ያከብርዋ

ያከብርዋ ለሰንበት መላእክት
በሰማያት ጻድቃን በውስተ ገነት/፪
ወኵሉ ፍጥረት ዓሣት ወአናብርት
እለውስተ ደይን ያእረፉ ባቲ
እስመ ባቲ አእረፈ እምኵሉ ግብሩ
ያከብሯታል ሰንበትን መላእክት በሰማያት
ጻድቃን በገነት
ፍጥረታት በሙሉ ዓሣዎችና አንበሪዎች
በመቃብር ያሉ ያከብሯታል
አምላክ በእርሷ እንዳረፈ ከሥራው ሁሉ
← መዝሙር