ፀሐይ ሐዋርያ
✦
ፈያታዊ ዘየማን መኑ መሀረከ
ወመኑ ነገረከ ታእምር ዘንተ
ነቢያተ ኢሐተትኩ ወሐዋርያተ ኢተሎኩ
አላ ፀሐይ ቀፀበተኒ ሶበ ርኢኩ አመንኩ
ኃይለ መስቀሉ መድኃኒተ ኮነኒ
ወመኑ ነገረከ ታእምር ዘንተ
ነቢያተ ኢሐተትኩ ወሐዋርያተ ኢተሎኩ
አላ ፀሐይ ቀፀበተኒ ሶበ ርኢኩ አመንኩ
ኃይለ መስቀሉ መድኃኒተ ኮነኒ
✦ ✦ ✦
መድኃኒቴ አንተነህ ጠባቂ እረኛዬ፪
በመስቀልህ ምራኝ አቤቱ ጌታዬ፪
በመስቀልህ ምራኝ አቤቱ ጌታዬ፪
በመስቀል ከአንተ ጋር አብሮ የነበረው፪
ገነትን ወረሰ እሱ እንደተመኘው፪
ገነትን ወረሰ እሱ እንደተመኘው፪
ነቢያትም ሆኑ ደግሞም ሐዋርያት፪
ያተን መስቀል ቀድመው ሳይሰብኩት፪
ያተን መስቀል ቀድመው ሳይሰብኩት፪
በመንግሥትህ ጌታ አስበኝ እያለ፪
ወዳንተ ጸለየ በመስቀል ላይ ሳለ፪
ወዳንተ ጸለየ በመስቀል ላይ ሳለ፪
ወዳንተ ለመነ ምንም ሳይሰለች፪
የእርሱም ሐዋርያ ፀሐይ ነበረች፪
የእርሱም ሐዋርያ ፀሐይ ነበረች፪
ፀሐይም ያን ጊዜ ፈጥና ጠቀሰችው፪
የገነት ማኅተም ወዲያው ተሰጠችው፪
የገነት ማኅተም ወዲያው ተሰጠችው፪
ዘማሪ ቅዱስ ያሬድ፣ መዝሙረ ስብሐት
✦