ዝም አትበሉ
✦
ዝም አትበሉ
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
የሙሴ እኅት ማርያም ከበሮውን አንሺው
በምሥጋና መዝሙር እሥራኤልን ጥሪው
አምላክን እናክብር እንዘምር በእልልታ
ከእኛ ጋር ይሆናል የሠራዊት ጌታ ፪
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
የሙሴ እኅት ማርያም ከበሮውን አንሺው
በምሥጋና መዝሙር እሥራኤልን ጥሪው
አምላክን እናክብር እንዘምር በእልልታ
ከእኛ ጋር ይሆናል የሠራዊት ጌታ ፪
ዝም አትበሉ
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
ፍጥረታትም ጩኹ ሰማያት ዘምሩ
ስለቅድስናው ሁላችሁ ዘምሩ
ዳዊት ሆይ ተነሣ ስለ ጽዮን ዘምር
ከበሮው ይመታ በገናው ይደርደር ፪
ስለቅድስናው ሁላችሁ ዘምሩ
ዳዊት ሆይ ተነሣ ስለ ጽዮን ዘምር
ከበሮው ይመታ በገናው ይደርደር ፪
ዝም አትበሉ
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
ወገኖች እንዘምር ለእግዚአብሔር ክብር
ውለታው ብዙ ነው ለእኛ ያለው ፍቅር
ማዳኑን ያያችሁ ዘምሩ በእልልታ
ለጌታ ለእግዚአብሔር ለሠራዊት ጌታ ፪
ውለታው ብዙ ነው ለእኛ ያለው ፍቅር
ማዳኑን ያያችሁ ዘምሩ በእልልታ
ለጌታ ለእግዚአብሔር ለሠራዊት ጌታ ፪
ዝም አትበሉ
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
ባሕሩን አቋርጦ ወንዝ ያሻገራችሁ
ተራራውን ንዶ አቀለለላችሁ
በአውሎ ነፋስ መሃል መንገድ አለው ጌታ
ለንጉሥ ክርስቶስ እንዘምር በእልልታ ፪
ተራራውን ንዶ አቀለለላችሁ
በአውሎ ነፋስ መሃል መንገድ አለው ጌታ
ለንጉሥ ክርስቶስ እንዘምር በእልልታ ፪
ዝም አትበሉ
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
እግዚአብሔርን አመስግኑ ፪
ቅዱስ ፭ በሉ
መላእክቱ ሁሉ ምሥጋና ጀምሩ
ቅዱስ ቅዱሰ በሉ
✦