የአንተ ሥራ
✦
የአንተ ሥራ፫ ለዓለም ይወራ፪
በዮሐንስ ወንጌል በምዕራፍ አምስት
መጻጉዕ ተብሎ ተኝቶ በአራት
ዘመን ያስቆጠረ ሠላሳ ስምንት
ተነሳ ተባለ አገኘ ምሕረት
አዝ----
ሰውነቱ ደቆ እጅግ የታመመ፪
በእርሱ ድንቅ ሥራ አልጋ ተሸከመ ፪
አዝ---
ወገን ያልነበረው ወድቆ የተረሳ፪
ምሕረት አገኘና በድንገት ተነሳ፪
አዝ---
ያዳነው ኢየሱስ መሆኑን ሲናገር
ያልተፈቀደውን ይኸው ሰንበት ሲሽር
አየነው ሰማነው አያሻም ምስክር
ብለው ተነሱበት በጠማማ ምክር
አዝ
መጻጉዕ ተብሎ ተኝቶ በአራት
ዘመን ያስቆጠረ ሠላሳ ስምንት
ተነሳ ተባለ አገኘ ምሕረት
አዝ----
ሰውነቱ ደቆ እጅግ የታመመ፪
በእርሱ ድንቅ ሥራ አልጋ ተሸከመ ፪
አዝ---
ወገን ያልነበረው ወድቆ የተረሳ፪
ምሕረት አገኘና በድንገት ተነሳ፪
አዝ---
ያዳነው ኢየሱስ መሆኑን ሲናገር
ያልተፈቀደውን ይኸው ሰንበት ሲሽር
አየነው ሰማነው አያሻም ምስክር
ብለው ተነሱበት በጠማማ ምክር
አዝ
✦