሰች ዕንባዋ ፈሰሰ
ስደተኛ ልጅዋ መከራን ቀመሰ
ሕማሙን ሳስበው አለቅሳለሁኝ
የስቃዩን ነገር አስባለሁኝ
ዕንባዬን ጠራርገአ ርሃቤን ተኝፍሎ
ሞተልኝ ጌ ዬ ስለ ሞቴ ብሎ
እኔ ልሙትልህ ሲለኝ ሰማሁት
እንዲህ የወደደኝ ምን አደረኩለት
← መዝሙር