ወደ ቤተ እግዚአብሔር

ወደ ቤተ እግዚአብሔር እንሒድ ሲሉኝ
እንደ ዳዊት እንደ ንጉሡ ተደሰትኩኝ
መላእክት በሰማይ የሚያመሰግኑህ
አምላኝችን ፈቃድህ ይሁን እንዘምርልህ
ሞትን አሸንፎ ለተነሣው ጌ
ዘምሩለት ተቀኙለት ጠዋትና ማ
በመስቀል ላይ ሆኖ ሲወጋ ጎኑን
ውኃና ደም በአንድ ላይ ሆኖ ፈሰሰልን
በውኃው ተጠምቀን ደሙን ጠጥተን
መንግሥቱን እንድንወርስ ስላደረገን
ስሙ ይመስገን የጌ ችን
ስሙ ይመስገን የአምላኝችን
← መዝሙር