የሰው ልጅ በኃይልህ
✦
የሰው ልጅ በኃይልህ ፈጽሞ አትመካ፪
አንድ አምላክ አለና በኃይሉ ኃይልን የሚለካ፪
አዝ ---
ኃይል አንደ ሶምሶን ከአምላክ ሲሰጥ እንጃ፪
በጉልበት መመካት ለማንም አይበከጂ፪
ሰናክሬም ቢነሳ በሕዝቅያስ ላይ፪
የደረሰበትን አልሰማህም ወይ፪
አዝ ---
ጎልያድ በኃይሉ ዳዊትን ቢንቀው፪
አዋረደው እንጂ ኃይሉ ምን ጠቀመው ፪
እንደ ዳታንና እንደአቤሮን አይሆንም በግድ፪
ተመርጦ ነው እንጂ ለክብር በአምላክ ፈቃድ፪
ክህነትን ለአሮን ሕግንም ለሙሴ፬
ከሰው ሁሉ መርጠው ሰጧቸው ሥላሴ
አንድ አምላክ አለና በኃይሉ ኃይልን የሚለካ፪
አዝ ---
ኃይል አንደ ሶምሶን ከአምላክ ሲሰጥ እንጃ፪
በጉልበት መመካት ለማንም አይበከጂ፪
ሰናክሬም ቢነሳ በሕዝቅያስ ላይ፪
የደረሰበትን አልሰማህም ወይ፪
አዝ ---
ጎልያድ በኃይሉ ዳዊትን ቢንቀው፪
አዋረደው እንጂ ኃይሉ ምን ጠቀመው ፪
እንደ ዳታንና እንደአቤሮን አይሆንም በግድ፪
ተመርጦ ነው እንጂ ለክብር በአምላክ ፈቃድ፪
ክህነትን ለአሮን ሕግንም ለሙሴ፬
ከሰው ሁሉ መርጠው ሰጧቸው ሥላሴ
✦