የቅዱሳን አበው

ውድ ሃይማኖ ችን የሁላችን ሕይወት
አንቺ ከምትጠፊ እኛ እንሁን መሥዋዕት
ሰማይና ምድርን የፈጠረ እያለ
የሰው ልጅ ደፋሩ አምላክ የለም አለ
በዝናብ አብቅሎ ሚመግብህን
አምላክ የለም ብለህ ኝድከው ፈጣሪህን
አእምሮ አለኝ ማለት አእምሮ ማጣት
እንክርዳድ ለመዝራት በሰው ጭንቅላት
ይፍጨረጨራሉ ቀንና ሌሊት
ትእዛዙን ያክብር ሁሉም የሰው ልጅ
ይህ ዓለም ጠፊ ነው ባያውቀው ነው እንጂ
ተው ንስሐ ግባ የሰው ልጅ ተመለስ
እንደልጅነትህ ኀእላ ከም ኽፐ
← መዝሙር