ዘእምቅድመ ዓለም

እምቅድመ ዓለም
በእምነታቸው ዳኑ
ኖላዊ
ክብሮሙ ለመላእክት ከመ መንኰራኲሩ
ወረደ መልአከ እግዚአብሔር ፪
ኀበ ማሪያም ድንግል ዘተናገሮ ለሙሴ በኀበ ዕፀ ጳጦስ ፪
ዘእምቅድመ ዓለም ህላዌሁ ዓለም ዘእምቅድመ ዓለም
ፈነዎ ለገብርኤል ምፅዐተዚአሁ ይስብክ ፈነዎ ለገብርኤል
ትርጉም ፡ - ከዓለም ፍጥረት በፊት ላከልን ገብርኤል የመምጫውን ጊዜ ይነግሩን ዘንድ ላከልን ገብርኤል
← መዝሙር